Joshua 14:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ዮሴፍ ክልተ ነገድ ምናሴን ኤፍሬምን ነበሩ። ስለዚ ንሌዋውያን ብዘይካ ኣብታ ዝነብሩላ ከተማታት ምስ መጓሰኦም ንጥሪቶምን ንብረቶምን ብጽሒት ኣይሃብዎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዮ​ሴፍ ልጆች ምና​ሴና ኤፍ​ሬም ሁለት ነገ​ዶች ነበሩ፤ ለሌ​ዋ​ው​ያ​ንም ከሚ​ቀ​መ​ጡ​ባ​ቸው ከተ​ሞች ለእ​ን​ስ​ሶ​ቻ​ቸው ከሚ​ሆን ማሰ​ማ​ሪ​ያ​ቸ​ውና ከእ​ን​ስ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም በቀር በም​ድሩ ውስጥ ድርሻ አል​ሰ​ጡ​አ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም ከሚቀመጡባቸው ከተሞች ለእንስሶቻቸውና ለከብቶቻቸውም ከሚሆን መሰምርያቸው በቀር በምድሩ ውስጥ ድርሻ አልሰጡአቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም ከሚቀመጡባቸው ከተሞች ለእንሰሶቻቸውና ለከብቶቻቸውም ከሚሆን ማሰማርያ በቀር በምድሩ ውስጥ ድርሻ አልሰጡአቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ናናይ ምናሳነ ኤፍሬማ ጌተቲደ ላኡ ዛረ ግዴድኖ። ሙሴ ሌዊያ ዛረቶ ላታ ጋድያ እምቤና፤ ሽን ሄዋ ግሻዉ ኡንቱንቶ ደእያ ካታማቱዋነ ኡንቱንቱ ባረንቱ መህያ ዉድያነ ዶርሳ ዉድያ ሄምያ ሄን ጋደቱዋ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo naanay Minaasanne Efireema geetettiide laa"u zare gideeddino. Muse Leewiyaa zaretoo laata gadiyaa immibeenna; shin hewaa gishshaw unttunttoo de'iyaa katamatuwaanne unttunttu barenttu mehiyaa wudiyaanne dorssaa wudiyaa heemmiyaa hentsaa gadetuwaa immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefe nayti Minaasenne Efreeme geetettidi nam7u zarkke gidida. Musey Lewe qommotas laata biitta immibeenna; gido attiin Lewe qommotas istti diza katamatanne istti ba mehenne dorsa heemmizasoho xalla attiin hara gadey isttas imettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌ ናይቲ ሚናሴኔ ኤፍሬሜ ጌቴቲዲ ናምኡ ዛርኬ ጊዲዳ። ሙሴይ ሌዌ ቆሞታስ ላታ ቢታ ኢሚቤና፤ ጊዶ ኣቲን ሌዌ ቆሞታስ ኢስቲ ዲዛ ካታማታኔ ኢስቲ ባ ሜሄኔ ዶርሳ ሄሚዛሶሆ ጻላ ኣቲን ሃራ ጋዴይ ኢስታስ ኢሜቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፋ ናይት ምናሰይነ ኤፍሬመይ ናምኡ ኮቸ ግድዶሶና። ሌወ ኮቻስ ዱሳ ካታማታነ መሄ ሄምያ ቢታ እምስፐ አትሽን፥ ላታ ቢታ እምቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefa nayti Minaaseynne Efreemey nam7u koche gididosona. Leewe kochaas duussa katamatanne mehe heemmiya biitta immisipe attishin, laata biitta immibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ሆነው ነበርና፤ ለሌዋውያኑ ግን ከሚኖሩባቸው ከተሞች እንዲሁም ለበግ፣ ለፍየልና ለከብት መንጎቻቸው መሰማሪያ እንዲሆን አብሮ የተከለለላቸውን ምድር ብቻ እንጂ ሌላ አልሰጣቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም በምድሪቱ ለመኖሪያቸው የሚሆኑ ከተሞችና ለከብቶቻቸው ማሰማሪያ የሚሆን መሬት በቀር የርስት ድርሻ አልተሰጣቸውም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ከዓ ደቂ ዮሴፍ፥ ነገድ ምናሴን ነገድ ኤፍሬምን ተብሂሎም ኣብ ክልተ ስለ ዝተመቕሉ እዩ። ንሌዋውያን ግና፥ ብዘይ እተን ዝነብሩለን ከተማታት ምስተን ንኸብቶምን ንጥሪቶምን መውፈሪ ዝኾና ኸባቢአን፥ ኣብታ ምድሪ ግደ ኣይሃቦምን።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ዮሴፍ ክልተ ነገድ፡ ምናሴን ኤፍሬምን ነበሩ እሞ፡ ንሌዋውያን ግና፡ ብጀካ እተን ዚነበሩለን ከተማታት ምስተን ንኸብቶምን ንጥሪቶምን ዚኾና ኸበብተን፡ ኣብታ ምድሪ ግደ ኣይሀቦምን።