Joshua 17:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምናሴ ድማ ኣብ ኢሳኮርን ኣብ ኣሸርን፡ ቤት-ሸንን ከባቢኣን፡ ኣብ ዶርን ከባቢኣን ነበርቲ፡ ነበርቲ ጄንዶርን ከባቢኣን፡ ነበርቲ ታኣናክን ከባቢኣን ነበሩ ነበርቲ መጊዶን ዓድታታን ከኣ ሰለስተ ሃገራት ከይተረፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሳ​ኮ​ርና በአ​ሴር መካ​ከል ቤት​ሳ​ንና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ ዶርና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ መጌ​ዶና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ የመ​ፌታ ሦስ​ተኛ እጅና መን​ደ​ሮ​ችዋ ለም​ናሴ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሳኮርና በአሴር መካከል ቤትሳንና መንደሮችዋ፥ ይብልዓምና መንደሮችዋ፥ ዶርና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ዓይንዶርና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ታዕናክና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ መጊዶና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ሦስቱ ኮረብቶች ለምናሴ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በይሳኮርና በአሴር መካከል ቤትሳንና መንደሮችዋ ይብልዓምና መንደሮችዋ፥ ዶርና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ዓይነዶርና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ታዕናክና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ መጊዶና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ሦስቱ ኮረብቶች ለምናሴ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳኮራነ አሴራ ቢታቱዋ ግዱዋን ቤትሻና፥ ይብላኣማ፥ ዶራ፥ ኤንዶረ፥ ታእናካነ ማግዶ ጌተትያ ካታማቱ ባረንቱ ዩሹዋን ደእያ ሞቱካ ምናሰሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaakooranne Aaseera biittatuwaa gidduwaan Beetishaana, Yibila'aama, Doora, Enddoore, Taa'inaakkanne Magido geetettiyaa katamatuu barenttu yuushshuwaan de'iyaa mootsatuukka Minaasessa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisakoore biittaninne Aaseere biittan Beeti-Sha7aaney, Yibila7aamey, Doore asay, En-Doorey, Ta7inaakeynne Magiddoy ba yuushon gutatara issife Minaasessa; heedzdzanththozi Nafoote.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳኮሬ ቢታኒኔ ኣሴሬ ቢታን ቤቲ-ሻኣኔይ፥ ዪቢላኣሜይ፥ ዶሬ ኣሳይ፥ ኤን-ዶሬይ፥ ታኢናኬይኔ ማጊዶይ ባ ዩሾን ጉታታራ ኢሲፌ ሚናሴሳ፤ ሄንዚ ናፎቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳኮራነ አሴራ ቢታታ ግዶን፥ ቤት-ሳና፥ ይብላማ፥ ዶራ፥ ኤንዶራ፥ ታናካነ ማግዶ ጌተትያ ካታማትነ ጉታት ምናሰሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisakooranne Aseera biittata giddon, Beet-Saana, Yiblaama, Doora, Endoora, Tanakanne Magido geetetiya katamatinne gutati Minaasesa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም በይሳኮርና በአሴር ውስጥ ቤትሳን፣ ይብልዓም፣ የዶር ሕዝብ፣ ዐይን ዶር፣ ታዕናክና መጊዶ በዙሪያቸው ካሉ ሰፈሮቻቸው ጋር የምናሴ ነበሩ፤ ሦስተኛውም ናፎት ነው ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በይሳኮርና በአሴር ግዛት ውስጥ ምናሴ ቤትሼንና መንደሮችዋ፥ ይብልዓምና መንደሮችዋ፥ የዶር ኑዋሪዎችና መንደሮችዋ የዕንዶር ኑዋሪዎችና መንደሮችዋ፥ የታዕናክ ኑዋሪዎችና መንደሮችዋ፥ የመጊዶና ኑዋሪዎችና መንደሮችዋ፥ (በሦስተኛው ተራ ዶር የተባለው ናፋት ዶርም ይባላል)። እነዚህም ሁሉ የምናሴ ይዞታዎች ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ይሳኮርን ኣብ ኣሴርን፥ ቤትሳንን ቁሸታታን፥ ይብልዓምን ቁሸታታን፥ ኣብ ዶር ዝነብሩን ቁሸታታን፥ ኣብ ዔንዶር ዝነብሩን ቁሸታታን፥ ኣብ ታዕናክ ዝነብሩን ቁሸታታን፥ ኣብ መጊዶ ዝነብሩን ቁሸታታን፥ ሰለስቲአን በረኽቲ ንምናሴ ኾና።
Amharic Tigrinya 2011 ድማ ኣብ ይሳኮርን ኣብ ኣሴርን፡ ቤት ሽኣንን ዓድታታን ዩብልዓምን ዓድታታን ድማ፡ ኣብ ዶር ዚነብሩን ዓድታታን፡ ሰለስቲኤን በረኸት ንምናሴ ኾነ።