Joshua 15:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዶብ ድማ ካብ ባዓላ ንሸነኽ ምዕራብ ናብ ከረን ሰዒር ይኸይድ፡ ብሸነኽ ሰሜን ድማ ናብ ወሰን ከረን የዓሪም ማለት ኬሳሎን ይሓልፍ፡ ናብ ቤት-ሸሜሽ ድማ ወሪዱ ናብ ቲምና ይሓልፍ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበሩም ከበኣላ በባሕር በኩል ያልፋል፤ ከዚያም በኢያሪም ከተማ ደቡብ በኩልና በኪስሎን ሰሜን በኩል ወደ አሥራቱስ ድንበር ያልፋል፤ በፀሐይ ከተማም ላይ ይወርዳል፤ በሊባም በኩል ያልፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበሩም ከበኣላ በምዕራብ በኩል ወደ ሴይር ተራራ ዞረ፤ ክሳሎን ወደምትባል ወደ ይዓሪም ተራራ ወገን በሰሜን በኩል አለፈ፤ ወደ ቤትሳሚስ ወረደ፥ በተምና በኩልም አለፈ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም ከበኣላ በምዕራብ በኩል ወደ ሴይር ተራራ ዞረ፤ ክሳሎን ወደምትባል ወደ ይዓርም ተራራ ወገን በሰሜን በኩል አለፈ፤ ወደ ቤት ሳሚስ ወረደ፥ በተምና በኩልም አለፈ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባኣላፐ ቃይ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ሰኢራ ደርያኮ ምርቀቴ። ሄዋፐ ቃይ ሁጲሳ ባጋ ይኣሪማ ዎይ ክሳሎና ጌተትያ ደርያ ጋኪደ፥ አፐ ዱገ ቤት-ሸመሻ ዎደ፥ ትምና አደ ቤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baa'aalappe k'ay away wulliyaa baggana de'iyaa Se'iira Deriyaakko mirk'k'ettee. Hewaappe k'ay huup'issa bagga Yi'aariima woy Kisaloona geetettiyaa deriyaa gakkiide, aappe duge Beeti-Shemesha wod'd'iide, Timina aad'd'iidde bee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba7aalappe arshey wulliza baggara diza Seyre zumaakko mirqqettidi Kisaloone geetetti xeygettiza Yi7aarime zumbullas pudeha baggara diza dugunththaara duge Beeti-Shemishe wodhdhidi Temina pinnees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባኣላፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ሴይሬ ዙማኮ ሚርቄቲዲ ኪሳሎኔ ጌቴቲ ጼይጌቲዛ ዪኣሪሜ ዙምቡላስ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ዱጉንራ ዱጌ ቤቲ-ሼሚሼ ዎዲ ቴሚና ፒኔስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላ ፑደሀ ባጋራ ዛዋይድ፥ ሳይረ ዙማኮ ዉሎሀ ባጋ ምርቀትድ፥ ይኣርመ ዎይኮ ክሳሎነ ደርያ ጋክድ፥ እያፐ ዱገ ቤት-ሳሜሳ ዎድ፥ ትምና ፕኔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Baala pudeha baggara zawaydi, Sayre zumako wuloha bagga mirqetidi, Yi7aarime woyko Kisaloone deriya gakidi, iyape duge Beet-Sameesa wodhidi, Timina pinnees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ከበኣላ በምዕራብ በኩል አድርጎ ወደ ሴይር ይታጠፍና ክሳሎን ተብሎ በሚጠራው በይዓሪም ኰረብታ ሰሜናዊ ተረተር ዐልፎ ቍልቍል ወደ ቤትሳሚስ በመውረድ ወደ ተምና ይሻገራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድንበሩም በበዓላ ዙሪያ በስተምዕራብ በኩል ወደ ኤዶም ተራራ ይዞራል፤ በይዓሪም ወይም ክሳሎን ተብሎ ወደሚጠራው ተራራ ቊልቊለት በኩል አድርጎ ያልፋል፤ ወደ ቤትሼሜሽም ይወርዳል፤ በቲምናም በኩል ያልፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ በዓላ ንምዕራብ ድማ እቲ ወሰን ንእምባ ሴይር ይዘውር፤ ናብ ሰሜናይ ፀግዒ እምባ የዓሪም ከዓ ይሓልፍ፤ ንሱ ክሳሎን እዩ፤ ንቤትሳሜስ ወሪዱ ድማ ናብ ቲምና ይሓልፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ በዓላ ንምዕራብ ድማ እቲ ዶብ ንኸረን ስዒር ይዘውር፡ ናብ ሰሜናይ ጸግዒ ኸረን የዓሪም ከአ ይሓልፍ፡ ንሱ ኽሳሎን እዩ፡ ንቤትሽመሽ ወሪዱ ድማ ናብ ቲምና ይሐልፍ። |