Joshua 14:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ኣብ ወሰን ዮርዳኖስ ክልተ ነገድን ፈረቓን ርስቲ ሃቦም፣ ንሌዋውያን ግና ኣብ መንጎኦም ርስቲ ኣይሃቦምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሁለቱ ነገድና ለእኩሌታው ነገድ በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ ርስት ሰጥቶ ነበር፤ ነገር ግን በመካከላቸው ለሌዋውያን ርስት አልሰጣቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሁለቱ ነገድና ለእኩሌታው ነገድ በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ ርስት ሰጥቶ ነበረ፤ ነገር ግን በመካከላቸው ለሌዋውያን ርስት አልሰጣቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሁለቱ ነገድና ለእኩሌታው ነገድ በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ ርስት ሰጥቶ ነበረ፤ ነገር ግን በመካከላቸው ለሌዋውያን ርስት አልሰጣቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ሙሴ ላአነ ባጋ ግድያ ዛረቶ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ሄፍን አዋይ ዶልያ ባጋና ካሰ ጋድያ እም ዎዳ፤ ሽን ሌዊያ ዛረቶ ኡንቱንቱ ግዱዋን ላታ ጋድያ እምቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Muse laa"anne bagga gidiyaa zaretoo Yorddaanoosa Shaafaappe hefintsa away doliyaa baggana kase gadiyaa immi wotseedda; shin Leewiyaa zaretoo unttunttu gidduwaan laata gadiyaa immibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey nam7u qommotassinne baggatas Yordaanoose shaafappe he pinththan arshey mokkiza baggara diza gadeza isttas xinxxo histti immides; gido attiin Lewe qommotas istta giddon xinxxo immibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ናምኡ ቆሞታሲኔ ባጋታስ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ጋዴዛ ኢስታስ ጺንጾ ሂስቲ ኢሚዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሌዌ ቆሞታስ ኢስታ ጊዶን ጺንጾ ኢሚቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ካሰ ናምአነ ባጋ ኮቻስ ዮርዳኖሰፐ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ቢታ እምስ፥ ሽን ሌወ ኮቻስ ኤንታ ግዶን ላታ ቢታ እምቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey kase nam7anne bagga kochaas Yordaanosepe doloha baggan de7iya biitta immis, shin Leewe kochaas enta giddon laata biitta immibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ለሁለቱ ነገድና ለእኩሌታው፣ የዮርዳኖስን ምሥራቅ ክፍል ርስት አድርጎ ሰጣቸው፤ ሌዋውያኑ ግን አብረዋቸው እንዲካፈሉ አላደረገም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ያለውን ምድር ለሁለት ተኩል ነገዶች ርስት አድርጎ ሰጥቶአቸው ነበር፤ ለሌዋውያን ግን በእነርሱ መካከል ርስት አልሰጣቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ነቶም ክልተ ነገድን ፍርቂ ነገድን ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ርስቲ ሂብዎም ነበረ፤ ንሌዋውያን ግና ኣብ መንጎኣቶም ርስቲ ኣይሃቦምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ክልተ ነገድን ንፈረቓ ነገድንሲ ሙሴ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ርስቲ ሂብዎም ነበረ፡ ንሌዋውያን ግና ኣብ መንጎኦም ርስቲ ኣይሀቦምን። |