Joshua 15:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቡባዊ ዶቦም ድማ ካብ ገምገም ባሕሪ ጨው፡ ካብቲ ንደቡብ ገጹ ዝጥምት ወሽመጥ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በደ​ቡ​ብም በኩል ያለው ድን​በ​ራ​ቸው እስከ ጨው ባሕር ዳርቻ ወደ ሊባ እስ​ከ​ሚ​ወ​ስ​ደው መን​ገድ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በደቡብም በኩል ያለው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር መጨረሻ ወደ ደቡብ እስከሚያይ እስከ ባሕር ልሳን ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በደቡብም በኩል ያለው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር መጨረሻ ወደ ደቡብ ትይዮ እስከ ባሕሩ ልሳን ድረስ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ገድሳ ባጋና ኡንቱንቱ ዛዋይ ማጽነ አባፐ ገድሳ ባጋ ዉርሰፐ ዶሚደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gedissa baggana unttunttu zaway Mas'ine Abbaappe gedissa bagga wurssetsaappe doommiide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dugeha baggara istta zaway Maxine abbaas dugeha bagga xeerappe doommees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱጌሃ ባጋራ ኢስታ ዛዋይ ማጺኔ ኣባስ ዱጌሃ ባጋ ጼራፔ ዶሜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዱገሀ ባጋን ኤንታ ዛዋይ ማፅነ አባፈ ዱገሀ ባጋን ዉርሰ ጋፃ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dugeha baggan enta zaway Maxine Abbaafe dugeha baggan wursetha gaxa gakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የደቡብ ወሰናቸው፣ ከጨው ባሕር ደቡባዊ ጫፍ ካለው የባሕር ወሽመጥ ይነሣል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደቡባዊው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር መጨረሻ ወደ ደቡብ ትይዩ እስከ ሆነው እስከ ልሳነ ምድሩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወሰኖም ብወገን ደቡብ ካብ ደቡባዊ ጫፍ ባሕሪ ጨው ይጅምር።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ናይ ደቡብ ዶቦም ድማ ካብ ወሰን ባሕሪ ጨው፡ ካብቲ ንደቡብ ዜብል ልሳን ነበረ፡