Joshua 15:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዶብ ድማ ካብ ጫፍ እቲ ኸረን ናብ ፈልፋሊ ማይ ኔፍቶኣ ተሳሒቡ ናብ ከተማታት ከረን ኤፍሮን ይወጽእ ነበረ። እቲ ዶብ ድማ ናብ በዓል፡ ማለት ናብ ቂርያት ያሪም ተሳሕበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበሩም ከተራራው ራስ ወደ ኔፍቶ ውኃ ምንጭ ይሄዳል፤ ወደ ዔፍሮንም ተራራ ይደርሳል፤ ወደ ኢያሪም ከተማ ወደ በኣላ ይደርሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበሩም ከተራራው ራስ ወደ ኔፍቶ ውኃ ምንጭ ደረሰ፥ ወደ ዔፍሮንም ተራራ ከተሞች ወጣ፤ ቂርያትይዓሪም ወደምትባል ወደ በኣላ ደረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም ከተራራው ራስ ወደ ኔፍቶ ውኃ ምንጭ ደረሰ፥ ከዚያም ተነስቶ ወደ ዔፍሮን ተራራ ከተሞች ወጣ፤ ቂርያት-ይዓሪም ወደምትባል ወደ በኣላ ታጠፈ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ደርያ ሁጲያፐ ስንዉ ቢደ፥ ነፍቶሀ ሃ ፑልትያ አደ፥ ኤፍሮና ደርያን ደእያ ካታማቱዋኮ ከሴዳ። ሄዋፐ ቃይ ዱገ ባኣላ ዎይ ቅርያት-ይኣሪማ ጌተትያ ካታማኮ ስሜ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He deriyaa huup'iyaappe sintsaw biide, Nefttooha haatsaa pulttiyaa aad'd'iidde, Efiroona Deriyan de'iyaa katamatuwaakko kesseedda. Hewaappe k'ay duge Baa'aalaa woy K'iriyaati-Yi'aariima geetettiyaa katamaakko simmee; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heeppeka zumbullaa xeerappe doommidi Nefto pulttotara kanththidi Efroone deren diza katamatakko gakkees. Hessafe qasse duge Ba7aala woykko Qiriyaate-Yi7aarime geetettiza katamaakko wodhdhees; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄፔካ ዙምቡላ ጼራፔ ዶሚዲ ኔፍቶ ፑልቶታራ ካንዲ ኤፍሮኔ ዴሬን ዲዛ ካታማታኮ ጋኬስ። ሄሳፌ ቃሴ ዱጌ ባኣላ ዎይኮ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜ ጌቴቲዛ ካታማኮ ዎስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዙማ ሁጵያፐ ብድ፥ ናፍቶሀ ፑልቱዋ ካንድ፥ ኤፍሮና ዙማ ቦላ ደእያ ካታማታኮ ከዬስ። ሄሳፈ ቃስ ባኣላ ዎይኮ ቅርያት-ይኣርማ ስሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He zumaa huuphiyape bidi, Naftooha pultuwa kanthidi, Efroona zumaa bolla de7iya katamatako keyees. Hessafe qassi Ba7aala woyko Qiriyat-Yi7aarima simmees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በመቀጠል ከተራራው ዐናት ተነሥቶ ወደ ኔፍቶ ምንጮች በማምራት፣ በዔፍሮን ተራራ ላይ ያሉትን ከተሞች ዐልፎ ይወጣና ቂርያትይዓሪም ተብሎ ወደሚጠራው ወደ በኣላ ቍልቍል ይወርዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም ድንበሩ ከተራራው ጫፍ ተነሥቶ ወደ ኔፍቶሐ ምንጮች ይደርሳል፤ ወደ ዔፍሮንም ተራራ ከተሞች ይወጣል፤ ወደ ባዓላ ወይም ቂርያት ይዓሪም ይታጠፋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ርእሲ እቲ እምባ ኸዓ እቲ ወሰን ናብ ዓይኒ ማይ ነፍቶ ይበፅሕ፤ ናብ ከተማታት እምባ ዔፍሮንውን ይወፅእ፤ እቲ ወሰን ከዓ ናብ በዓላ፥ ወይ ቂርያት የዓሪም ይበፅሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ርእሲ እቲ ኸረን ከአ እቲ ዶብ ናብ ዓይኑ ማይ ነፍቶኣ ይሓልፍ፡ ናብ ከተማታት ከረን ዔፍሮንውን ይወጽእ፡ እቲ ዶብ ከአ ናብ በዓላ፡ ንሳ ቂርያትየዓሪም፡ ይዘውር። |