Joshua 17:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንነገድ ምናሴ እውን ብዙሓት ነበሩ። ንሱ በዅሪ ዮሴፍ እዩ ነይሩ እሞ፤ ንማጊር፡ በዅሪ ምናሴ፡ ኣቦ ጊልዓድ። ናይ ውግእ ሰብ ስለ ዝነበረ፡ ጊልዓድን ባሳንን ነበራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምናሴ ልጆች ነገድ ድንበር ይህ ነው፤ የዮሴፍ በኵር እርሱ ነውና። የምናሴም በኵር የገለዓድ አባት ማኪር ብርቱ ተዋጊ ስለ ነበረ ገለዓድንና ባሳንን ወረሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለምናሴ ነገድ ዕጣ ይህ ነው፤ የዮሴፍ በኵር እርሱ ነውና። የምናሴም በኵር የገለዓድ አባት ማኪር ብርቱ ሰልፈኛ ስለ ነበረ ገለዓድንና ባሳንን ወረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለምናሴ ነገድ ዕጣው ይህ ነው፤ የዮሴፍ በኩር እርሱ ነውና። የምናሴም በኩር የገለዓድ አባት ማኪር ብርቱ ተዋጊ ስለ ነበረ ገለዓድንና ባሳንን ወረሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ባይራ ናኣ ምናሰ ዛረቶ እመቴዳ ቢታይ ሀዋ። ጋላኣደ አዉ ማኪር ምናሰዉ ባይራ ናኣ፤ ማኪና ያራቱ ምኖ ኦላንቻ ግዴዳ ድራዉ፥ ጋላኣደነ ባሳነ ቢታቱዋ አኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo bayira na'aa Minaase zaretoo imetteedda biittay hawaa. Gala'aade aawuu Maakiiri Minaasew bayira na'aa; Maakiina yaratuu mino olanchchaa gideedda diraw, Gala'aadenne Baasaane biittatuwaa akkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaasey Yooseefes bayra naa gidida gishshas iza zareta saaman gakkida biittay hayssafe kaalli dizayssa; Minaases bayra naazi Maakirey Gala7aadeta aaway mino olanchcha gidida gishshas Gala7aadeynne Baasaaney izas gisha gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴይ ዮሴፌስ ባይራ ና ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ዛሬታ ሳማን ጋኪዳ ቢታይ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ፤ ሚናሴስ ባይራ ናዚ ማኪሬይ ጋላኣዴታ ኣዋይ ሚኖ ኦላንቻ ጊዲዳ ጊሻስ ጋላኣዴይኔ ባሳኔይ ኢዛስ ጊሻ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፋ ባይራ ናኣ ምናሰ ኮቻስ እመትዳ ላታ ቢታይ ካልድ ደኤይሳ፤ ጋላዳ አዋይ ማክር ምናሰ ባይራ ናአ። ማክር ምኖ ኦላንቾ ግድዳ ግሾ፥ ጋላዳነ ባሳነ ቢታ ኤክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefa bayra na7aa Minaase kochaas imetida laata biittay kaallidi de7eysa; Galada aaway Makiri Minaase bayra na7a. Makiri mino olancho gidida gisho, Galadanne Baasane biitta ekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምናሴ የዮሴፍ የበኵር ልጅ እንደ መሆኑ መጠን፣ ለነገዱ የተመደበለት ድርሻ ይህ ነበር፤ የምናሴ የበኵር ልጅ ማኪር፣ የገለዓዳውያን አባት ብርቱ ጦረኛ ስለ ነበር ገለዓድና ባሳን ድርሻው ሆኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ የዮሴፍ በኲር ልጅ የነበረው የምናሴ ነገድ ድርሻ የሚከተለው ነው። የምናሴ በኲር ልጅ የገለዓድ አባት ማኪር የጦር ጀግና ስለ ነበረ ገለዓድና ባሳን በርስትነት ተሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምናሴ ንዮሴፍ በዅሪ ወዱ ስለ ዝኾነ ብፅሒቱ እዙይ እዩ፦ ማኪር በዅሪ ወዱ ንምናሴ፥ ንገለዓድ ከዓ ኣቦኡ፥ ተዋጋኣይ ሰብኣይ ነበረ። ስለዙይ ንገለዓድን ንባሳንን ወረሳ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንነገድ ምናሴ ድማ፡ በኹሪ ዮሴፍ እዩ እሞ፡ ዕጩ እዚ እዩ፡ ማኪር፡ በኹሪ ምናሴ ኣቦ ጊልዓድ፡ ተውጋኢ ሰብኣይ ነበረ እሞ፡ ጊልዓድን ባሳንን ንእኡ ኾነ። |