Joshua 17:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንነገድ ምናሴ እውን ብዙሓት ነበሩ። ንሱ በዅሪ ዮሴፍ እዩ ነይሩ እሞ፤ ንማጊር፡ በዅሪ ምናሴ፡ ኣቦ ጊልዓድ። ናይ ውግእ ሰብ ስለ ዝነበረ፡ ጊልዓድን ባሳንን ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ናሴ ልጆች ነገድ ድን​በር ይህ ነው፤ የዮ​ሴፍ በኵር እርሱ ነውና። የም​ና​ሴም በኵር የገ​ለ​ዓድ አባት ማኪር ብርቱ ተዋጊ ስለ ነበረ ገለ​ዓ​ድ​ንና ባሳ​ንን ወረሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለምናሴ ነገድ ዕጣ ይህ ነው፤ የዮሴፍ በኵር እርሱ ነውና። የምናሴም በኵር የገለዓድ አባት ማኪር ብርቱ ሰልፈኛ ስለ ነበረ ገለዓድንና ባሳንን ወረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለምናሴ ነገድ ዕጣው ይህ ነው፤ የዮሴፍ በኩር እርሱ ነውና። የምናሴም በኩር የገለዓድ አባት ማኪር ብርቱ ተዋጊ ስለ ነበረ ገለዓድንና ባሳንን ወረሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ባይራ ናኣ ምናሰ ዛረቶ እመቴዳ ቢታይ ሀዋ። ጋላኣደ አዉ ማኪር ምናሰዉ ባይራ ናኣ፤ ማኪና ያራቱ ምኖ ኦላንቻ ግዴዳ ድራዉ፥ ጋላኣደነ ባሳነ ቢታቱዋ አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo bayira na'aa Minaase zaretoo imetteedda biittay hawaa. Gala'aade aawuu Maakiiri Minaasew bayira na'aa; Maakiina yaratuu mino olanchchaa gideedda diraw, Gala'aadenne Baasaane biittatuwaa akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minaasey Yooseefes bayra naa gidida gishshas iza zareta saaman gakkida biittay hayssafe kaalli dizayssa; Minaases bayra naazi Maakirey Gala7aadeta aaway mino olanchcha gidida gishshas Gala7aadeynne Baasaaney izas gisha gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚናሴይ ዮሴፌስ ባይራ ና ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ዛሬታ ሳማን ጋኪዳ ቢታይ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ፤ ሚናሴስ ባይራ ናዚ ማኪሬይ ጋላኣዴታ ኣዋይ ሚኖ ኦላንቻ ጊዲዳ ጊሻስ ጋላኣዴይኔ ባሳኔይ ኢዛስ ጊሻ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፋ ባይራ ናኣ ምናሰ ኮቻስ እመትዳ ላታ ቢታይ ካልድ ደኤይሳ፤ ጋላዳ አዋይ ማክር ምናሰ ባይራ ናአ። ማክር ምኖ ኦላንቾ ግድዳ ግሾ፥ ጋላዳነ ባሳነ ቢታ ኤክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefa bayra na7aa Minaase kochaas imetida laata biittay kaallidi de7eysa; Galada aaway Makiri Minaase bayra na7a. Makiri mino olancho gidida gisho, Galadanne Baasane biitta ekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምናሴ የዮሴፍ የበኵር ልጅ እንደ መሆኑ መጠን፣ ለነገዱ የተመደበለት ድርሻ ይህ ነበር፤ የምናሴ የበኵር ልጅ ማኪር፣ የገለዓዳውያን አባት ብርቱ ጦረኛ ስለ ነበር ገለዓድና ባሳን ድርሻው ሆኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ የዮሴፍ በኲር ልጅ የነበረው የምናሴ ነገድ ድርሻ የሚከተለው ነው። የምናሴ በኲር ልጅ የገለዓድ አባት ማኪር የጦር ጀግና ስለ ነበረ ገለዓድና ባሳን በርስትነት ተሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምናሴ ንዮሴፍ በዅሪ ወዱ ስለ ዝኾነ ብፅሒቱ እዙይ እዩ፦ ማኪር በዅሪ ወዱ ንምናሴ፥ ንገለዓድ ከዓ ኣቦኡ፥ ተዋጋኣይ ሰብኣይ ነበረ። ስለዙይ ንገለዓድን ንባሳንን ወረሳ።
Amharic Tigrinya 2011 ንነገድ ምናሴ ድማ፡ በኹሪ ዮሴፍ እዩ እሞ፡ ዕጩ እዚ እዩ፡ ማኪር፡ በኹሪ ምናሴ ኣቦ ጊልዓድ፡ ተውጋኢ ሰብኣይ ነበረ እሞ፡ ጊልዓድን ባሳንን ንእኡ ኾነ።