Joshua 16:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዶብ ካብ ታፑኣግ ንምዕራብ ናብ ርባ ቃና ይወጽእ ነበረ። መውጽኢታቱ ድማ ኣብ ጥቓ ባሕሪ ነበረ። እዚ ርስቲ ነገድ ደቂ ኤፍሬም ከከም ወለዶኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድን​በ​ሩም ከጣፉ ወደ ባሕር እስከ ኬል​ቃን ወንዝ ድረስ ያል​ፋል፥ መው​ጫ​ውም በባ​ሕሩ አጠ​ገብ ነበረ። የኤ​ፍ​ሬም ልጆች ነገድ ርስት በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸው ይህ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድንበሩም ከታጱዋ ወደ ምዕራብ እስከ ቃና ወንዝ ድረስ አለፈ፥ መውጫውም በባሕሩ አጠገብ ነበረ። የኤፍሬም ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበሩም ከታጱዋ ወደ ምዕራብ እስከ ቃና ወንዝ ድረስ አለፈ፥ መጨረሻውም በባሕሩ አጠገብ ነበረ። የኤፍሬም ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋጻ ዛዋይ ታፑሀፐ ዶሚደ ቢደ፥ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ቃና ሻፋ ባዙዋ ኦይቂደ ቢደ፥ ሜድትራንያ አባን ዛዋቴ። ኤፍሬማ ዛራቱ ባረንቱ ያራን ያራን ላቴዳ ቢታይ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gas'aa zaway Taappuhappe doommiide biide, away wulliyaa baggana de'iyaa K'aana Shaafaa bazuwaa oyk'k'iide biide, Meeditiraaniyaa Abban zawatee. Efireema zaratuu barenttu yaran yaran laatteedda biittay hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zawazi Taaphphuheppe arshey wulliza baggara biidi Qaana shaafara wodhdhi biidi Mediteraane abban gelees. Efreeme zareti ba zarkken zarkken laattida biittay hayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዛዋዚ ታጱሄፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ቢዲ ቃና ሻፋራ ዎ ቢዲ ሜዲቴራኔ ኣባን ጌሌስ። ኤፍሬሜ ዛሬቲ ባ ዛርኬን ዛርኬን ላቲዳ ቢታይ ሃይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋፃ ዛዋይ ታፑሀፐ ብድ፥ ዉሎሀ ባጋራ ደእያ ቃና ሻፋ ላንቅያ ኦይክድ፥ መደትራነ አባን ኤቄስ። ኤፍሬማ ኮቻይ ባንታ ኮቻን ኮቻን ላትዳ ቢታይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaxa zaway Tapuhape bidi, wuloha baggara de7iya Qaana shaafa lanqiya oykidi, Medetiraane abban eqees. Efreema kochay banta kochan kochan laattida biittay haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ድንበሩ አሁንም ከታጱዋ በምዕራብ በኩል አድርጎ ወደ ቃና ወንዝ ይወርድና ከባሕሩ ላይ ይቆማል። እንግዲህ የኤፍሬም ነገድ በየጐሣ በየጐሣቸው የተካፈሉት ርስት ይህ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይኸው ድንበር በምዕራብ በኩል ከታፑሐ ተነሥቶ እስከ ቃና ወንዝ ይደርስና መጨረሻው የሜድትራኒያን ባሕር ይሆናል፤ ለኤፍሬም ነገድ በየወገኑ ርስት ሆኖ የተሰጠው ምድር ይህ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ታጱዋ እቲ ወሰን ንምዕራብ ኣቢሉ ኽሳዕ ሩባ ቃና ሓሊፉ ናብ ጥቓ ዓብዪ ባሕሪ ይበፅሕ። ርስቲ ነገድ ደቂ ኤፍሬም ከከም ዓሌታቶም እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ታጵኣ እቲ ዶብ ንምዕራብ ኣቢሉ ኽሳዕ ርባ ቅና ሓሊፉ ናብ ባሕሪ ይወጽእ። ምስተን ኣብ ማእከል ርስቲ ደቂ ምናሴ ዘለዋ ንደቂ ኤፍሬም እተፈልያ ኸተማታት፡ ኩለን ከተማታት ምስ ዓድታተን፡ ርስቲ ነገድ ደቂ ኤፍሬም ከከም ዓሌቶም እዚአተን እየን።