Joshua 15:63 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩ ይቡሳውያን ደቂ ይሁዳ ኼውጽእዎም ኣይከኣሉን። ይቡሳውያን ግና ክሳዕ ሎሚ ምስ ደቂ ይሁዳ ኣብ የሩሳሌም ይነብሩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሴዎናውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልተቻላቸውም፤ ኢያቡሴዎናውያንም እስከ ዛሬ ድረስ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሳውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልተቻላቸውም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሳውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልቻሉም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ይሁዳ አሳይ የሩሳላመን ደእያ ያቡሳቱዋ ከሳናዉ ዳንዳይበይክኖ። ሄዋ ድራዉ ያቡሳዋናቱ ሀቼ ጋካናስካ ይሁዳ አሳና እትፐ የሩሳላመን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, Yihudaa Asay Yerusaalamen de'iyaa Yaabuusatuwaa kessanaw danddayibeykkino. Hewaa diraw Yaabuusawaanatuu hachche gakkanaassikka Yihudaa asaana ittippe Yerusaalamen de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yuhuda asay Yerusalaamen diza Yaabuseta istti dizasoppe kessi gooddana dandaybeettenna; hessa gishshas Yaabuseti hach gakkanaaska Yuhuda asaara issife Yerusalaamen deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዩሁዳ ኣሳይ ዬሩሳላሜን ዲዛ ያቡሴታ ኢስቲ ዲዛሶፔ ኬሲ ጎዳና ዳንዳይቤቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ያቡሴቲ ሃች ጋካናስካ ዩሁዳ ኣሳራ ኢሲፌ ዬሩሳላሜን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ይሁዳ አሳይ የሩሳላመን ደእያ ያቡሰታ ጎድድ ከሳናዉ ዳንዳእቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ ያቡሰት ሀች ጋካናዉ የሩሳላመን ይሁዳ አሳራ እስፈ ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, Yihuda asay Yerusalaamen de7iya Yaabuseta gooddidi kessanaw danda7ibookona. Hessa gisho, Yaabuseti hachi gakanaw Yerusalaamen Yihuda asaara issife de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን የይሁዳ ዘሮች በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያን ከቦታቸው ሊያስለቅቋቸው አልቻሉም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ ድረስ ከይሁዳ ሕዝብ ጋር በኢየሩሳሌም አብረው ይኖራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የይሁዳ ሕዝብ በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያንን ማባረር አልቻሉም፤ ስለዚህም ኢያቡሳውያን እስከ አሁን ድረስ በኢየሩሳሌም ከይሁዳ ሕዝብ ጋር ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነበሩ ኢያቡሳውያን ግና፥ ደቂ ይሁዳ ኸውፅእዎም ኣይከኣሉን። ስለዙይ ኢያቡሳውያን ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ምስ ደቂ ይሁዳ ኣብ ኢየሩሳሌም ይነብሩ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ኣብ ዮርሳሌም ዝነበሩ ይቡሳውያን ግና፡ ደቂ ይሁዳ ኼውጽእዎም ኣይከአሉን። ስለዚ ይቡሳውያን ክሳዕ ሎም መዓልቲ ምስ ደቂ ይሁዳ ኣብ ዮርሳሌም ይነብሩ ኣለው። |