Joshua 14:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ መሓለ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኸይ ምሉእ ብምሉእ ስለ ዝሰዓብካዮ፡ እታ እግርኻ ዝረገጽካላ ምድሪ ንዘለኣለም ርስትኻን ናይ ደቅኻን ክትከውን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም በዚያ ቀን፦ ‘አም​ላ​ኬን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈጽ​መህ ተከ​ት​ለ​ሃ​ልና እግ​ርህ የረ​ገ​ጠው ምድር ለአ​ን​ተና ለል​ጆ​ችህ ለዘ​ለ​ዓ​ለም በር​ግጥ ርስት ይሆ​ናል’ ብሎ ማለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም በዚያ ቀን። አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽመህ ተከትለሃልና እግርህ የረገጠው ምድር ለአንተና ለልጆችህ ለዘላለም በእርግጥ ርስት ይሆናል ብሎ ማለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም በዚያ ቀን እንዲህ ብሎ ማለ፦ ‘አምላኬን ጌታን ፈጽመህ ተከትለሃልና እግርህ የረገጠው ምድር ለአንተና ለልጆችህ ለዘለዓለም በእርግጥ ርስት ይሆናል።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ሙሴ፥ ‘ኔን መና ጎዳ ታ ጾሳ ፖሎ ካሌዳ ድራዉ፥ ነ ገዲ የዳ ቢታይ መናዉ ነዉነ ነ ዛርያዉ ላትያ ጋድያ ግዳናዋ’ ጊደ ጫቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Muse, ‹Neeni Med'ina Godaa ta S'oossaa polo kaalleedda diraw, ne gedii yed'd'eedda biittay med'inaw newunne ne zariyaw laattiyaa gadiyaa gidanawaa› giide c'aak'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas Musey, ‹Neni GODAA ta Xoossaa kumeththa wozinappe kaallida gishshas ne tohoy yedhdhida biittay mernaas neessinne ne zereththas laata biitta gidana› giidi taas caaqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ሙሴይ፥ ‹ኔኒ ጎዳ ታ ጾሳ ኩሜ ዎዚናፔ ካሊዳ ጊሻስ ኔ ቶሆይ ዬዳ ቢታይ ሜርናስ ኔሲኔ ኔ ዜሬስ ላታ ቢታ ጊዳና› ጊዲ ታስ ጫቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ሙሰይ፥ ‘ኔን፥ ጎዳ፥ ፆሳ ፖሎ ካልዳ ግሾ፥ ነ ቶሆይ የዳ ቢታይ ነዉነ ነ ኮቻስ መርና ላታ ቢታ ግዳና’ ግድ ታዉ ጫቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Musey, ‘Neeni, Godaa, Xoossaa polo kaallida gisho, ne tohoy yedhida biittay newunne ne kochaas merinaa laata biitta gidana’ gidi taw caaqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም ሙሴ በዚያች ዕለት፣ ‘አምላኬን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ ተከትለኸዋልና እግርህ የረገጣት ምድር ለዘላለም የአንተና የዘርህ ርስት ትሆናለች’ ብሎ ማለልኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ፦ ‘አምላኬን እግዚአብሔርን በሙሉ ልብህ ስለ ተከተልከው የረገጥከው ምድር ለአንተና ለልጆችህ የዘለዓለም ርስት ይሆናል’ ” ብሎ በዚያን ቀን በመሐላ ቃል ገብቶልኝ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፦ ‘ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብምሉእ ልብኻ ስለ ዝኣመንካዮ፥ እታ እግርኻ ዝረገፀታ ምድሪ ንኣኻን ንደቅኻን ንዘለኣለም ርስቲ ትኹን’ ኢሉ መሓለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኸይ ፈጺምካ ስለ ዝስዐብካዮ፡ እታ እግርኻ ዝረገጸታ ምድሪ ንኣኻን ንደቅኻን ንዘለአለም ርስቲ ትኹን፡ ኢሉ መሐለ።