Joshua 16:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ኣብ ጌዘር ዚነብሩ ከነኣናውያን ከኣ ኣይሰጐጉዎምን። ከነኣናውያን ግና ክሳዕ ሎሚ ኣብ መንጎ ኤፍሬማውያን ይነብሩን ብግብሪ የገልግሉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጋ​ዜ​ርም የተ​ቀ​መ​ጡ​ትን ከነ​ዓ​ና​ው​ያ​ንን ኤፍ​ሬም አላ​ጠ​ፋ​ቸ​ውም፤ እስከ ዛሬም ድረስ ከነ​ዓ​ና​ው​ያን በኤ​ፍ​ሬም መካ​ከል ተቀ​ም​ጠ​ዋል፤ ገባ​ርም ሆኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጌዝርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላሳደዱአቸውም፥ እስከ ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ የጕልበት ግብርም ያስገብሩአቸው ነበር። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌዝርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላሳደዱአቸውም፥ እስከ ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ እነርሱም የጉልበት ሥራ የሚሠሩ ባሮች ሆነዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኤፍሬማ ዛራቱ ገዜራ ካታማን ደእያ ካናነ አሳቱዋ ከስበይክኖ። ያትና፥ ካናነ አሳቱ ሀቼ ጋካናዉ ኤፍሬማ ዛራቱዋ ግዶን ደኢኖ። ሽን ኤፍሬማ ዛራቱ ኡንቱንቱ አይለዪደ ኦስሲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Efireema zaratuu Gezeera kataman de'iyaa Kanaane asatuwaa kessibeykkino. Yaatina, Kanaane asatuu hachche gakkanaw Efireema zaratuwaa giddon de'iino. Shin Efireema zaratuu unttunttu ayileyiide oosissiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi ubbay haniinkka Efreeme zareti Gezeere katamaan diza Kanaane asata kessi gooddibeettenna. Kanaane asati hach gakkanaas Efreeme zaretara issife deettes. Gido attiin Efreeme zareti istta wolqqara oosiseettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ኡባይ ሃኒንካ ኤፍሬሜ ዛሬቲ ጌዜሬ ካታማን ዲዛ ካናኔ ኣሳታ ኬሲ ጎዲቤቴና። ካናኔ ኣሳቲ ሃች ጋካናስ ኤፍሬሜ ዛሬታራ ኢሲፌ ዴቴስ። ጊዶ ኣቲን ኤፍሬሜ ዛሬቲ ኢስታ ዎልቃራ ኦሲሴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ኤፍሬማ ኮቻይ ገዘራን ደእያ ካናነታ ጎድድ ከስቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ ካናነት ሀች ጋካናዉ ኤፍሬማ ኮቻ ግዶን ደኦሶና። ሽን ኤፍሬማ ኮቻስ አይለትድ ኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Efreema kochay Gezeran de7iya Kanaaneta gooddidi kessibookona. Hessa gisho, Kanaaneti hachi gakanaw Efreema kochaa giddon de7oosona. Shin Efreema kochaas aylletidi oothosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ሁሉ ሆኖ የኤፍሬም ዘሮች በጌዝር የሚኖሩትን ከነዓናውያን ከዚያ አላባረሯቸውም ነበር፤ ከነዓናውያን እስከ ዛሬ ድረስ ከኤፍሬም ዘሮች ጋር አብረው ይኖራሉ፤ ይሁን እንጂ የጕልበት ሥራ እንዲሠሩ ይገደዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ኤፍሬማውያን ግን በጌዜር የሚኖሩ ከነዓናውያንን አላስወጡም ነበር፤ ስለዚህም ከነዓናውያን እስከ አሁን ድረስ በኤፍሬማውያን መካከል ይኖራሉ፤ ሆኖም ለኤፍሬማውያን የጒልበት ሥራ ለመሥራት ይገደዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ግና ነቶም ኣብ ጌዘር ዝነብሩ ከነዓናውያን ኣየውፅእዎምን፤ ስለዙይ እቶም ከነዓናውያን ክሳዕ ሎሚ ኣብ ማእኸል ደቂ ኤፍሬም ይቕመጡ ኣለዉ፤ ናይ ጕልበት ግብሪውን የኽፍልዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ግና ነቶም ኣብ ጌዘር ዚነብሩ ኸነአናውያን ክሳዕ ሎሚ ኣብ ማእከል ደቂ ኤፍሬም ይቕመጡ ኣለው፡ ገባሮም ከአ ኮኑ።