Joshua 16:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዕጫ ደቂ ዮሴፍ ድማ ካብ ዮርዳኖስ ናብ ያሪኮ፡ ናብ ማይ ያሪኮ፡ ብሸነኽ ምብራቕ፡ ናብቲ ኻብ ያሪኮ ብኸረን ቤትኤል ዚድይብ በረኻ ወደቐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዮሴፍም ልጆች ድንበራቸው በኢያሪኮ አንጻር በምሥራቅ በኩል ካለው ከዮርዳኖስ አንሥቶ በምድረ በዳውና በተራራማው በኩል ከኢያሪኮ ሎዛ ትባል ወደ ነበረችው ቤቴል ይደርሳል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዮሴፍም ልጆች ዕጣ በኢያሪኮ አጠገብ በምሥራቁ በኩል ካለው ከዮርዳኖስ አንሥቶ በምድረ በዳውና በተራራማው በኩል ከኢያሪኮ ወደ ቤቴል ወጣ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዮሴፍም ልጆች ዕጣ በኢያሪኮ ወንዝ አጠገብ በምሥራቁ በኩል ካለው ከዮርዳኖስ አንሥቶ በምድረ በዳው አድርጎ ከኢያሪኮ በተራራማው አገር በኩል ወደ ቤቴል ወጣ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ዘረቱዋ ጋኬዳ ቢታይ ገድሳ ባጋና ያርኮ ካታማ ማታን ደእያ ዮርዳኖሳ ሻፋን ዶሜ፤ ያርኮ ፑልቶቱዋፐ አዋይ ዶልያ ባጋ ጋጻፐ ደንድ ቢደ፥ ባዙዋ አደ፥ ገዝያ ፑደ ከሲደ፥ ቢደ ቤቴለ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo zeretsatuwaa gakkeedda biittay gedissa baggana Yaarikko katamaa matan de'iyaa Yorddaanoosa Shaafaan doommee; Yaarikko pulttotuwaappe away doliyaa bagga gas'aappe denddi biide, bazzuwaa aad'd'iidde, gezziyaa pude kesiide, biide Beeteele gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefe zareta gakkida biittay Iyarkko matan Yordaanoose shaafappe doommidi Iyarkko pulttotappe arshey mokkiza baggara bazzo kanththidi gezzetiza biittara aadhdhidi Beetele gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌ ዛሬታ ጋኪዳ ቢታይ ኢያርኮ ማታን ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ዶሚዲ ኢያርኮ ፑልቶታፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ባዞ ካንዲ ጌዜቲዛ ቢታራ ኣዲ ቤቴሌ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፋ ኮቻታ ጋክዳ ላታ ቢታይ ዱገሀ ባጋራ እያርኮ ማታን ደእያ ዮርዳኖሰን ዶሜስ። እያርኮ ፑልቱዋስ ዉሎሀ ባጋ ጋፃፐ ብድ፥ መላ ቢታ ካንድ፥ ደረይ ዳርያ ቢታ ኤክድ፥ ቤተለ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefa kochata gakida laata biittay dugeha baggara Iyaarko matan de7iya Yordaanosen doomees. Iyaarko pultuwas wuloha bagga gaxape bidi, mela biitta kanthidi, derey dariya biitta ekidi, Beetele gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለዮሴፍ ዝርያዎች የተመደበው ድርሻ፣ ከዮርዳኖስ ኢያሪኮ ፣ ማለት ከኢያሪኮ ምንጮች በስተ ምሥራቅ ይነሣና፣ ምድረ በዳውን በማቋረጥ በኰረብታማው አገር አድርጎ ወደ ቤቴል ይወጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለዮሴፍ ዘሮች የተመደበው የምድሪቱ ደቡባዊ ክፍል በኢያሪኮ አጠገብ ከዮርዳኖስ ወንዝ ይጀምራል፤ ይኸውም ከኢያሪኮ ምንጮች ምሥራቃዊ ጫፍ በመነሣት ወደ በረሓው ይዘልቃል፤ ከኢያሪኮም ተነሥቶ ወደ ኮረብታማው አገር በመውጣት እስከ ቤትኤል ይደርሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንደቂ ዮሴፍ ብዕፃ ዝበፅሖም ርስቲ ድማ ኻብ ዮርዳኖስ ጥቓ ኢያሪኮ፥ ብወገን ምብራቑ ንማይ ኢያሪኮ፥ ካብ ኢያሪኮ ድማ በቲ ናብ ደጕዓ ቤቴል ዘድይብ ምድረ በዳ ወፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዕጭ ደቂ ዮሴፍ ድማ ካብ ዮርዳኖስ ጥቓ ያሪኮ ብወገን ምብራቑ ንማይ ያሪኮ፡ ካብ ያሪኮ ድማ በቲ ናብ ከረን ቤትኤል ዜደይብ በረኻ ወጸሎም። |