Joshua 15:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ምብራቓዊ ዶብ ድማ ባሕሪ ጨው፡ ክሳዕ ወሰን ዮርዳኖስ ነበረ። ኣብ ሰሜናዊ ወሰን ዶቦም ድማ ካብ ወሽመጥ ባሕሪ ኣብ ወሰን ዮርዳኖስ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምሥራቅም በኩል ያለው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር እስከ ዮርዳኖስም ነበረ። በሰሜንም በኩል ያለው ድንበር በዮርዳኖስ መጨረሻ እስካለው እስከ ባሕሩ ልሳን ድረስ ነበረ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምሥራቅም በኩል ያለው ድንበር እስከ ጨው ባሕር እስከ ዮርዳኖስም መጨረሻ ነበረ። በሰሜንም በኩል ያለው ድንበር በዮርዳኖስ መጨረሻ እስካለው እስከ ባሕሩ ልሳን ድረስ ነበረ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምሥራቅም በኩል ያለው ድንበር እስከ ጨው ባሕር እስከ ዮርዳኖስም መጨረሻ ነበረ። በሰሜንም በኩል ያለው ድንበር በዮርዳኖስ መጨረሻ እስካለው እስከ ባሕሩ ልሳን ድረስ ነበረ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ዶልያ ባጋ ዛዋይ ማጽነ አባ ግዲደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋይ አን ገልያ ሳኣ ጋኬ። ሁጲሳ ዛዋይ ቃይ ዮርዳኖሳ ሻፋ ማጽነ አባን ገልያ ሳፐ ዶሚደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away doliyaa bagga zaway Mas'ine Abbaa gidiide, Yorddaanoosa Shaafay an geliyaa sa'aa gakkee. Huup'issa zaway k'ay Yorddaanoosa Shaafaa Mas'ine Abban geliyaa saappe doommiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshey mokkizaso baggara diza zaway Maxine abba gidishin hessika Yordaanoose shaafay izan bi gelizaso gakkees. Pudeha baggara diza zaway Yordaanoose shaafay Maxine abban gelizasoppe doommidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛሶ ባጋራ ዲዛ ዛዋይ ማጺኔ ኣባ ጊዲሺን ሄሲካ ዮርዳኖሴ ሻፋይ ኢዛን ቢ ጌሊዛሶ ጋኬስ። ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ዛዋይ ዮርዳኖሴ ሻፋይ ማጺኔ ኣባን ጌሊዛሶፔ ዶሚዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዶሎሀ ባጋ ዛዋይ ማፅነ አባ ብድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ዉርሰ ጋኬስ። ፑደሀ ባጋ ዛዋይ ቃስ ዮርዳኖሰ ሻፋይ ገልያሱዋፕ ብድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Doloha bagga zaway Maxine Abbaa bidi, Yordaanose shaafa wursethaa gakees. Pudeha bagga zaway qassi Yordaanose shaafay geliyasuwap bidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምሥራቅ በኩል ያለው ወሰናቸው ደግሞ የጨው ባሕር ሲሆን፣ ይህም የዮርዳኖስ ወንዝ እስከሚሠርግበት ይደርሳል። በሰሜን በኩል ያለው ወሰንም የዮርዳኖስ ወንዝ ከሚሠርግበት የባሕር ወሽመጥ ይነሣና |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምሥራቅ በኩልም ያለው ድንበር እስከ ጨው ባሕር፥ እስከ ዮርዳኖስ ወንዝ መጨረሻ ነበር። በሰሜንም በኩል ያለው ድንበር ከዮርዳኖስ ወንዝ መጨረሻና ከባሕሩ ልሳነ ምድር |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወገን ምብራቕ ዘሎ ወሰን ድማ ኻብ ባሕሪ ጨው ኽሳዕ እቲ መወዳእታ ፈለግ ዮርዳኖስ ነበረ። ብወገን ሰሜን ዘሎ ወሰን ድማ፥ ካብ ወሽመጥ ባሕሪ ኽሳዕ እቲ መወዳእታ ፈለግ ዮርዳኖስ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ምብራቕ ዶብ ድማ ባሕሪ ጨው ክሳዕ መወዳእታ ዮርዳኖስ እዩ፡ ናይ ሸነኽ ሰሜን ዶብ ድማ ካብ ልሳብ ባሕሪ ኣብ መወዳእታ ዮርዳኖስ እዩ። |