Joshua 13:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነዛ ምድሪ እዚኣ ንርስቲ ትሽዓተ ነገድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን ምቕማጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ይህን ምድር ለዘ​ጠኙ ነገድ፥ ለም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ ርስት አድ​ር​ገህ ክፈ​ለው። ከዮ​ር​ዳ​ኖስ ጀምሮ በም​ዕ​ራብ እስ​ካ​ለው ታላቁ ባሕር ድረስ ትሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ድን​በ​ራ​ቸ​ውም ታላቁ ባሕር ይሆ​ናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ይህን ምድር ለዘጠኙ ነገድ ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ርስት አድርገህ ክፈለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ አሁን ይህን ምድር ለዘጠኙ ነገድ ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ርስት አድርገህ ክፈለው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእ ኔን ሀ ጋድያ ኡዱፑን ዛረቶነ ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋዉ ሻካ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"i neeni ha gadiyaa udduppun zaretoonne Minaase zaratuwaappe baggaw shaakka» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni ha biittaa uddufun qommotassinne Minaase qommotappe baggaytas gisha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሃ ቢታ ኡዱፉን ቆሞታሲኔ ሚናሴ ቆሞታፔ ባጋይታስ ጊሻ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔን ሄ ቢታ ኡዱፉን ኮቻታስነ ምናሰ ኮቻፈ ባጋስ ሻካ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni he biitta uddufun kochatasinne Minaase kochaafe baggaas shaaka” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህንም ለዘጠኙ ነገድና ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ርስት አድርገህ አካፍል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም ምድር ርስት አድርገህ የምታካፍለው ለዘጠኙ ነገዶችና ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር እዛ ምድሪ እዚኣ ንትሽዓቲኦም ነገድን ንፍርቂ ነገድ ምናሴን ርስቲ ጌርካ ምቐላ።”
Amharic Tigrinya 2011 እምበአር ሕጂ እዛ ምድሪ እዚኣ ንትሽዓቲኦም ነገድን ንፈረቓ ነገድ ምናሴን ንርስቲ ምቐላ።