Joshua 15:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሸነኽ ደቡብ ናብ ማኣለሓክራቢም ወጺኣ ናብ ሲን ሓለፈት፡ ብሸነኽ ደቡብ ድማ ናብ ቃዴስ ባርነያ ደየበት፡ ናብ ሔጽሮን ሓሊፋ ድማ ናብ ኣዳር ደይባ ናብ ቃርቃኣ ኮምፓስ ኣምጽአት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም በአቅረቢን ዐቀበት ፊት ይሄዳል፤ ወደ ጺንም ይወጣል፤ በቃዴስ በርኔ ወደ ደቡብ በኩል ይወጣል፤ በአስሮንም በኩል ያልፋል፤ ወደ ሰራዳም ይወጣል፥ ወደ ቃዴስ ምዕራብም ይዞራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያም በአቅረቢም ዐቀበት በደቡብ በኩል ወጣ፥ ወደ ጺንም አለፈ፥ በቃዴስ በርኔ ወደ ደቡብ በኩል ወጣ፥ በሐጽሮንም በኩል አለፈ፥ ወደ አዳርም ወጣ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም በአቅረቢም ዐቀበት በደቡብ በኩል ወጣ፥ ወደ ጺንም አለፈ፥ በቃዴስ በርኔ ወደ ደቡብ በኩል ወጣ፥ በሐጽሮንም በኩል አለፈ፥ ወደ አዳርም ወጣ፥ ወደ ቀርቃ ዞረ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አክራቢማ ፕኑዋ አደ፥ ጽና ባዙዋና ቢደ፥ ቃዴሳ-ባርነ ገድሳ ጋኬ። ቃይ ሄዋፐ ሻክ ቢደ፥ ሄጽሮናና አደ፥ ፑደ አዳራ ጋኪደ፥ ቃርቃኮ ስሜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akirabiima Pinuwaa aad'd'iidde, S'ina Bazzuwaana biide, K'aadeesa-Barnne gedissa gakkee. K'ay hewaappe shaakki biide, Hes'iroonaana aad'd'iidde, pude Adaara gakkiide, K'ark'k'akko simmee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akirabime purdera kanththidi, Xiine bazzora biidi Qaadeese Barine dugeha bagga gakkees. Qasse hessafe Hexiroomera kanththi pude Adaare gakkidi Qarqqaako simmees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣኪራቢሜ ፑርዴራ ካንዲ፥ ጺኔ ባዞራ ቢዲ ቃዴሴ ባሪኔ ዱጌሃ ባጋ ጋኬስ። ቃሴ ሄሳፌ ሄጺሮሜራ ካን ፑዴ ኣዳሬ ጋኪዲ ቃርቃኮ ሲሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አክራብማ ፕኑዋ ካንድ፥ ፂነፐ ብድ፥ ቃደስ-ባርነስ ዱገሀ ባጋ ጋኬስ። ቃስ ሄፅሮና ካንድ፥ አዳረ ከይድ፥ ቃርቃኮ ስሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akraabima Pinuwa kanthidi, Xiinepe bidi, Qaades-Barnes dugeha bagga gakees. Qassi Hexroona kanthidi, Adaare keydi, Qarqako simmees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የአቅረቢምን መተላለፊያ በማቋረጥ በጺን በኩል እስከ ቃዴስ በርኔ ደቡባዊ ክፍል ይደርሳል፤ ደግሞም ሐጽሮንን ዐልፎ ወደ አዳር ይወጣና ወደ ቀርቃ ይታጠፋል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ደቡብ አቅጣጫ ከዐቅራቢም መተላለፊያ እስከ ጺን ይደርሳል፤ በቃዴስ በርኔ ደቡብም በኩል ሔጽሮንን አልፎ ወደ አዳር ከፍ ይልና ወደ ቃርቃ አቅጣጫ ይታጠፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዓቐብ መተሓላለፊ ኣቅራቢም ናብ ደቡቡ ወፂኡ፥ ንሲን ሓሊፉ፥ ንቃዴስ በርኔ ብደቡባ ደዪቡ፥ ንሔፅሮን ሓሊፉ ድማ ንኣዳር ይድይብ፤ ናብ ቃርቃ ኸዓ ይዘውር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዓቐበት ዓቅራቢም ናብ ደቡብ ወጺኡ፡ ንሲን ከአ ሓሊፉ፡ ንቃዴስባርኔዓ ብደቡብ ደዩቡ፡ ንሓጽሮን ሓለፉ ድማ ንኣዳር ይድይብ ናብ ቃርቃዕ ኣቢሉ ኸአ ይዘውር። |