Joshua 16:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብ ጌዘር ዚነብሩ ከነኣናውያን ከኣ ኣይሰጐጉዎምን። ከነኣናውያን ግና ክሳዕ ሎሚ ኣብ መንጎ ኤፍሬማውያን ይነብሩን ብግብሪ የገልግሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጋዜርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን ኤፍሬም አላጠፋቸውም፤ እስከ ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ ገባርም ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጌዝርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላሳደዱአቸውም፥ እስከ ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ የጕልበት ግብርም ያስገብሩአቸው ነበር። a |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌዝርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላሳደዱአቸውም፥ እስከ ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ እነርሱም የጉልበት ሥራ የሚሠሩ ባሮች ሆነዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኤፍሬማ ዛራቱ ገዜራ ካታማን ደእያ ካናነ አሳቱዋ ከስበይክኖ። ያትና፥ ካናነ አሳቱ ሀቼ ጋካናዉ ኤፍሬማ ዛራቱዋ ግዶን ደኢኖ። ሽን ኤፍሬማ ዛራቱ ኡንቱንቱ አይለዪደ ኦስሲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Efireema zaratuu Gezeera kataman de'iyaa Kanaane asatuwaa kessibeykkino. Yaatina, Kanaane asatuu hachche gakkanaw Efireema zaratuwaa giddon de'iino. Shin Efireema zaratuu unttunttu ayileyiide oosissiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi ubbay haniinkka Efreeme zareti Gezeere katamaan diza Kanaane asata kessi gooddibeettenna. Kanaane asati hach gakkanaas Efreeme zaretara issife deettes. Gido attiin Efreeme zareti istta wolqqara oosiseettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ኡባይ ሃኒንካ ኤፍሬሜ ዛሬቲ ጌዜሬ ካታማን ዲዛ ካናኔ ኣሳታ ኬሲ ጎዲቤቴና። ካናኔ ኣሳቲ ሃች ጋካናስ ኤፍሬሜ ዛሬታራ ኢሲፌ ዴቴስ። ጊዶ ኣቲን ኤፍሬሜ ዛሬቲ ኢስታ ዎልቃራ ኦሲሴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ኤፍሬማ ኮቻይ ገዘራን ደእያ ካናነታ ጎድድ ከስቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ ካናነት ሀች ጋካናዉ ኤፍሬማ ኮቻ ግዶን ደኦሶና። ሽን ኤፍሬማ ኮቻስ አይለትድ ኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, Efreema kochay Gezeran de7iya Kanaaneta gooddidi kessibookona. Hessa gisho, Kanaaneti hachi gakanaw Efreema kochaa giddon de7oosona. Shin Efreema kochaas aylletidi oothosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ሁሉ ሆኖ የኤፍሬም ዘሮች በጌዝር የሚኖሩትን ከነዓናውያን ከዚያ አላባረሯቸውም ነበር፤ ከነዓናውያን እስከ ዛሬ ድረስ ከኤፍሬም ዘሮች ጋር አብረው ይኖራሉ፤ ይሁን እንጂ የጕልበት ሥራ እንዲሠሩ ይገደዳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ኤፍሬማውያን ግን በጌዜር የሚኖሩ ከነዓናውያንን አላስወጡም ነበር፤ ስለዚህም ከነዓናውያን እስከ አሁን ድረስ በኤፍሬማውያን መካከል ይኖራሉ፤ ሆኖም ለኤፍሬማውያን የጒልበት ሥራ ለመሥራት ይገደዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ግና ነቶም ኣብ ጌዘር ዝነብሩ ከነዓናውያን ኣየውፅእዎምን፤ ስለዙይ እቶም ከነዓናውያን ክሳዕ ሎሚ ኣብ ማእኸል ደቂ ኤፍሬም ይቕመጡ ኣለዉ፤ ናይ ጕልበት ግብሪውን የኽፍልዎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና ነቶም ኣብ ጌዘር ዚነብሩ ኸነአናውያን ክሳዕ ሎሚ ኣብ ማእከል ደቂ ኤፍሬም ይቕመጡ ኣለው፡ ገባሮም ከአ ኮኑ። |