Joshua 15:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዶብ ድማ ካብ ባዓላ ንሸነኽ ምዕራብ ናብ ከረን ሰዒር ይኸይድ፡ ብሸነኽ ሰሜን ድማ ናብ ወሰን ከረን የዓሪም ማለት ኬሳሎን ይሓልፍ፡ ናብ ቤት-ሸሜሽ ድማ ወሪዱ ናብ ቲምና ይሓልፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድን​በ​ሩም ከበ​ኣላ በባ​ሕር በኩል ያል​ፋል፤ ከዚ​ያም በኢ​ያ​ሪም ከተማ ደቡብ በኩ​ልና በኪ​ስ​ሎን ሰሜን በኩል ወደ አሥ​ራ​ቱስ ድን​በር ያል​ፋል፤ በፀ​ሐይ ከተ​ማም ላይ ይወ​ር​ዳል፤ በሊ​ባም በኩል ያል​ፋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድንበሩም ከበኣላ በምዕራብ በኩል ወደ ሴይር ተራራ ዞረ፤ ክሳሎን ወደምትባል ወደ ይዓሪም ተራራ ወገን በሰሜን በኩል አለፈ፤ ወደ ቤትሳሚስ ወረደ፥ በተምና በኩልም አለፈ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበሩም ከበኣላ በምዕራብ በኩል ወደ ሴይር ተራራ ዞረ፤ ክሳሎን ወደምትባል ወደ ይዓርም ተራራ ወገን በሰሜን በኩል አለፈ፤ ወደ ቤት ሳሚስ ወረደ፥ በተምና በኩልም አለፈ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባኣላፐ ቃይ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ሰኢራ ደርያኮ ምርቀቴ። ሄዋፐ ቃይ ሁጲሳ ባጋ ይኣሪማ ዎይ ክሳሎና ጌተትያ ደርያ ጋኪደ፥ አፐ ዱገ ቤት-ሸመሻ ዎደ፥ ትምና አደ ቤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baa'aalappe k'ay away wulliyaa baggana de'iyaa Se'iira Deriyaakko mirk'k'ettee. Hewaappe k'ay huup'issa bagga Yi'aariima woy Kisaloona geetettiyaa deriyaa gakkiide, aappe duge Beeti-Shemesha wod'd'iide, Timina aad'd'iidde bee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba7aalappe arshey wulliza baggara diza Seyre zumaakko mirqqettidi Kisaloone geetetti xeygettiza Yi7aarime zumbullas pudeha baggara diza dugunththaara duge Beeti-Shemishe wodhdhidi Temina pinnees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባኣላፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ሴይሬ ዙማኮ ሚርቄቲዲ ኪሳሎኔ ጌቴቲ ጼይጌቲዛ ዪኣሪሜ ዙምቡላስ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ዱጉንራ ዱጌ ቤቲ-ሼሚሼ ዎዲ ቴሚና ፒኔስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባላ ፑደሀ ባጋራ ዛዋይድ፥ ሳይረ ዙማኮ ዉሎሀ ባጋ ምርቀትድ፥ ይኣርመ ዎይኮ ክሳሎነ ደርያ ጋክድ፥ እያፐ ዱገ ቤት-ሳሜሳ ዎድ፥ ትምና ፕኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Baala pudeha baggara zawaydi, Sayre zumako wuloha bagga mirqetidi, Yi7aarime woyko Kisaloone deriya gakidi, iyape duge Beet-Sameesa wodhidi, Timina pinnees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ከበኣላ በምዕራብ በኩል አድርጎ ወደ ሴይር ይታጠፍና ክሳሎን ተብሎ በሚጠራው በይዓሪም ኰረብታ ሰሜናዊ ተረተር ዐልፎ ቍልቍል ወደ ቤትሳሚስ በመውረድ ወደ ተምና ይሻገራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ድንበሩም በበዓላ ዙሪያ በስተምዕራብ በኩል ወደ ኤዶም ተራራ ይዞራል፤ በይዓሪም ወይም ክሳሎን ተብሎ ወደሚጠራው ተራራ ቊልቊለት በኩል አድርጎ ያልፋል፤ ወደ ቤትሼሜሽም ይወርዳል፤ በቲምናም በኩል ያልፋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ በዓላ ንምዕራብ ድማ እቲ ወሰን ንእምባ ሴይር ይዘውር፤ ናብ ሰሜናይ ፀግዒ እምባ የዓሪም ከዓ ይሓልፍ፤ ንሱ ክሳሎን እዩ፤ ንቤትሳሜስ ወሪዱ ድማ ናብ ቲምና ይሓልፍ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ በዓላ ንምዕራብ ድማ እቲ ዶብ ንኸረን ስዒር ይዘውር፡ ናብ ሰሜናይ ጸግዒ ኸረን የዓሪም ከአ ይሓልፍ፡ ንሱ ኽሳሎን እዩ፡ ንቤትሽመሽ ወሪዱ ድማ ናብ ቲምና ይሐልፍ።