Joshua 15:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ በረኸት ሃበኒ፡ ኢሉ መለሰ። ምኽንያቱ ደቡባዊት ሃገር ሂብካኒ፤ ፈልፋሊ ማይ እውን ሃበኒ። ነቲ ላዕለዋይ ዓይኒ ማይን ታሕተዋይ ዓይኒ ማይን ድማ ሃባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም፥ “በረከትን ስጠኝ፤ በደቡብ በኩል ያለውን ምድር ሰጥተኸኛልና አሁን ደግሞ የውኃውን ምንጭ ስጠኝ” አለችው። እርሱም የላይኛውንና የታችኛውን ምንጭ ሰጣት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካሌብም። ምን ፈለግሽ? አላት። እርስዋም። በረከትን ስጠኝ፤ በደቡብ በኩል ያለውን ምድር ሰጥተኸኛልና አሁን ደግሞ የውኃውን ምንጭ ስጠኝ አለችው። እርሱም የላይኛውንና የታችኛውን ምንጭ ሰጣት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም እንዲህ አለችው፦ “በረከትን ስጠኝ፤ በደቡብም በኩል ያለውን ምድር ሰጥተኸኛልና አሁን ደግሞ የውኃውን ምንጭ ስጠኝ።” እርሱም የላይኛውንና የታችኛውን ምንጭ ሰጣት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዛ፥ “ታዉ ዎይቱዋ እማ። ኔን ካሰ ታዉ ነጌበን እሜዳ ቢታይ ግዴዳ ድራዉ፥ ሃ ፑልቶቱዋ ታዉ እማርኪ” ያጋዱ። ካሌብ እዝዉ ክል ፑልቱዋካ ህርክ ፑልቱዋካ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iza, «Taw woytuwaa imma. Neeni kase taw Negeeben immeedda biittay gideedda diraw, haatsaa pulttotuwaa taw immaarikkii» yaagaaddu. Kaaleebi iziw killi pulttuwaakka hirkki pulttuwaakka immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izakka zaarada, «Taas lo7o ooththarkkii! Neni kase taas Negeben gade immidayssaththo ha7ikka pultto haaththara diza gade taas imma» gadus. Histtiin Kaalebey izis puderanne dugera diza pultto immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛካ ዛራዳ፥ «ታስ ሎኦ ኦርኪ! ኔኒ ካሴ ታስ ኔጌቤን ጋዴ ኢሚዳይሳ ሃኢካ ፑልቶ ሃራ ዲዛ ጋዴ ታስ ኢማ» ጋዱስ። ሂስቲን ካሌቤይ ኢዚስ ፑዴራኔ ዱጌራ ዲዛ ፑልቶ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ዛራዳ፥ “ነ ካሰ ታዉ ዎይትዳ ቢታይ መላ ቢታ ግድያ ግሾ፥ ሃ ፑልቶይ ደእያ ቢታ ታዉ ጉጃዳ እማርክ” ያጋሱ። ያትን፥ ካለብ ቆሞንነ ጋርሳን ደእያ ፑልቶ ሃ እዉ እምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya zaarada, “Ne kase taw woytida biittay mela biitta gidiya gisho, haatha pultoy de7iya biitta taw gujada immarki” yaagasu. Yaatin, Kaalebi qommoninne garsan de7iya pulto haatha iw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም፣ “እባክህ፤ በጎ ነገር አድርግልኝ፤ በኔጌብ መሬት እንደ ሰጠኸኝ ሁሉ፣ አሁንም የውሃ ምንጭ ጉድጓዶች ስጠኝ” አለችው፤ ካሌብም የላይኛውንና የታችኛውን ምንጮች ሰጣት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም “የሰጠኸኝ ምድር ደረቅ ስለ ሆነ ጥቂት የውሃ ጒድጓዶች እንድትሰጠኝ እፈልጋለሁ” አለችው። ካሌብም ከላይና ከታች በኩል ያሉትን ሁለቱን የውሃ ምንጮች ሰጣት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በረከት ሃበኒ፤ ምድሪ ደቡብ ሂብካኒ ኢኻ እሞ ዓይኒ ማያት ከዓ ሃበኒ” በለቶ። ንሱ ድማ ላዕለዋይ ዓይኒ ማያትን ታሕተዋይ ዓይኒ ማያትን ሃባ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኸአ፡ በረኸት ሀበኒ፡ ምድሪ ደቡብ ሂብካኒ ኢኻ እሞ ዓይኒ ከአ ሀበኒ፡ በከት። ንሱ ድማ ላዕላይ ዓይኒ ማያትን ታሕታይ ዓይኑ ማያትን ሀባ። |