Joshua 17:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ምስ ሓየሉ ግና፡ ኣብ ልዕሊ ከነኣናውያን ቀረጽ ገበሩ። ምሉእ ብምሉእ ግን ኣየባረሮምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች በረቱባቸው፤ ከነዓናውያንንም ገዙአቸው፤ ነገር ግን ፈጽመው አላጠፉአቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን የጕልበት ግብር አስገበሩአቸው፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን የጉልበት ሥራ እንዲሠሩ አደረጉአቸው፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ምኔዳ ዎደ፥ ካናነ አሳቱዋ ዎልቃን ሀጋዝስያዋፐ አትና፥ ኡንቱንቱ ጋድያፐ ኡባይ ከስበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay minneedda wode, Kanaane asatuwaa wolk'k'an haggaazissiyaawaappe attina, unttunttu gadiyaappe ubbay kessibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay minnida wode Kanaane asata banttas haggazissida attiin biittaafe istta ubbaa kessi gooddibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ሚኒዳ ዎዴ ካናኔ ኣሳታ ባንታስ ሃጋዚሲዳ ኣቲን ቢታፌ ኢስታ ኡባ ኬሲ ጎዲቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ዎልቃን ምንኮካ፥ ካናነት ዎልቃ ኦሶ ኦና መላ ኡንኤዶሶናፐ አትሽን፥ ኤንታ ኩመ ጎድድ ከስቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay wolqan minnikoka, Kanaaneti wolqa ooso oothana mela un7ethidosonape attishin, enta kumethi gooddidi kessibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን በበረቱ ጊዜ ግን ከነዓናውያንን የጕልበት ሥራ እንዲሠሩ አስገደዷቸው እንጂ ከዚያ ፈጽመው አላባረሯቸውም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን በኀይል እየበረቱ ቢሄዱም እንኳ ከነዓናውያንን ሁሉ አላባረሩአቸውም፤ ነገር ግን የጒልበት ሥራ እንዲሠሩላቸው ያስገድዱአቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ምስ ሓየሉ ኸዓ፥ ነቶም ከነዓናውያን ናይ ጕልበት ግብሪ ኣገበርዎም እምበር፥ ኣይሰጐጕዎምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ ደቂ እስራኤል ምስ ሐየሉ፡ ነቶም ከነኣናውያን ኣገበርዎም እምበር፡ ኣይሰጎግዎምን። |