Joshua 15:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቡባዊ ዶቦም ድማ ካብ ገምገም ባሕሪ ጨው፡ ካብቲ ንደቡብ ገጹ ዝጥምት ወሽመጥ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በደቡብም በኩል ያለው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር ዳርቻ ወደ ሊባ እስከሚወስደው መንገድ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በደቡብም በኩል ያለው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር መጨረሻ ወደ ደቡብ እስከሚያይ እስከ ባሕር ልሳን ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደቡብም በኩል ያለው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር መጨረሻ ወደ ደቡብ ትይዮ እስከ ባሕሩ ልሳን ድረስ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ገድሳ ባጋና ኡንቱንቱ ዛዋይ ማጽነ አባፐ ገድሳ ባጋ ዉርሰፐ ዶሚደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gedissa baggana unttunttu zaway Mas'ine Abbaappe gedissa bagga wurssetsaappe doommiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dugeha baggara istta zaway Maxine abbaas dugeha bagga xeerappe doommees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱጌሃ ባጋራ ኢስታ ዛዋይ ማጺኔ ኣባስ ዱጌሃ ባጋ ጼራፔ ዶሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዱገሀ ባጋን ኤንታ ዛዋይ ማፅነ አባፈ ዱገሀ ባጋን ዉርሰ ጋፃ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dugeha baggan enta zaway Maxine Abbaafe dugeha baggan wursetha gaxa gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የደቡብ ወሰናቸው፣ ከጨው ባሕር ደቡባዊ ጫፍ ካለው የባሕር ወሽመጥ ይነሣል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደቡባዊው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር መጨረሻ ወደ ደቡብ ትይዩ እስከ ሆነው እስከ ልሳነ ምድሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወሰኖም ብወገን ደቡብ ካብ ደቡባዊ ጫፍ ባሕሪ ጨው ይጅምር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ናይ ደቡብ ዶቦም ድማ ካብ ወሰን ባሕሪ ጨው፡ ካብቲ ንደቡብ ዜብል ልሳን ነበረ፡ |