Joshua 15:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ምዕራባዊ ዶብ ድማ ናብ ዓብዪ ባሕርን ናብ ገማግም ባሕሩን ገጹ ነበረ። እዚ መሬት ደቂ ይሁዳ ከከም ወለዶኦም ኣብ ዙርያኡ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በባ​ሕር በኩል ያለው ድን​በ​ራ​ቸ​ውም እስከ ታላቁ ባሕ​ርና እስከ ዳር​ቻው ድረስ ነበረ። ለይ​ሁዳ ልጆች በየ​ወ​ገ​ና​ቸው በዙ​ሪ​ያው ያለ ድን​በ​ራ​ቸው ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምዕራቡም በኩል ያለው ድንበር እስከ ታላቁ ባሕርና እስከ ዳርቻው ድረስ ነበረ። ለይሁዳ ልጆች በየወገናቸው በዙሪያው ያለ ድንበራቸው ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምዕራብም በኩል ያለው ድንበር እስከ ታላቁ ባሕርና እስከ ዳርቻው ድረስ ነበረ። ለይሁዳ ልጆች በየወገናቸው በዙሪያው ያለ ድንበራቸው ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ዛዋይ ሜድትራንያ አባዉ ጋጻን ዛዋቴ። ይሁዳ ዛራቱ ባረንቱ ያራን ያራን አኪደ ደኤዳዌ ሀ ዛዋቱ ዛርና ደእያ ሳአቱዋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Away wulliyaa baggana de'iyaa zaway Meeditiraaniyaa Abbaw gas'an zawatee. Yihudaa zaratuu barenttu yaran yaran akkiide de'eeddawe ha zawatuu zaarina de'iyaa sa'atuwaanna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Arshey wulliza baggara diza zaway Mediteraane abbaa gaxa gakkees. Yuhuda qommoti ba zarkken zarkken ekkida zawati haytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ዛዋይ ሜዲቴራኔ ኣባ ጋጻ ጋኬስ። ዩሁዳ ቆሞቲ ባ ዛርኬን ዛርኬን ኤኪዳ ዛዋቲ ሃይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዉሎሀ ባጋ ዛዋይ መደትራነ አባስ ጋፃ ግዴስ። ይሁዳ ኮቻይ ደእዳ ቢታ ዛዋይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) wuloha bagga zaway Medetiraane abbas gaxa gidees. Yihuda kochay de7ida biitta zaway haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምድሪቱ ምዕራባዊ ወሰን የታላቁ ባሕር ጠረፍ ነው። እንግዲህ በየጐሣው የተደለደለውን የይሁዳን ሕዝብ በዙሪያው የከበቡት ወሰኖቹ እነዚሁ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምዕራባዊው ዳርቻ እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕርና ጠረፉ ድረስ ነው፤ ይህም የይሁዳ ልጆች እንደየወገናቸው ዙሪያ ድንበራቸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብወገን ምዕራብ ድማ ምስ ዓብዪ ባሕሪ ይዋሰን። ወሰን ደቂ ይሁዳ ኸከም ዓሌቶም ብዙርያኡ እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ናይ ምዕራብ ዶብ ድማ ዓብዩ ባሕርን ዶቡን እዩ። ዶብ ደቂ ይሁዳ ከከም ዓሌቶም ብዙርያኡ እዚ እዩ።