Joshua 14:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዮሴፍ ክልተ ነገድ ምናሴን ኤፍሬምን ነበሩ። ስለዚ ንሌዋውያን ብዘይካ ኣብታ ዝነብሩላ ከተማታት ምስ መጓሰኦም ንጥሪቶምን ንብረቶምን ብጽሒት ኣይሃብዎምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም ከሚቀመጡባቸው ከተሞች ለእንስሶቻቸው ከሚሆን ማሰማሪያቸውና ከእንስሶቻቸውም በቀር በምድሩ ውስጥ ድርሻ አልሰጡአቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም ከሚቀመጡባቸው ከተሞች ለእንስሶቻቸውና ለከብቶቻቸውም ከሚሆን መሰምርያቸው በቀር በምድሩ ውስጥ ድርሻ አልሰጡአቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም ከሚቀመጡባቸው ከተሞች ለእንሰሶቻቸውና ለከብቶቻቸውም ከሚሆን ማሰማርያ በቀር በምድሩ ውስጥ ድርሻ አልሰጡአቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ናናይ ምናሳነ ኤፍሬማ ጌተቲደ ላኡ ዛረ ግዴድኖ። ሙሴ ሌዊያ ዛረቶ ላታ ጋድያ እምቤና፤ ሽን ሄዋ ግሻዉ ኡንቱንቶ ደእያ ካታማቱዋነ ኡንቱንቱ ባረንቱ መህያ ዉድያነ ዶርሳ ዉድያ ሄምያ ሄን ጋደቱዋ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo naanay Minaasanne Efireema geetettiide laa"u zare gideeddino. Muse Leewiyaa zaretoo laata gadiyaa immibeenna; shin hewaa gishshaw unttunttoo de'iyaa katamatuwaanne unttunttu barenttu mehiyaa wudiyaanne dorssaa wudiyaa heemmiyaa hentsaa gadetuwaa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefe nayti Minaasenne Efreeme geetettidi nam7u zarkke gidida. Musey Lewe qommotas laata biitta immibeenna; gido attiin Lewe qommotas istti diza katamatanne istti ba mehenne dorsa heemmizasoho xalla attiin hara gadey isttas imettibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌ ናይቲ ሚናሴኔ ኤፍሬሜ ጌቴቲዲ ናምኡ ዛርኬ ጊዲዳ። ሙሴይ ሌዌ ቆሞታስ ላታ ቢታ ኢሚቤና፤ ጊዶ ኣቲን ሌዌ ቆሞታስ ኢስቲ ዲዛ ካታማታኔ ኢስቲ ባ ሜሄኔ ዶርሳ ሄሚዛሶሆ ጻላ ኣቲን ሃራ ጋዴይ ኢስታስ ኢሜቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፋ ናይት ምናሰይነ ኤፍሬመይ ናምኡ ኮቸ ግድዶሶና። ሌወ ኮቻስ ዱሳ ካታማታነ መሄ ሄምያ ቢታ እምስፐ አትሽን፥ ላታ ቢታ እምቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefa nayti Minaaseynne Efreemey nam7u koche gididosona. Leewe kochaas duussa katamatanne mehe heemmiya biitta immisipe attishin, laata biitta immibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ሆነው ነበርና፤ ለሌዋውያኑ ግን ከሚኖሩባቸው ከተሞች እንዲሁም ለበግ፣ ለፍየልና ለከብት መንጎቻቸው መሰማሪያ እንዲሆን አብሮ የተከለለላቸውን ምድር ብቻ እንጂ ሌላ አልሰጣቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም በምድሪቱ ለመኖሪያቸው የሚሆኑ ከተሞችና ለከብቶቻቸው ማሰማሪያ የሚሆን መሬት በቀር የርስት ድርሻ አልተሰጣቸውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ከዓ ደቂ ዮሴፍ፥ ነገድ ምናሴን ነገድ ኤፍሬምን ተብሂሎም ኣብ ክልተ ስለ ዝተመቕሉ እዩ። ንሌዋውያን ግና፥ ብዘይ እተን ዝነብሩለን ከተማታት ምስተን ንኸብቶምን ንጥሪቶምን መውፈሪ ዝኾና ኸባቢአን፥ ኣብታ ምድሪ ግደ ኣይሃቦምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ዮሴፍ ክልተ ነገድ፡ ምናሴን ኤፍሬምን ነበሩ እሞ፡ ንሌዋውያን ግና፡ ብጀካ እተን ዚነበሩለን ከተማታት ምስተን ንኸብቶምን ንጥሪቶምን ዚኾና ኸበብተን፡ ኣብታ ምድሪ ግደ ኣይሀቦምን። |