Joshua 15:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዶብ ድማ ካብ ጫፍ እቲ ኸረን ናብ ፈልፋሊ ማይ ኔፍቶኣ ተሳሒቡ ናብ ከተማታት ከረን ኤፍሮን ይወጽእ ነበረ። እቲ ዶብ ድማ ናብ በዓል፡ ማለት ናብ ቂርያት ያሪም ተሳሕበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድን​በ​ሩም ከተ​ራ​ራው ራስ ወደ ኔፍቶ ውኃ ምንጭ ይሄ​ዳል፤ ወደ ዔፍ​ሮ​ንም ተራራ ይደ​ር​ሳል፤ ወደ ኢያ​ሪም ከተማ ወደ በኣላ ይደ​ር​ሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድንበሩም ከተራራው ራስ ወደ ኔፍቶ ውኃ ምንጭ ደረሰ፥ ወደ ዔፍሮንም ተራራ ከተሞች ወጣ፤ ቂርያትይዓሪም ወደምትባል ወደ በኣላ ደረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበሩም ከተራራው ራስ ወደ ኔፍቶ ውኃ ምንጭ ደረሰ፥ ከዚያም ተነስቶ ወደ ዔፍሮን ተራራ ከተሞች ወጣ፤ ቂርያት-ይዓሪም ወደምትባል ወደ በኣላ ታጠፈ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ደርያ ሁጲያፐ ስንዉ ቢደ፥ ነፍቶሀ ሃ ፑልትያ አደ፥ ኤፍሮና ደርያን ደእያ ካታማቱዋኮ ከሴዳ። ሄዋፐ ቃይ ዱገ ባኣላ ዎይ ቅርያት-ይኣሪማ ጌተትያ ካታማኮ ስሜ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He deriyaa huup'iyaappe sintsaw biide, Nefttooha haatsaa pulttiyaa aad'd'iidde, Efiroona Deriyan de'iyaa katamatuwaakko kesseedda. Hewaappe k'ay duge Baa'aalaa woy K'iriyaati-Yi'aariima geetettiyaa katamaakko simmee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heeppeka zumbullaa xeerappe doommidi Nefto pulttotara kanththidi Efroone deren diza katamatakko gakkees. Hessafe qasse duge Ba7aala woykko Qiriyaate-Yi7aarime geetettiza katamaakko wodhdhees;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄፔካ ዙምቡላ ጼራፔ ዶሚዲ ኔፍቶ ፑልቶታራ ካንዲ ኤፍሮኔ ዴሬን ዲዛ ካታማታኮ ጋኬስ። ሄሳፌ ቃሴ ዱጌ ባኣላ ዎይኮ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜ ጌቴቲዛ ካታማኮ ዎስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዙማ ሁጵያፐ ብድ፥ ናፍቶሀ ፑልቱዋ ካንድ፥ ኤፍሮና ዙማ ቦላ ደእያ ካታማታኮ ከዬስ። ሄሳፈ ቃስ ባኣላ ዎይኮ ቅርያት-ይኣርማ ስሜስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He zumaa huuphiyape bidi, Naftooha pultuwa kanthidi, Efroona zumaa bolla de7iya katamatako keyees. Hessafe qassi Ba7aala woyko Qiriyat-Yi7aarima simmees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም በመቀጠል ከተራራው ዐናት ተነሥቶ ወደ ኔፍቶ ምንጮች በማምራት፣ በዔፍሮን ተራራ ላይ ያሉትን ከተሞች ዐልፎ ይወጣና ቂርያትይዓሪም ተብሎ ወደሚጠራው ወደ በኣላ ቍልቍል ይወርዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም ድንበሩ ከተራራው ጫፍ ተነሥቶ ወደ ኔፍቶሐ ምንጮች ይደርሳል፤ ወደ ዔፍሮንም ተራራ ከተሞች ይወጣል፤ ወደ ባዓላ ወይም ቂርያት ይዓሪም ይታጠፋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ርእሲ እቲ እምባ ኸዓ እቲ ወሰን ናብ ዓይኒ ማይ ነፍቶ ይበፅሕ፤ ናብ ከተማታት እምባ ዔፍሮንውን ይወፅእ፤ እቲ ወሰን ከዓ ናብ በዓላ፥ ወይ ቂርያት የዓሪም ይበፅሕ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ርእሲ እቲ ኸረን ከአ እቲ ዶብ ናብ ዓይኑ ማይ ነፍቶኣ ይሓልፍ፡ ናብ ከተማታት ከረን ዔፍሮንውን ይወጽእ፡ እቲ ዶብ ከአ ናብ በዓላ፡ ንሳ ቂርያትየዓሪም፡ ይዘውር።