Joshua 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሮቤላውያንን ጋዳውያንን ከምቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ዝሃቦም፡ ነቲ ሙሴ ዝሃቦም ርስቶም፡ ብሰግር ዮርዳኖስ ብሸነኽ ምብራቕ ተቐበልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴም እንደ ሰጣቸው ከእርሱ ከምናሴ ጋር የሮቤልና የጋድ ልጆች፥ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ የሰጣቸውን ርስታቸውን ተቀበሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ እንደ ሰጣቸው ከእርሱ ከምናሴ ጋር የሮቤልና የጋድ ልጆች በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ የሰጣቸውን ርስታቸውን ተቀበሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ባርያ ሙሴ እንደሰጣቸው ከሌሎቹ የምናሴ ነገድ እኩሌታ ጋር የሮቤልና የጋድ ልጆች በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ የሰጣቸውን ርስታቸውን ተቀበሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋቱ፥ ሮቤላ ዛራቱነ ጋደ ዛራቱ መና ጎዳ ቆማይ ሙሴ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ሄፍን አዋይ ዶልያ ባጋና ኡንቱንቶ ግሽ ዎዳ ጋድያ አኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase zaratuwaappe baggatuu, Roobeela zaratuunne Gaade zaratuu Med'ina Godaa k'oomay Muse Yorddaanoosa Shaafaappe hefintsa away doliyaa baggana unttunttoo gishi wotseedda gadiyaa akkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaase qommotappe baggati, Oroobeele zaretinne Gaade zareti GODAA aylle Musey Yordaanoose shaafappe he pinththan arshey mokkizaso baggara isttas immida biitta ekkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴ ቆሞታፔ ባጋቲ፥ ኦሮቤሌ ዛሬቲኔ ጋዴ ዛሬቲ ጎዳ ኣይሌ ሙሴይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ኣርሼይ ሞኪዛሶ ባጋራ ኢስታስ ኢሚዳ ቢታ ኤኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሮቤላ ኮቻይ፥ ጋዳ ኮቻይነ ምናሰ ኮቻፈ ባጋይ ጎዳ አይለይ ሙሰይ ዮርዳኖሰፐ ሄፍንን፥ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ቢታ ካሰ ላታ ኦድ ኤንታዉ እምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Robeela kochaas, Gaade kochaasinne Minaase kochaafe baggaas Godaa aylley Musey Yordaanosepe hefinthan, doloha baggan de7iya biitta kase laata oothidi entaw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌላው የምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ የሮቤል ነገድና የጋድ ነገድ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ እንደየድርሻቸው ከፋፍሎ በመደበላቸው መሠረት፣ ራሱ ሙሴ የሰጣቸውን ርስት ተቀበሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሮቤልና የጋድ ነገዶች እንዲሁም የምናሴ ነገድ እኩሌታ የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ በርስትነት የሰጣቸውን ምድር ቀደም ብለው ተረክበዋል። ይህም ምድር የሚገኘው በስተምሥራቅ ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነገድ ሮቤልን ነገድ ጋድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን፥ ከምቲ ባርያ እግዚኣብሄር ሙሴ ዝሃቦም፥ ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ርስቶም ተቐበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስኡ ሮቤላውያንን ጋዳውያንን፡ ከምቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ዝሀቦም፡ እቲ ሙሴ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ዝሀቦም ርስቶም ተቐበሉ፡ |