Joshua 14:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እዚ እግዚኣብሄር በታ መዓልቲ እቲኣ እተዛረቦ ከረን ሃበኒ። በታ መዓልቲ እቲኣ ዓናቃውያን ከመይ ከም ዝነበሩን እተን ከተማታት ዓበይትን ሓጹርን ከም ዝነበራን ሰሚዕኩም ኣለኹም። እግዚኣብሄር ምሳይ እንተ ዀይኑ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ፡ ከውጽኦም ክኽእል እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁን እን​ግ​ዲህ በዚያ ቀን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ና​ገ​ረ​ውን ይህን ተራ​ራማ ሀገር ስጠኝ፤ አንተ በዚያ ቀን ዔና​ቃ​ው​ያን፥ ታላ​ላ​ቆ​ችና የተ​መ​ሸጉ ከተ​ሞ​ችም በዚያ እን​ዳሉ ሰም​ተህ ነበር፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኔ ጋር ቢሆን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተና​ገ​ረኝ አጠ​ፋ​ቸ​ዋ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁን እንግዲህ በዚያን ቀን እግዚአብሔር የተናገረውን ይህን ተራራማ አገር ስጠኝ፤ አንተ በዚያ ቀን ዔናቃውያን ታላላቆችና የተመሸጉ ከተሞችም በዚያ እንዳሉ ሰምተህ ነበር፤ ምናልባት እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ይሆናል፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረኝ አሳድዳቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁን እንግዲህ በዚያን ቀን ጌታ የተናገረውን ይህን ተራራማ አገር ስጠኝ፤ አንተ በዚያ ቀን ዔናቃውያን ታላላቆችና የተመሸጉ ከተሞችም በዚያ እንዳሉ ሰምተህ ነበር፤ ምናልባት ጌታ ከእኔ ጋር ይሆናል፥ ጌታም እንደ ተናገረኝ አሳድዳቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ታዉ እማና ጌዳ ሀ ገዘ ጋድያ ሀእ ታዉ እማ። ሄ ዎደ፥ አናቀቱ ሄ ጋድያን ደእያዋነ ኡንቱንቱ ካታማቱካ ግታነ ግምበቴዳዋንታ ግድያዋ ኑን ሃሳይሽን ኔን ነ ሁጲያዉ ስሳዳ። ሽን መና ጎዳይ ታናና ግዶፐ፥ እ ጌዳዋዳን፥ ታን ኡንቱንታ ሄ ጋድያፐ የደርሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'ina Goday taw immana geedda ha gezze gadiyaa ha"i taw imma. He wode, Anaak'etuu he gadiyaan de'iyaawaanne unttunttu katamatuukka gitanne gimbbetteeddawantta gidiyaawaa nuuni haasayishin neeni ne huup'iyaw sisaadda. Shin Med'ina Goday taananna gidooppe, I geeddawaadan, taani unttuntta he gadiyaappe yederssana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY taas immana gida ha gezze biittaa ha7i taas imma. He wode Enaaqeti he biittaan dizayssanne istta katamatikka gitanne gimbettidayta gididayssa ne siyadasa; gido attiin GODAY tanara gidikko izi gida mala tani istta he biittafe yedeththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ታስ ኢማና ጊዳ ሃ ጌዜ ቢታ ሃኢ ታስ ኢማ። ሄ ዎዴ ኤናቄቲ ሄ ቢታን ዲዛይሳኔ ኢስታ ካታማቲካ ጊታኔ ጊምቤቲዳይታ ጊዲዳይሳ ኔ ሲያዳሳ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ታናራ ጊዲኮ ኢዚ ጊዳ ማላ ታኒ ኢስታ ሄ ቢታፌ ዬዴና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ጎዳይ ታዉ እማና ግድ ጫቅዳ ሄ ደረይ ዳርያ ቢታ ታዉ እማ። ሄ ቢታን አናቀት ደኤይሳነ ኤንታ ካታማት ግታነ ግምበትዳ ካታማ ግደይሳ ሄ ዎደ ነ ስአዳሳ። ግድኮካ ጎዳይ ግዳይሳዳ እ ታራ ግድኮ፥ ኤንታ ሄ ቢታፈ ታኒ ጎዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Goday taw immana gidi caaqida he derey dariya biitta taw imma. He biittan Anaaqeti de7eysanne enta katamati gitanne gimbetida katama gideysa he wode ne si7adasa. Gidikoka Goday gidaysada I taara gidiko, enta he biittafe taani gooddana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም እግዚአብሔር በዚያች ዕለት ቃል የገባልኝን ይህችን ኰረብታማ አገር ሰጠኝ። ዔናቃውያን በዚያ እንደ ነበሩና ከተሞቻቸውም ታላላቅና የተመሸጉ እንደ ሆኑ ያን ጊዜ አንተው ራስህ ሰምተሃል፤ ሆኖም ልክ እርሱ እንዳለው በእግዚአብሔር ርዳታ አሳድጄ አወጣቸዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁን እንግዲህ እግዚአብሔር በዚያን ቀን በሰጠኝ ተስፋ መሠረት ይህን ኮረብታማ አገር ስጠኝ፤ ዐናቃውያን ከታላላቅ የተመሸጉ ከተሞች ጋር እንደ ነበሩ በዚያን ቀን ሰምተሃል፤ እግዚአብሔር እንዳለ እርሱ ከእኔ ጋር ሆኖ አሳድዳቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ ኸምቲ እግዚኣብሄር በታ መዓልቲ እቲኣ ዘተናገሮ፥ እዝ ደጕዓ እዙይ ሃበኒ። ደቂ ዔናቅ ኣብኡ ኸም ዝነብሩ፥ ዓበይትን ዕሩዳትን ከተማታት ድማ ኸም ዘለዋኦም፥ ንስኻ በታ መዓልቲ እቲኣ ሰሚዕኻ ኢኻ፤ እግዚኣብሄር ምሳይ እንተ ደኣ ኾይኑ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ኸሳጕጎም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ፡ ከምቲ፡ እግዚኣብሄር በታ መዓልቲ እቲኣ እተዛረቦ፡ እዚ ኸረን እዚ ሀበኒ። ዓናቃውያንን ዓበይትን ዕሩዳትን ከተማታት ድማ ከም ዘለውዋ፡ ንስኻ በታ መዓልቲ እቲኣ ሰሚዕካ ኢኻ እሞ፡ ምናልባሽ እግዚኣብሄር ምሳይ ይኸውን፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ኸአ፡ ክሰጎም እየ።