Joshua 15:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዶብ ድማ ናብ ስንጭሮ ወዲ ሂኖም ብሸነኽ ደቡብ ይቡሳዊ ይድይብ። እዚኣ ኢየሩሳሌም እያ፣ እቲ ዶብ ድማ ናብቲ ኣብ ቅድሚ ጐልጐል ሂኖም ዝርከብ ጫፍ እምባ ይድይብ፣ ንምዕራብ፣ እዚ ድማ ኣብ መወዳእታ ጐልጐል ግዙፋት ብሰሜን ይርከብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበሩም በሄኖም ልጅ ሸለቆ አጠገብ ኢየሩሳሌም ወደምትባለው ወደ ኢያቡስ ወደ ደቡብ ወገን ይወጣል፤ ድንበሩም በሰሜን በኩል በራፋይም ሸለቆ ዳር ባለው በሄኖም ሸለቆ ፊት ለፊት በባሕር በኩል ወዳለው ተራራ ራስ ላይ ይወጣል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበሩም በሄኖም ልጅ ሸለቆ አጠገብ ኢየሩሳሌም ወደምትባለው ወደ ኢያቡሳዊው ወደ ደቡብ ወገን ወጣ፤ ድንበሩም በራፋይም ሸለቆ ዳር በሰሜን በኩል ባለው በሄኖም ሸለቆ ፊት ለፊት በምዕራብ ወገን ወዳለው ተራራ ራስ ላይ ወጣ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም በሄኖም ልጅ ሸለቆ አጠገብ ኢየሩሳሌም ወደምትባለው ወደ ኢያቡሳዊው ወደ ደቡብ ወገን ወጣ፤ ድንበሩም በራፋይም ሸለቆ ዳር በሰሜን በኩል ባለው በሄኖም ሸለቆ ፊት ለፊት በምዕራብ ወገን ወዳለው ተራራ ራስ ላይ ወጣ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ህኖማ ዛንጋራ አደ፥ ያቡሳዋናቱዋ ካታማይ የሩሳላመ ደእያ ደርያፐ ገድሳ ባጋና አደ፥ ደርያ ሁጲያ ከሴዳ፤ ሄ ደሪ ህኖማ ዛንጋራፐ አዋይ ዉልያ ባጋናነ ራፋይማ ዎምባፐ ሁጲሳ ባጋና ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe Hinooma Zanggaaraa aad'd'iidde, Yaabuusawaanatuwaa katamay Yerusaalame de'iyaa deriyaappe gedissa baggana aad'd'iidde, deriyaa huup'iyaa kesseedda; he derii Hinnooma Zanggaaraappe away wulliyaa baggananne Rafayma Wombbaappe huup'issa baggana de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe Henoome naa shoobbara kanththi biidi Yaabuseta katama Yerusalaamey dizaso dugeha baggara kanththidi Erafayme shoobbaas pudeha bagga xeerara kanththi biidi Henoome shoobbaas arshey wulliza baggara diza zumbulla xeera gakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ሄኖሜ ና ሾባራ ካን ቢዲ ያቡሴታ ካታማ ዬሩሳላሜይ ዲዛሶ ዱጌሃ ባጋራ ካንዲ ኤራፋይሜ ሾባስ ፑዴሃ ባጋ ጼራራ ካን ቢዲ ሄኖሜ ሾባስ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ዙምቡላ ጼራ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ህኖማ ዛንጋራ ካንድ፥ ያቡሰታ ካታማ ግድዳ የሩሳላመ ዱገሀ ባጋ ጋኬስ። ካልድ ዛዋይ ህኖመ ዛንጋራፐ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ዙማ ሁጵያ ከይድ፥ ፑደሀ ባጋን ራፋይመ ዛንጋራ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe Hinooma Zangaara kanthidi, Yaabuseta katama gidida Yerusalaame dugeha baggaa gakees. Kaallidi zaway Hinoome Zangaarape wuloha baggan de7iya zumaa huuphiya keyidi, pudeha baggan Raafayme Zangaara gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደዚሁም የሄኖምን ልጅ ሸለቆ ዐልፎ ይሄድና የኢያቡሳውያን ከተማ እስከ ሆነችው እስከ ኢየሩሳሌም ደቡባዊ ተረተር በመዝለቅ፣ በራፋይም ሸለቆ ሰሜን ጫፍ በኩል አድርጎ ከሄኖም ሸለቆ በስተ ምዕራብ ካለው ኰረብታ ዐናት ላይ ይደርሳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድንበሩ በሔኖም ልጅ ሸለቆ ከደቡብ ዝቅተኛ ቦታ የኢያቡሳውያን ከተማ በሆነችው በኢየሩሳሌም በኩል ከሔኖም ሸለቆ ፊት ለፊት እስካለው ተራራ ጫፍ ድረስ በመዝለቅ በሰሜን በኩል ወደ ሬፋይም ሸለቆ ይደርሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ለሰ ወዲ ሄኖም ገይሩ፥ ናብ ፀግዒ ደቡብ ናብታ ኢያቡሳውያን ዝነብርዋ ኸተማ ኢየሩሳሌም ይድይብ። ናብ ወገን ምዕራብ፥ ናብ ሰሜናይ ወሰን ለሰ ራፋይም፥ ናብ ርእሲ እቲ ኣብ ቅድሚ ለሰ ሄኖም ዘሎ እምባ ይድይብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዶብውን በቲ ለሰ ወዲ ሂኖም ገይሩ፡ ናብ ጸግዒ ደቡብ እታ ይቡሳዊ፡ ንሳ ኸኣአ ዮርሳሌም ይድይብ። እቲ ዶብ ድማ ናብ ሸነኽ ምዕራብ፡ ኣብ ሰሜናይ ወሰን ለሰ ረፋይም፡ ናብ ርእሲ እቲ ኣብ ቅድሚ ለሰሂኖም ዘሎ ኸረን ይድይብ። |