Joshua 14:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድማ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ከምቲ ዝበሎ፡ እዘን ኣርብዓን ሓሙሽተን ዓመት፡ ደቂ እስራኤል ኣብ በረኻ ኮለል ክብሉ ከለዉ፡ እግዚኣብሄር ነዚ ቃል እዚ ንሙሴ ካብ ዝዛረበሉ፡ ብህይወት ኣዕቊቡኒ። ሕጂ ድማ እንሆ ኣነ እየ። ሰማንያ መዓልትን ሓሙሽተ ዓመትን ዝዕድሚኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን ቃል ከተናገረ በኋላ፥ እስራኤል በምድረ በዳ ሲዞሩ፥ እርሱ እንደ ተናገረኝ እግዚአብሔር እነዚህን አርባ አምስት ዓመታት በሕይወት አኖረኝ፤ አሁንም፥ እነሆ፥ ለእኔ ዛሬ ሰማንያ አምስት ዓመት ሆነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን ቃል ከተናገረ በኋላ፥ እስራኤል በምድረ በዳ ሲዞሩ፥ እርሱ እንደ ተናገረኝ እግዚአብሔር እነዚህን አርባ አምስት ዓመት በሕይወት አኖረኝ፤ አሁንም፥ እነሆ፥ ለእኔ ዛሬ ሰማንያ አምስት ዓመት ሆነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንግዲህ አሁን፥ እነሆ፥ ጌታ ለሙሴ ይህን ቃል ከተናገረ በኋላ፥ እስራኤል በምድረ በዳ ሲዞሩ፥ እርሱ እንደ ተናገረው ጌታ እነዚህን አርባ አምስት ዓመት በሕይወት አኖረኝ፤ እንግዲህ አሁን፥ እነሆ፥ እኔ ዛሬ ሰማንያ አምስት ዓመት ሆነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አነ አኬካ፤ መና ጎዳይ ሀ የዉዋ ሙሴዉ ሃሳዮደፐ፥ ኦይታማነ እቼሹ ላይ ግዴዳ። ሄ ዎደፐ እስራኤልያ አሳይ ዎራን ስመረትሽን፥ ሀቼ ጋካናዉ ጾሳይ ታና ፓጻ ዎዳ። በአ፥ ሀእ ታ ላይይ ሆስፑን ታማነ እቼሻ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ane akeeka; Med'ina Goday ha yewuwaa Musew haasayoodeppe, oytamanne ichcheshu laytsaa gideedda. He wodeppe Israa'eeliyaa Asay woran simerettishin, hachche gakanaw S'oossay taana pas'a wotseedda. Be'a, ha"i ta laytsay hosppun tammanne ichchesha gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY ha yo7oza Muses yootoosoppe doommidi Isra7eele asay bazzo biittan toylattishin tana 45 layth naagidi shemppora paxa woththides; ha7i ta layththay 85 gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ ሃ ዮኦዛ ሙሴስ ዮቶሶፔ ዶሚዲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባዞ ቢታን ቶይላቲሺን ታና 45 ላይ ናጊዲ ሼምፖራ ፓጻ ዎዴስ፤ ሃኢ ታ ላይይ 85 ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱ፥ አነ ቆፓ፤ ጎዳይ ሄሳ ሙሰስ ኦድ ስምን ሀች ኦይታማነ እቻሹ ላይ ግድስ። እስራኤለ አሳይ መላ ቢታን ስመረትያ ዎደ ኡባን ሀች ጋናዉ ጎዳይ ታና ፓፃ ዎስ። ሀእ ታዉ ላይ ሆስፑን ታማነ እቻሻ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasu, ane qopa; Goday hessa Muses odi simmin hachi oytamanne ichashu laythi gidis. Isra7eele asay mela biittan simeretiya wode ubban hachi gathanaw Goday tana paxa wothis. Ha77i taw laythi hospun tammanne ichasha gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁንም እነሆ፤ ልክ እግዚአብሔር እንዳለው ይህን ለሙሴ ከተናገረበት ጊዜ አንሥቶ እስራኤል በምድረ በዳ ሲንከራተት እኔን አርባ አምስት ዓመት በሕይወት ጠብቆ አኑሮኛል፤ ይኸው ዛሬ ሰማንያ አምስት ዓመት ሆነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤል በምድረ በዳ በጉዞ ላይ ሆኖ ሳለ እግዚአብሔር ሙሴን ይህን ቃል ከተናገረበት ቀን ጀምሮ አሁን እንደምታየኝ እግዚአብሔር እንዳለው ይህን አርባ አምስት ዓመት ጠብቆ አኑሮኛል፤ እነሆ አሁን እኔ ሰማኒያ አምስት ዓመት ሆነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ድማ እንሆ፥ እግዚኣብሄር እዝ ቓል እዙይ ንሙሴ ኻብ ዝነግሮ ኣርብዓን ሓሙሽተን ዓመት ኮይኑ ኣሎ። ሽዑ ህዝቢ እስራኤል ኣብ ምድረ በዳ ኾለል ይብሉ ነበሩ። እግዚኣብሄር ከዓ ኸምቲ ዝተናገረኒ ኽሳዕ ሕዚ ኣፅኒሑኒ ኣሎ። እነሆ፥ ኣነ ሎሚ ወዲ ሰማንያን ሓሙሽተን ዓመት ኮይነ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ እንሆ፡ እቲ እስራኤል ኣብ በረኻ ኺመላለስ ከሎ፡ እግዚኣብሄር ንሙሴ እዚ ቓል እዚ ኻብ ዚነግሮ፡ ከምቲ ዝበሎ፡ እግዚኣብሄር እዘን ኣርብዓን ሓሙሽተን ዓመት ብህይወት ኣጽንሓኒ። ሕጂ ኸአ እንሆ፡ ኣነ ሎሚ ወዲ ሰማንያን ሓሙሽተን ዓመት ኮይነ ኣለኹ። |