Joshua 15:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕጫ ነገድ ደቂ ይሁዳ ከከም ወለዶኦም እዚ እዩ ነይሩ። ክሳብ ዶብ ኤዶም በረኻ ሲን ብሸነኽ ደቡብ ኣብ መወዳእታ ደቡባዊ ገማግም ባሕሪ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳም ነገድ ድን​በር በየ​ወ​ገ​ና​ቸው ከኤ​ዶ​ም​ያስ ዳርቻ፥ ከጺን ምድረ በዳ ጀምሮ በዐ​ዜብ በኩል እስከ ቃዴስ ድረስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለይሁዳም ልጆች ነገድ በየወገናቸው እስከ ጺን ምድረ በዳ እስከ ደቡብ መጨረሻ እስከ ኤዶምያስ ዳርቻ ድረስ ዕጣ ሆነላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳም ልጆች ነገድ ዕጣ በየወገናቸው እስከ ጺን ምድረ በዳ እስከ ደቡብ መጨረሻ እስከ ኤዶምያስ ዳርቻ ድረስ ይደርሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ዛረቶ ኡንቱንቱ ያራን ያራን ሻክና ጋኬዳ ጋዲ ቢደ ኤዶማ ጋድያን ዛዋቲደ፥ ገድሳ ባጋ ጋጻን ደእያ ጺና ግያ ባዙዋ ዉርሰ ጋኬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa zaretoo unttunttu yaran yaran shaakkina gakkeedda gadii biide Eedooma gadiyaan zawatiide, gedissa bagga gas'an de'iyaa S'iina giyaa bazzuwaa wurssetsaa gakkee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda qommotas istta zarkken zarkken saama yeggiin gakkida gadey biidi Eedoomera zawatidi, dugeha bagga gaxan diza Xiine geetettiza bazzo gakkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ቆሞታስ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬን ሳማ ዬጊን ጋኪዳ ጋዴይ ቢዲ ኤዶሜራ ዛዋቲዲ፥ ዱጌሃ ባጋ ጋጻን ዲዛ ጺኔ ጌቴቲዛ ባዞ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ኮቻስ ኤንታ ኮቻን ኮቻን ሻከትዳ ቢታይ ኤዶመን ዛዋትድ፥ ዱገሀ ባጋን ደእያ ፂነ መላ ቢታ ዉርሰ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda kochaas enta kochan kochan shaaketida biittay Edoomen zawatidi, dugeha baggan de7iya Xiine mela biitta wursethaa gakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለይሁዳ ነገድ በየጐሣቸው በዕጣ የተመደበው ድርሻ እስከ ኤዶም ምድር የሚወርድ ሲሆን፣ በስተ ደቡብ መጨረሻ እስከ ጺን ምድረ በዳ ድረስ ይዘልቃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳ ነገድ ድርሻ በየወገናቸው እስከ ኤዶም ድንበር፥ ወደ ጺን ምድረ በዳ እስከ ደቡብ መጨረሻ ይደርሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንነገድ ይሁዳ ኸከም ዓሌቶም ብዕፃ ዝበፅሖም ርስቲ ኸምዙይ እዩ፦ ብወገን ደቡብ ክሳዕ ወሰን ኤዶምያስ፥ ክሳዕ ጫፍ ምድረ በዳ ሲን ዝበፅሕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንነገድ ደቂ ይሁዳ ኸከም ዓሌቶም፡ ክሳዕ ዶብ ኤዶም፡ ናብ ወገን ደቡብ ዜብል በረኻ ሲን፡ ክሳዕ ወሰን ደቡብ ዕጭ በጽሖም።