Joshua 14:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ መሓለ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኸይ ምሉእ ብምሉእ ስለ ዝሰዓብካዮ፡ እታ እግርኻ ዝረገጽካላ ምድሪ ንዘለኣለም ርስትኻን ናይ ደቅኻን ክትከውን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም በዚያ ቀን፦ ‘አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽመህ ተከትለሃልና እግርህ የረገጠው ምድር ለአንተና ለልጆችህ ለዘለዓለም በርግጥ ርስት ይሆናል’ ብሎ ማለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም በዚያ ቀን። አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽመህ ተከትለሃልና እግርህ የረገጠው ምድር ለአንተና ለልጆችህ ለዘላለም በእርግጥ ርስት ይሆናል ብሎ ማለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም በዚያ ቀን እንዲህ ብሎ ማለ፦ ‘አምላኬን ጌታን ፈጽመህ ተከትለሃልና እግርህ የረገጠው ምድር ለአንተና ለልጆችህ ለዘለዓለም በእርግጥ ርስት ይሆናል።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ሙሴ፥ ‘ኔን መና ጎዳ ታ ጾሳ ፖሎ ካሌዳ ድራዉ፥ ነ ገዲ የዳ ቢታይ መናዉ ነዉነ ነ ዛርያዉ ላትያ ጋድያ ግዳናዋ’ ጊደ ጫቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Muse, ‹Neeni Med'ina Godaa ta S'oossaa polo kaalleedda diraw, ne gedii yed'd'eedda biittay med'inaw newunne ne zariyaw laattiyaa gadiyaa gidanawaa› giide c'aak'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Musey, ‹Neni GODAA ta Xoossaa kumeththa wozinappe kaallida gishshas ne tohoy yedhdhida biittay mernaas neessinne ne zereththas laata biitta gidana› giidi taas caaqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ሙሴይ፥ ‹ኔኒ ጎዳ ታ ጾሳ ኩሜ ዎዚናፔ ካሊዳ ጊሻስ ኔ ቶሆይ ዬዳ ቢታይ ሜርናስ ኔሲኔ ኔ ዜሬስ ላታ ቢታ ጊዳና› ጊዲ ታስ ጫቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ሙሰይ፥ ‘ኔን፥ ጎዳ፥ ፆሳ ፖሎ ካልዳ ግሾ፥ ነ ቶሆይ የዳ ቢታይ ነዉነ ነ ኮቻስ መርና ላታ ቢታ ግዳና’ ግድ ታዉ ጫቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Musey, ‘Neeni, Godaa, Xoossaa polo kaallida gisho, ne tohoy yedhida biittay newunne ne kochaas merinaa laata biitta gidana’ gidi taw caaqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ሙሴ በዚያች ዕለት፣ ‘አምላኬን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ ተከትለኸዋልና እግርህ የረገጣት ምድር ለዘላለም የአንተና የዘርህ ርስት ትሆናለች’ ብሎ ማለልኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ፦ ‘አምላኬን እግዚአብሔርን በሙሉ ልብህ ስለ ተከተልከው የረገጥከው ምድር ለአንተና ለልጆችህ የዘለዓለም ርስት ይሆናል’ ” ብሎ በዚያን ቀን በመሐላ ቃል ገብቶልኝ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፦ ‘ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብምሉእ ልብኻ ስለ ዝኣመንካዮ፥ እታ እግርኻ ዝረገፀታ ምድሪ ንኣኻን ንደቅኻን ንዘለኣለም ርስቲ ትኹን’ ኢሉ መሓለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኸይ ፈጺምካ ስለ ዝስዐብካዮ፡ እታ እግርኻ ዝረገጸታ ምድሪ ንኣኻን ንደቅኻን ንዘለአለም ርስቲ ትኹን፡ ኢሉ መሐለ። |