Joshua 16:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕጫ ደቂ ዮሴፍ ድማ ካብ ዮርዳኖስ ናብ ያሪኮ፡ ናብ ማይ ያሪኮ፡ ብሸነኽ ምብራቕ፡ ናብቲ ኻብ ያሪኮ ብኸረን ቤትኤል ዚድይብ በረኻ ወደቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዮ​ሴ​ፍም ልጆች ድን​በ​ራ​ቸው በኢ​ያ​ሪኮ አን​ጻር በም​ሥ​ራቅ በኩል ካለው ከዮ​ር​ዳ​ኖስ አን​ሥቶ በም​ድረ በዳ​ውና በተ​ራ​ራ​ማው በኩል ከኢ​ያ​ሪኮ ሎዛ ትባል ወደ ነበ​ረ​ችው ቤቴል ይደ​ር​ሳል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዮሴፍም ልጆች ዕጣ በኢያሪኮ አጠገብ በምሥራቁ በኩል ካለው ከዮርዳኖስ አንሥቶ በምድረ በዳውና በተራራማው በኩል ከኢያሪኮ ወደ ቤቴል ወጣ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዮሴፍም ልጆች ዕጣ በኢያሪኮ ወንዝ አጠገብ በምሥራቁ በኩል ካለው ከዮርዳኖስ አንሥቶ በምድረ በዳው አድርጎ ከኢያሪኮ በተራራማው አገር በኩል ወደ ቤቴል ወጣ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ዘረቱዋ ጋኬዳ ቢታይ ገድሳ ባጋና ያርኮ ካታማ ማታን ደእያ ዮርዳኖሳ ሻፋን ዶሜ፤ ያርኮ ፑልቶቱዋፐ አዋይ ዶልያ ባጋ ጋጻፐ ደንድ ቢደ፥ ባዙዋ አደ፥ ገዝያ ፑደ ከሲደ፥ ቢደ ቤቴለ ጋኬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo zeretsatuwaa gakkeedda biittay gedissa baggana Yaarikko katamaa matan de'iyaa Yorddaanoosa Shaafaan doommee; Yaarikko pulttotuwaappe away doliyaa bagga gas'aappe denddi biide, bazzuwaa aad'd'iidde, gezziyaa pude kesiide, biide Beeteele gakkee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefe zareta gakkida biittay Iyarkko matan Yordaanoose shaafappe doommidi Iyarkko pulttotappe arshey mokkiza baggara bazzo kanththidi gezzetiza biittara aadhdhidi Beetele gakkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌ ዛሬታ ጋኪዳ ቢታይ ኢያርኮ ማታን ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ዶሚዲ ኢያርኮ ፑልቶታፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ባዞ ካንዲ ጌዜቲዛ ቢታራ ኣዲ ቤቴሌ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፋ ኮቻታ ጋክዳ ላታ ቢታይ ዱገሀ ባጋራ እያርኮ ማታን ደእያ ዮርዳኖሰን ዶሜስ። እያርኮ ፑልቱዋስ ዉሎሀ ባጋ ጋፃፐ ብድ፥ መላ ቢታ ካንድ፥ ደረይ ዳርያ ቢታ ኤክድ፥ ቤተለ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefa kochata gakida laata biittay dugeha baggara Iyaarko matan de7iya Yordaanosen doomees. Iyaarko pultuwas wuloha bagga gaxape bidi, mela biitta kanthidi, derey dariya biitta ekidi, Beetele gakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለዮሴፍ ዝርያዎች የተመደበው ድርሻ፣ ከዮርዳኖስ ኢያሪኮ ፣ ማለት ከኢያሪኮ ምንጮች በስተ ምሥራቅ ይነሣና፣ ምድረ በዳውን በማቋረጥ በኰረብታማው አገር አድርጎ ወደ ቤቴል ይወጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለዮሴፍ ዘሮች የተመደበው የምድሪቱ ደቡባዊ ክፍል በኢያሪኮ አጠገብ ከዮርዳኖስ ወንዝ ይጀምራል፤ ይኸውም ከኢያሪኮ ምንጮች ምሥራቃዊ ጫፍ በመነሣት ወደ በረሓው ይዘልቃል፤ ከኢያሪኮም ተነሥቶ ወደ ኮረብታማው አገር በመውጣት እስከ ቤትኤል ይደርሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንደቂ ዮሴፍ ብዕፃ ዝበፅሖም ርስቲ ድማ ኻብ ዮርዳኖስ ጥቓ ኢያሪኮ፥ ብወገን ምብራቑ ንማይ ኢያሪኮ፥ ካብ ኢያሪኮ ድማ በቲ ናብ ደጕዓ ቤቴል ዘድይብ ምድረ በዳ ወፀ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዕጭ ደቂ ዮሴፍ ድማ ካብ ዮርዳኖስ ጥቓ ያሪኮ ብወገን ምብራቑ ንማይ ያሪኮ፡ ካብ ያሪኮ ድማ በቲ ናብ ከረን ቤትኤል ዜደይብ በረኻ ወጸሎም።