Joshua 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሎም ነበርቲ ኣኽራን ካብ ሊባኖስ ክሳዕ ሚስረፎጥማይምን ንዅሎም ሲዶናውያንን፡ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ክሰጎም እየ። ከምቲ ዝኣዘዝኩኻ ንእስራኤላውያን ከም ውርሻ ጥራይ ብዕጫ ምክፋል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራራማውም ሀገር የሚኖሩትን ሁሉ ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ማሴሬትሜምፎማይም መያያዣ ድረስ ሲዶናውያን ሁሉ፤ እነዚህን ከእስራኤል ልጆች ፊት አጠፋቸዋለሁ፤ እንዳዘዝሁህም ምድራቸውን ለእስራኤል ርስት አድርገህ አካፍላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተራራማውም አገር የሚኖሩትን ሁሉ ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ማሴሮን ድረስ ሲዶናውያን ሁሉ፤ እነዚህን ከእስራኤል ልጆች ፊት አባርራቸዋለሁ፤ እንዳዘዝሁህም ምድራቸውን ለእስራኤል ርስት አድርገህ አካፍላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተራራማውም አገር የሚኖሩትን ሁሉ ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ማሴሮን ድረስ ሲዶናውያን ሁሉ፥ እኔ ራሴ እነዚህን ከእስራኤል ልጆች ፊት አባርራቸዋለሁ፤ እንዳዘዝሁህም ምድራቸውን ለእስራኤል ብቻ ርስት አድርገህ አካፍላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሊባኖሳፐ ቢደ ምስራፎታ-ማይማ ጋካናዉ ደእያ ገዝያን ደእያ ሲዶናቱዋ ቢታይካ ኦይቀትቤና። ታን ታ ሁጲያዉ እስራኤልያ አሳ ስንፐ ኡንቱንታ ላጋደ ከሳና። ታን ኔና አዛዜዳዋዳን፥ ኔን ሀ ቢታቱዋ እስራኤልያ አሳዉ ጋደ ኦደ ሻካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Liibaanoosappe biide Misirafoota-Mayma gakkanaw de'iyaa gezziyaan de'iyaa Sidoonatuwaa biittaykka oyk'k'ettibeenna. Taani ta huup'iyaw Israa'eeliyaa asaa sintsaappe unttuntta laaggaade kessana. Taani neena azazeeddawaadan, neeni ha biittatuwaa Israa'eeliyaa asaw gade ootsaadde shaakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Libaanooseppe biidi Masirafoote-Mayman diza gezze deren Sidoonata biittayka oykettibeenna. Tani ta hu7es Isra7eele asaa sinththafe istta goodda kessana. Tani nena azazida mala neni ha biittata Isra7eele asaas xinxxo histta shaakka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሊባኖሴፔ ቢዲ ማሲራፎቴ-ማይማን ዲዛ ጌዜ ዴሬን ሲዶናታ ቢታይካ ኦይኬቲቤና። ታኒ ታ ሁኤስ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንፌ ኢስታ ጎዳ ኬሳና። ታኒ ኔና ኣዛዚዳ ማላ ኔኒ ሃ ቢታታ ኢስራኤሌ ኣሳስ ጺንጾ ሂስታ ሻካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ልባኖሰፐ ብድ ማሰሮና ጋካናዉ ገዘ ቢታን ደእያ ስዶናታ ኡባ ታኒ እስራኤለታ ስንፈ ጎዳ ከሳና። ታኒ ነና ኪትዳይሳዳ ሄ ቢታ እስራኤለ አሳስ ላታ ኦዳ ሻካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Libaanosepe bidi Maseroona gakanaw gezze biittan de7iya Sidoonata ubbaa taani Isra7eeleta sinthafe goodda kessana. Taani nena kiitidaysada he biitta Isra7eele asaas laata oothada shaaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከሊባኖስ እስከ ማሴሮን ባለው ተራራማ ምድር ላይ የሚኖሩትን ሁሉ፣ ሲዶናውያንንም ጭምር እኔው ራሴ ከእስራኤላውያን ፊት አሳድጄ አስወጣቸዋለሁ። ብቻ አንተ ባዘዝሁህ መሠረት ምድሪቱን ርስት አድርገህ ለእስራኤላውያን አካፍል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሊባኖስ እስከ ሚስረፎትማይም ድረስ በተራራማው አገር የሚኖሩ ነዋሪዎች፥ ማለት ሲዶናውያንን ሁሉ፥ እኔ ራሴ ከእስራኤላውያን ፊት አባርራቸዋለሁ፤ አንተ ግን እኔ እንዳዘዝኩህ ምድሪቱን ለእስራኤላውያን ርስት አድርገህ አከፋፍል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅሎም ካብ ሊባኖስ ክሳዕ ሚስረፎት ማይም ኣብ ደጕዓ ዝነብሩ ሲዶናውያን፥ ኣነ ኻብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ክሰጎም እየ። ንስኻ ኸዓ ኸምቲ ዝኣዘዝኩኻ፥ እታ ምድሪ ንእስራኤል ርስቲ ጌርካ ኣካፍሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኣኽራን ካብ ሊባኖስ ክሳዕ ሚስረፎት ማዩም ዚነብሩ ኹሎም ብዘለው ሲዶናውያን። ኣነ ኻብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ክሰጎም እየ። ጥራይ፡ ከምቲ ዝአዘዝኩኻ ጌርካ፡ እታ ምድሪ ንእስራኤል ርስቲ ኣካፍሎም። |