Joshua 13:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍርቂ ጊልዓድን ኣሽታሮትን ኤድረይን፡ ከተማታት መንግስቲ ዖግ ኣብ ባሳን ድማ፡ ካብ ደቂ ማጊር ወዲ ምናሴ፡ ብፍርቂ ደቂ ማጊር ከከም ዓሌቶም ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በባ​ሳ​ንም ያሉት የዐግ መን​ግ​ሥት ከተ​ሞች፥ አስ​ጣ​ሮ​ትና ኤድ​ራ​ይን ነበረ። እነ​ዚ​ህም ለም​ናሴ ልጅ ለማ​ኪር ልጆች ሆኑ፤ ለም​ናሴ ልጅ ለማ​ኪር ልጆች እኩ​ሌ​ታም በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸው ይህ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በባሳንም ያሉት የዐግ መንግሥት ከተሞች፥ አስታሮትና ኤድራይ ነበረ። እነዚህም ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች ሆኑ፤ ለማኪር ልጆች እኩሌታ በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የገለዓድም እኩሌታ፥ በባሳንም ያሉት የዐግ መንግሥት ከተሞች፥ አስታሮትና ኤድራይ ነበረ። እነዚህም ለማኪር ልጆች እኩሌታ በየወገኖቻቸው ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች ድርሻቸው ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ጋላኣደፐ ባካነ ባሳነን ኦጋ ካዉተይ ሁጰ ግዴዳ አስታሮታነ ኤድራአ ጌተትያ ካታማቱዋ ጋኬ። ሄ ኡባይ ምናሰ ናኣ ማኪና ዛራቱዋፐ ባጋቶ፥ ኡንቱንቱ ያራን ያራን ጋኬዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Gala'aadeppe bakkaanne Baasaanen Ooga kawutetsay huup'e gideedda Asttaarootanne Ediraa'a geetettiyaa katamatuwaa gakkee. He ubbay Minaase na'aa Maakiina zaratuwaappe baggatoo, unttunttu yaran yaran gakkeeddawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gala7aadeppe baggaanne Baasaanen Aage kawoteththaas waanna katamata Astarootenne Edira7e gakkees. Heyti Minaase naa Maakire zaretas imettidayta gidishin heytikka Maakire naytappe baggaytas istta zarkken zarkken imettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋላኣዴፔ ባጋኔ ባሳኔን ኣጌ ካዎቴስ ዋና ካታማታ ኣስታሮቴኔ ኤዲራኤ ጋኬስ። ሄይቲ ሚናሴ ና ማኪሬ ዛሬታስ ኢሜቲዳይታ ጊዲሺን ሄይቲካ ማኪሬ ናይታፔ ባጋይታስ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬን ኢሜቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ጋላዳፐ ባጋነ ባሳነን ኦገ ካዎተስ ዋና ካታማ ግድዳ አስታሮተነ ኤድራአ ጌተትያ ካታማታ ጋኬስ። ሄ ኡባይ ምናሰ ናአ ማክራ ኮቻስ ኤንታ ኮቻን ኮቻን ጋክዳይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Galadape bagganne Baasanen Ooge kawotethaas waanna katamaa gidida Astarootenne Edraa7a geetetiya katamata gakees. He ubbay Minaase na7a Makira kochaas enta kochan kochan gakidaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የገለዓድን እኩሌታ፣ በባሳን የዐግ መንግሥት ዋና ከተማ የሆኑትን አስታሮትንና ኤድራይን ይጨምራል። እነዚህ ለምናሴ ልጅ ለማኪር ዘሮች የተሰጡ ሲሆን፣ ይህም ለግማሾቹ የማኪር ልጆች በየጐሣቸው የተሰጡ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም የገለዓድ እኩሌታ፥ አስታሮት እና ኤድራይ እነርሱም በባሳን የንጉሥ ዖግ ከተሞች የነበሩት ይህም ከምናሴ ነገድ ለእኩሌቶቹ የማኪር ልጆች እንደየወገናቸው ተከፋፈሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍርቂ ገለዓድ፥ ኣብ ባሳን ዝርከባ ኸተማታት መንግስቲ ዓግ ዝሓውስ ኣስታሮትን ኤድሬዒን እዩ። እዙይ ንፍርቂ ደቂ ማኪር ወዲ ምናሴ ኸከም ዓሌቶም ተውሃበ።
Amharic Tigrinya 2011 ፈረቓ ጊልዓድ ድማ፡ ኣስትሮትን ኤድሬዒን፡ ከተማታት መንግስቲ ዖግ ኣብ ባሳን፡ ንደቂ ማኪር ወዲ ምናሴ ንፈረቓ ደቂ ማኪር ከከም ዓሌቶም ኮነ።