Joshua 17:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብደቡብ ካብ ኤፍሬም፡ ብሰሜን ድማ ናይ ምናሴ ነበረት፡ ባሕሪ ድማ ዶባ እያ። ብሸነኽ ሰሜን ኣብ ኣሸር፡ ብሸነኽ ምብራቕ ድማ ኣብ ኢሳካር ተኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በደቡብ በኩል ያለው ለኤፍሬም ነበረ፤ በሰሜን በኩል ያለውም ለምናሴ ነበረ፤ ድንበሩም ባሕር ነበረ፤ በሰሜን በኩል ወደ አሴር፥ በምሥራቅም በኩል ወደ ይሳኮር ይደርሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በደቡብ በኩል ያለው ለኤፍሬም ነበረ፥ በሰሜንም በኩል ያለው ለምናሴ ነበረ፥ ድንበሩም ባሕሩ ነበረ፤ በሰሜን በኩል ወደ አሴር፥ በምሥራቅም በኩል ወደ ይሳኮር ደረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደቡብ በኩል ያለው ለኤፍሬም ነበረ፥ በሰሜንም በኩል ያለው ለምናሴ ነበረ፥ ድንበሩም የባሕሩ ዳርቻ ነበረ፤ በሰሜን በኩል ወደ አሴር፥ በምሥራቅም በኩል ወደ ይሳኮር ደረሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻፋፐ ገድሳ ባጋና ደእያ ቢታይ ኤፍሬማሳ፤ ሁጲሳ ባጋና ደእያ ቢታይ ቃይ ምናሰሳ። ምናሰ ቢታዉ አዋይ ዉልያ ባጋ ዛዋይ ሜድትራነ አባ። ቃይ ሁጲሳ ባጋና አሴራ ጋድያ፥ አዋይ ዶልያ ባጋና ይሳኮራ ጋድያ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shaafaappe gedissa baggana de'iyaa biittay Efireemassa; huup'issa baggana de'iyaa biittay k'ay Minaasessa. Minaase biittaw away wulliyaa bagga zaway Meeditiraane Abbaa. K'ay huup'issa baggana Aaseera gadiyaa, away doliyaa baggana Yisaakoora gadiyaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dugeha baggara diza biittay Efreemessa; pudeha baggara diza biittay qasse Minaasessa. Minaase biitta zaway biidi Mediteraane abbaa gakkees; pudeha bagga zaway Aaseere gakkees; arshey mokkiza baggara diza zaway Yisakoore gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱጌሃ ባጋራ ዲዛ ቢታይ ኤፍሬሜሳ፤ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ቢታይ ቃሴ ሚናሴሳ። ሚናሴ ቢታ ዛዋይ ቢዲ ሜዲቴራኔ ኣባ ጋኬስ፤ ፑዴሃ ባጋ ዛዋይ ኣሴሬ ጋኬስ፤ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ዛዋይ ዪሳኮሬ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻፋፐ ዱገሀ ባጋን ደእያ ቢታይ ኤፍሬማሳ፤ ቃስ ፑደሀ ባጋን ደእያ ቢታይ ምናሰሳ። ምናሰ ቢታ ዛዋይ መደትራነ አባ ጋኬስ። እያዉ ፑደሀ ባጋራ አሴር፥ ቃስ ዶሎሀ ባጋራ ይሳኮር ዛዋቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shaafape dugeha baggan de7iya biittay Efreemasa; qassi pudeha baggan de7iya biittay Minaasesa. Minaase biitta zaway Medetiraane abba gakees. Iyaw pudeha baggara Aseeri, qassi doloha baggara Yisakoori zawatees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደቡብ በኩል ያለው ምድር የኤፍሬም ሲሆን፣ በሰሜን በኩል ያለው ደግሞ የምናሴ ነበር፤ የምናሴ ግዛት እስከ ባሕሩ የሚደርስ ሲሆን፣ ሰሜናዊ ድንበሩ አሴር፣ ምሥራቃዊ ድንበሩ ደግሞ ይሳኮር ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ የሁለቱም ምዕራባዊ ወሰን የሜድትራኒያን ባሕር ሆኖ ኤፍሬም በደቡብ፥ ምናሴ በሰሜን እንዲሰፍሩ ተደረገ፤ አሴር በሰሜን ይሳኮር ደግሞ በምሥራቅ ሰፈሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቡብ ንኤፍሬም፥ ሰሜን ድማ ንምናሴ ኾነ፤ ወሰኑ ኸዓ ዓብዪ ባሕሪ እዩ። ብሰሜን ናብ ኣሴር፥ ብምብራቕ ከዓ ናብ ይሳኮር ይበፅሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቡብ ንኤፍሬም፡ ሰሜን ድማ ንምናሴ ኾነ፡ ዶቡ ኸአ ባሕሪ እዩ። ብሰሜን ድማ ንምናሴ ኾነ ዶብ ኸአ ባሕሪ እዩ። ብሰሜን ናብ ኣሴር ብምብራቕ ከአ ናብ ይሳኮር ይበጽሕ። |