Joshua 15:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንካሌብ ወዲ ይፉነ ድማ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝሃቦ ትእዛዝ፡ ንእያሱ፡ ከተማ ኣርባ፡ ኣቦ ዔናቅ፡ ማለት ኬብሮን፡ ካብ ደቂ ይሁዳ ግደ ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትእ​ዛዝ ለዮ​ፎኒ ልጅ ለካ​ሌብ በይ​ሁዳ ልጆች መካ​ከል ድር​ሻ​ውን ሰጠው፤ ኢያ​ሱም የዔ​ናቅ ዋና ከተማ የሆ​ነ​ች​ውን የአ​ር​ቦ​ቅን ከተማ ሰጠው። እር​ስ​ዋም ኬብ​ሮን ናት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዳዘዘው ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ በይሁዳ ልጆች መካከል ቂርያትአርባቅ የምትባለውን ከተማ ድርሻ አድርጎ ሰጠው፤ እርስዋም ኬብሮን ናት፥ ይህም አርባቅ የዔናቅ አባት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ኢያሱን እንዳዘዘው ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ በይሁዳ ልጆች መካከል ቂርያት-አርባቅ የምትባለውን ከተማ ድርሻ አድርጎ ሰጠው፤ እርሷም ኬብሮን ናት፥ ይህም አርባቅ የዔናቅ አባት ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አ አዛዜዳዋዳን፥ ኢያሱ ይፉነ ናኣ ካሌባ ጋክያ ግሹዋ ይሁዳ ጋድያፐ ቅርያት-አርባአ ጌተትያ ከብሮና እሜዳ። አርባእ አናቀ አዉዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Aa azazeeddawaadan, Iyyaasu Yifune na'aa Kaaleeba gakkiyaa gishuwaa Yihudaa gadiyaappe K'iriyaati-Arbbaa'a geetettiyaa Kebroona immeedda. Arbbaa'i Anaak'e aawuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY iza azazida mala Iyaasoy Yuhuda gishaappe shaakkidi Kebroone geetettizaaro Qiriyaate-Arba7e Yoofine naa Kaalebes immides; Arba7ey Enaaqe Aawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢዛ ኣዛዚዳ ማላ ኢያሶይ ዩሁዳ ጊሻፔ ሻኪዲ ኬብሮኔ ጌቴቲዛሮ ቂሪያቴ-ኣርባኤ ዮፊኔ ና ካሌቤስ ኢሚዴስ፤ ኣርባኤይ ኤናቄ ኣዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኪትዳይሳዳ፥ እያሱይ፥ ዮፎና ናኣ ካለባ ጋክያ ላታ ይሁዳ ቢታፈ ቅርያት-አርባ ጌተትያ ከብሮና እምስ። አርብ አናቀ አዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday kiitidaysada, Iyyasuy, Yoofona na7aa Kaaleba gakiya laata Yihuda biittafe Qiriyaat-Arba geetetiya Kebroona immis. Arbi Anaaqe aawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት፣ ከይሁዳ ድርሻ ላይ ከፍሎ ኬብሮን የተባለችውን ቂርያት አርባቅን ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ ሰጠው፤ አርባቅም የዔናቅ አባት ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ኢያሱን ባዘዘው መሠረት ለይፉኔ ልጅ ለካሌብ ከይሁዳ ነገድ ኪርያት ዐርባን ወይም ኬብሮን እርስት አድርጎ ሰጠው። (አርባ የዐናቅ አባት ነበር)
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንካሌብ ወዲ ዮፎኒ ድማ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ንኢያሱ ዝኣዘዞ፥ ኣብ ማእኸል ደቂ ይሁዳ ቂርያትኣርባቅ ንእትብሃል ከተማ፥ ግደ ሃቦ፤ ኣርባቅ ኣቦ ዔናቅ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንካሌብ ወዲ የፋነ ድማ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንኣይሱ ዝአዘዞ፡ ኣብ ማእከል ደቂ ይሁዳ ግደ ሀቦ፡ ቂርያትኣርባ፡ ኣቦ ዓናቅ፡ ንሳ ኬብሮን እያ።