Joshua 15:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዶብ ድማ ናብ ወሰን ቄክሮን ብሰሜን ይወጽእ፣ እቲ ዶብ ድማ ናብ ሲክሮን ይቐርብ፣ ናብ ከረን በዓላ ሓሊፉ ድማ ናብ ያብኔል ይወጽእ። መውጽኢታት ዶብ ድማ ኣብ ባሕሪ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበሩም ወደ አቃሮን ደቡብ ይወጣል፤ ወደ ሰሜን ወገን ይመለሳል፤ ድንበሩ ወደ ሰቆት ይወጣል፤ ወደ ደቡብም ያልፋል፤ በሌብና በኩልም ይወጣል፤ የድንበሩም መውጫ በባሕሩ አጠገብ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበሩም ወደ አቃሮን ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፤ ወደ ሽክሮን ደረሰ፤ ወደ በኣላ ተራራ አለፈ፥ በየብኒኤል በኩልም ወጣ፤ የድንበሩም መውጫ በባሕሩ አጠገብ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም ወደ አቃሮን ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፤ ወደ ሽክሮን ታጠፈ፤ ወደ በኣላ ተራራ አለፈ፥ በየብኒኤልም በኩል ወጣ፤ የድንበሩም መጨረሻ በባሕሩ አጠገብ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዛዋይ ኤቅሮና ሁጲሳ ባጋና ደእያ ፑደን ዛዋቲደ፥ ሽካሮናኮ ምርቀቴ፤ ሄዋፐ ባኣላ ደርያና አደ፥ ያብንኤላን ዛዋቴ። ሄ ሁጲሳ ባጋ ዛዋይ ሜድትራነ አባን ዛዋቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He zaway Ek'iroona huup'issa baggana de'iyaa pudetsan zawatiide, Shikaroonakko mirk'k'ettee; hewaappe Ba'aala Deriyaana aad'd'iidde, Yaabini'eelan zawatee. He huup'issa bagga zaway Meeditiraane Abban zawatee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Aqaroones pudeha baggara diza dugunththaara kanththidi Shikaroonekko mirqqettidi Ba7aala zuma bollara aadhdhi biidi Yaabin7eele gakkees; hessafe guye zaway biidi abbaan eqqees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኣቃሮኔስ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ዱጉንራ ካንዲ ሺካሮኔኮ ሚርቄቲዲ ባኣላ ዙማ ቦላራ ኣ ቢዲ ያቢንኤሌ ጋኬስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዛዋይ ቢዲ ኣባን ኤቄስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዛዋይ ኤቅሮና ፑደሀ ባጋራ ካንድ፥ ሽክሮና ምርቀትድ፥ ባላ ዙማራ ብድ፥ ያብንኤላን ዛዋቴስ። ሄ ዛዋ ዉርሰይ መደትራነ አባ ግድድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He zaway Eqroona pudeha baggara kanthidi, Shikroona mirqetidi, Baala zumaara bidi, Yabni7eelan zawatees. He zawa wursethay Medetiraane abba gididi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም በአቃሮን ሰሜናዊ ተረተር አድርጎ ወደ ሽክሮን ይታጠፍና በበኣላ ተራራ ላይ ዐልፎ እስከ የብኒኤል ይደርሳል፤ ከዚህ በኋላ ወሰኑ ባሕሩ ላይ ይቆማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይኸው ድንበር በዔቅሮን ሰሜናዊ ኮረብታ ከፍ በማለት ወደ ሺከሮን አቅጣጫ ይታጠፍና የባዓላን ኮረብታና እንዲሁም ያብኒኤልን አልፎ ይሄዳል፤ መጨረሻውም የሜድትራኒያን ባሕር ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወሰን ከዓ ብሰሜን ፀግዒ ኣስቀሎና ይወፅእ። እቲ ወሰንውን ናብ ሽክሮን ኣቢሉ ይዘውር፤ ብእምባ በዓላ ድማ ይሓልፍ፤ ናብ የብንኤል ይወፅእ፤ እቲ ወሰን ከዓ ናብ ጥቓ ዓብዪ ባሕሪ ይወፅእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዶብ ከአ ብሰሜን ጸግዒ ዔቅሮን ይወጽእ። እቲ ዶብውን ናብ ሲክሮን ኣቢሉ ይዘውር፡ ብኸረን በዓላ ድማ ይሐልፍ፡ ናብ ያብንኤል ይወጽእ፡ እቲ ዶብ ከአ ናብ ባሕሪ ይወጽእ። |