Joshua 14:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ደቂ ይሁዳ ናብ እያሱ ኣብ ጊልጋል መጹ፣ ካሌብ ወዲ የፉነ እቲ ቄነዝ ድማ ከምዚ በሎ፦ “እግዚኣብሄር ንሙሴ ሰብ ኣምላኽ ብዛዕባይን ብዛዕባኻን ኣብ ቃዴስ-ባርኔያን እንታይ ከም ዝበሎ ትፈልጥ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ልጆች በጌልገላ ወደ ኢያሱ ቀረቡ፤ ቄኔዛዊውም የዮፎኒ ልጅ ካሌብ አለው፥ “ለአምላክ ሰው ለሙሴ ስለ እኔና ስለ አንተ እግዚአብሔር በቃዴስ በርኔ የተናገረውን ቃል ታውቃለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ልጆች በጌልገላ ወደ ኢያሱ ቀረቡ፤ ቄኔዛዊውም የዮፎኒ ልጅ ካሌብ አለው። ለአምላክህ ሰው ለሙሴ ስለ እኔና ስለ አንተ እግዚአብሔር በቃዴስ በርኔ የተናገረውን ነገር ታውቃለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ልጆች በጌልገላ ወደ ኢያሱ ቀረቡ፤ ቄኔዛዊውም የዮፎኒ ልጅ ካሌብ እንዲህ አለው፦ “ለእግዚአብሔር ሰው ለሙሴ ስለ እኔና ስለ አንተ ጌታ በቃዴስ በርኔ የተናገረውን ነገር ታውቃለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ጋላስ ይሁዳ አሳይ ኢያሱኮ ገልጋል ሺቄድኖ። ኡንቱንቱፐ እቱ፥ ቀኒዝያ ይፉነ ናአይ ካሌብ ኢያሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኑን ቃዴሳ-ባርነን ደእያ ዎደ፥ መና ጎዳይ፥ ጾሳ አሳ ግድያ ሙሴዉ ነባነ ታባ ኦዴዳዋ ኤራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti gallassi Yihudaa Asay Iyyaasukko Gelggali shiik'eeddino. Unttunttuppe ittuu, K'eniiziyaa Yifune na'ay Kaaleebi Iyyaasa hawaadan yaageedda; «Nuuni K'aadeesa-Barnnen de'iyaa wode, Med'ina Goday, S'oossaa asaa gidiyaa Musew nebaanne tabaa odeeddawaa eraasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Yuhuda asay Iyaasokko Gelgela shiiqides; isttafe Qenaaze dere as Yoofine naa Kaalebey Iyaasos, «Nuni Qaadeese Barinen dishin GODAA as Muses ne gishshassinne ta gishshas yootidayssa ne eraasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ጋላስ ዩሁዳ ኣሳይ ኢያሶኮ ጌልጌላ ሺቂዴስ፤ ኢስታፌ ቄናዜ ዴሬ ኣስ ዮፊኔ ና ካሌቤይ ኢያሶስ፥ «ኑኒ ቃዴሴ ባሪኔን ዲሺን ጎዳ ኣስ ሙሴስ ኔ ጊሻሲኔ ታ ጊሻስ ዮቲዳይሳ ኔ ኤራሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ጋላስ ይሁዳ አሳይ እያሱኮ ጋልጋላ ይዶሶና። ኤንታፈ እሶይ፥ ቀነዛ ኮቻይ፥ ዮፎና ናአይ ካለብ እያሱኮ፥ “ኑኒ ቃደስ-ባርነን ደእያ ዎደ ጎዳይ ናብያ ሙሰ ባጋራ ነባነ ታባ ኦድዳይሳ ኤራሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Yihuda asay Iyyasuko Galgala yidosona. Entafe issoy, Qeneza kochay, Yoofona na7ay Kaalebi Iyyasuko, “Nuuni Qaades-Barnen de7iya wode Goday nabiya Muse baggara nebaanne tabaa odidaysa eraasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳም ሰዎች በጌልገላ ወደ ኢያሱ ቀረቡ፤ ከዚያም የቄኔዛዊው የዮፎኒ ልጅ ካሌብ እንዲህ አለው፤ “ እግዚአብሔር በቃዴስ በርኔ ስለ አንተና ስለ እኔ፣ የአምላክ ሰው ለሆነው ለሙሴ የተናገረውን ታውቃለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ቀን ከይሁዳ ነገድ የሆኑ ሰዎች በጌልገላ ወደ ኢያሱ ቀረቡ፤ ከእነርሱ አንዱ የቀኒዛዊው የይፉኔ ልጅ ካሌብ እንዲህ አለው፦ “በቃዴስ በርኔ በነበርንበት ጊዜ እግዚአብሔር በአገልጋዩ በሙሴ አማካይነት ስለ አንተና ስለ እኔ የተናገረውን ታውቃለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ይሁዳ ድማ ኣብ ጌልገላ ኣብ ቅድሚ ኢያሱ ቐረቡ። ቀኔዛዊ ካሌብ ወዲ ዮፎኒ ኸዓ ንኢያሱ ኸምዙይ በሎ፦ “እግዚኣብሄር፥ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ሙሴ፥ ኣብ ቃዴስ በርኔ ብዛዕባይን ብዛዕባኻን ዝበሎ፥ ንስኻ ትፈልጥ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ይሁዳ ድማ ኣብ ጊልጋል ናብ እያሱ ቐረቡ፡ ካሌብ፡ ወዲ የፋነ እቲ ቄኔዛዊ፡ ከአ በሎ፡ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ኣብ ቃዴስባርኔዓ ብዛዕባይን ብዛዕባኻን ዝበሎ፡ ንስኻ ትፈልጥ ኣሎኻ። |