Joshua 15:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዖትኒኤል ወዲ ኬናዝ ሓው ካሌብ ድማ ወሲዱ፡ ንኣሕሳ ጓሉ ሰበይቱ ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የካሌብ ወንድም የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያል ያዛት፤ ልጁን አክሳንም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የካሌብ ወንድም የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያል ያዛት፤ ልጁንም ዓክሳን አጋባው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የካሌብ ወንድም የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያል ያዛት፤ ስለዚህ ካሌብ ልጁን ዓክሳንን አጋባው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካሌባ እሻ ቃናዛ ናአይ ኦትንኤል ሄ ካታማ ኦለቲደ ኦይቂና ካሌብ ባረ ናቶ አክሶ አዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaaleeba ishaa K'anaaza na'ay Otini'eeli he katamaa olettiide oyk'k'ina Kaaleebi bare naatto Aakiso aw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Kaalebe isha Qenaaze naa Otin7eeley he katamaa olidi oykkides; histtiin Kaalebey ba nayo izas machcho immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ካሌቤ ኢሻ ቄናዜ ና ኦቲንኤሌይ ሄ ካታማ ኦሊዲ ኦይኪዴስ፤ ሂስቲን ካሌቤይ ባ ናዮ ኢዛስ ማቾ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ካለባ እሻ ቃናዛ ናአይ፥ ጎቶንያል ሄ ካታማ ኦልድ ኦይክን፥ ካለብ ባ ናእዉ አክሶ እያዉ እምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Kaaleba ishaa Qanaza na7ay, Gotoniyali he katama olidi oykin, Kaalebi ba na7iw Akiso iyaw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የካሌብ ወንድም የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያል ከተማዪቱን ያዛት፤ ካሌብም ልጁን ዓክሳን ዳረለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የካሌብ ወንድም ከሆነው ከቀናዝ የተወለደው ዖትኒኤል ያችን ከተማ ወግቶ ያዘ፤ ካሌብም ልጁን ዓክሳን ዳረለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ጎቶንያል፥ ወዲ ቄኔዝ ሓው ካሌብ፥ ሓዛ እሞ ንጓሉ ዓክሳ ሰበይቲ ኽትኮኖ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዖትኒኤል፡ ወዲ ቄናዝ ሓው ካሌብ፡ ሐዛ እሞ ዓክሳ ጓሉ ሰበይቲ ኽትኮኖ ሀቦ። |