Joshua 15:63 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩ ይቡሳውያን ደቂ ይሁዳ ኼውጽእዎም ኣይከኣሉን። ይቡሳውያን ግና ክሳዕ ሎሚ ምስ ደቂ ይሁዳ ኣብ የሩሳሌም ይነብሩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የተ​ቀ​መ​ጡ​ትን ኢያ​ቡ​ሴ​ዎ​ና​ው​ያ​ንን ግን የይ​ሁዳ ልጆች ሊያ​ሳ​ድ​ዱ​አ​ቸው አል​ተ​ቻ​ላ​ቸ​ውም፤ ኢያ​ቡ​ሴ​ዎ​ና​ው​ያ​ንም እስከ ዛሬ ድረስ በይ​ሁዳ ልጆች መካ​ከል በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ውስጥ ተቀ​ም​ጠ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሳውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልተቻላቸውም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሳውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልቻሉም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ ይሁዳ አሳይ የሩሳላመን ደእያ ያቡሳቱዋ ከሳናዉ ዳንዳይበይክኖ። ሄዋ ድራዉ ያቡሳዋናቱ ሀቼ ጋካናስካ ይሁዳ አሳና እትፐ የሩሳላመን ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, Yihudaa Asay Yerusaalamen de'iyaa Yaabuusatuwaa kessanaw danddayibeykkino. Hewaa diraw Yaabuusawaanatuu hachche gakkanaassikka Yihudaa asaana ittippe Yerusaalamen de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Yuhuda asay Yerusalaamen diza Yaabuseta istti dizasoppe kessi gooddana dandaybeettenna; hessa gishshas Yaabuseti hach gakkanaaska Yuhuda asaara issife Yerusalaamen deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዩሁዳ ኣሳይ ዬሩሳላሜን ዲዛ ያቡሴታ ኢስቲ ዲዛሶፔ ኬሲ ጎዳና ዳንዳይቤቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ያቡሴቲ ሃች ጋካናስካ ዩሁዳ ኣሳራ ኢሲፌ ዬሩሳላሜን ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ይሁዳ አሳይ የሩሳላመን ደእያ ያቡሰታ ጎድድ ከሳናዉ ዳንዳእቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ ያቡሰት ሀች ጋካናዉ የሩሳላመን ይሁዳ አሳራ እስፈ ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Yihuda asay Yerusalaamen de7iya Yaabuseta gooddidi kessanaw danda7ibookona. Hessa gisho, Yaabuseti hachi gakanaw Yerusalaamen Yihuda asaara issife de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን የይሁዳ ዘሮች በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያን ከቦታቸው ሊያስለቅቋቸው አልቻሉም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ ድረስ ከይሁዳ ሕዝብ ጋር በኢየሩሳሌም አብረው ይኖራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የይሁዳ ሕዝብ በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያንን ማባረር አልቻሉም፤ ስለዚህም ኢያቡሳውያን እስከ አሁን ድረስ በኢየሩሳሌም ከይሁዳ ሕዝብ ጋር ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነበሩ ኢያቡሳውያን ግና፥ ደቂ ይሁዳ ኸውፅእዎም ኣይከኣሉን። ስለዙይ ኢያቡሳውያን ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ምስ ደቂ ይሁዳ ኣብ ኢየሩሳሌም ይነብሩ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ኣብ ዮርሳሌም ዝነበሩ ይቡሳውያን ግና፡ ደቂ ይሁዳ ኼውጽእዎም ኣይከአሉን። ስለዚ ይቡሳውያን ክሳዕ ሎም መዓልቲ ምስ ደቂ ይሁዳ ኣብ ዮርሳሌም ይነብሩ ኣለው።