Joshua 15:47 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሽዶድ ምስ ከባቢኣን ከባቢኣን፡ ጋዛ ምስ ከባቢኣን ዓድታታን፡ ክሳዕ ሩባ ግብጽን ዓብዪ ባሕርን ዶባታን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሴያዶት መንደሮችዋና መሰማሪያዎችዋም፥ ጋዛም መንደሮችዋና መሰማሪያዎችዋም እስከ ግብፅ ወንዝ ድረስ፥ ታላቁ ባሕርም ወሰኑ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዛጦንና የተመሸጉና ያልተመሸጉ መንደሮችዋም፥ ጋዛና የተመሸጉ ያልተመሸጉም መንደሮችዋ፥ እስከ ግብፅ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ዳርቻ ድረስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዛጦንና የተመሸጉና ያልተመሸጉ መንደሮችዋም፥ ጋዛና የተመሸጉ ያልተመሸጉም መንደሮችዋ፥ እስከ ግብጽ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ዳርቻ ድረስ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አሽዶዳ ካታማነ አ ሞቱዋ፥ ጋዛ ካታማነ አ ሞቱዋ፥ ቢደ ግብጼ ሻፋነ ሜድትራንያ አባ ላንቂያ ጋካናዉ ደእያ ሳኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Ashddooda katamaanne Aa mootsatuwaa, Gaaza katamaanne Aa mootsatuwaa, biide Gibs'e Shaafaanne Meeditiraaniyaa Abbaa lank'k'iyaa gakkanaw de'iyaa sa'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qasse Ashdoodey ba heeran diza gutataranne Gaazappe biidi haaththi baynda Gibxe shaafa gakkanaassinne Mediteraane gaxappe haa simmiin diza katamatanne gutata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኣሽዶዴይ ባ ሄራን ዲዛ ጉታታራኔ ጋዛፔ ቢዲ ሃ ባይንዳ ጊብጼ ሻፋ ጋካናሲኔ ሜዲቴራኔ ጋጻፔ ሃ ሲሚን ዲዛ ካታማታኔ ጉታታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ አሽዶዳነ ጋዛ ካታማት ባንታ ጉታታራ ብድ፥ ግብፀ ሻፋ ዛዋነ መደትራነ አባ ላንቅያ ጋካናዉ ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Ashdoodanne Gaaza katamati banta gutatara bidi, Gibxe shaafa zawanne Medetiraane abba lanqiya gakanaw de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሽዶድ በዙሪያዋ ካሉ ሰፈሮችና መንደሮች ጋር፣ ጋዛ እስከ ግብፅ ደረቅ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ጠረፍ በመለስ ካሉት ሰፈሮቿና መንደሮቿ ጋር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም በግብጽ ወሰን እስከሚገኘው ወንዝና እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕር ጠረፍ ድረስ የሚደርሱ ታናናሽ ከተሞችና መንደሮች ያሉአቸው አሽዶድና ጋዛ ተብለው የሚጠሩ ከተሞች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዛጦንን ምስ ዝተዓረዱን ዘይተዓረዱን ከተማታታን ቍሸታታን፥ ጋዛ ምስ ዝተዓረዱን ዘይተዓረዱን ከተማታታን ቍሸታታን ክሳዕ ፈለግ ግብፅን ክሳዕ ወሰን ዓብዪ ባሕሪን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሽዶድ ምስ ከተማታታን ዓድታታን። ጋዛ ምስ ከተማታታን ዓድታታን ክሳዕ ርባ ግብጽን ክሳዕ ዓብዩ ባሕርን ዶቡን። |