Joshua 13:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርቂ ጊልዓድን ኣሽታሮትን ኤድረይን፡ ከተማታት መንግስቲ ዖግ ኣብ ባሳን ድማ፡ ካብ ደቂ ማጊር ወዲ ምናሴ፡ ብፍርቂ ደቂ ማጊር ከከም ዓሌቶም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በባሳንም ያሉት የዐግ መንግሥት ከተሞች፥ አስጣሮትና ኤድራይን ነበረ። እነዚህም ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች ሆኑ፤ ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች እኩሌታም በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በባሳንም ያሉት የዐግ መንግሥት ከተሞች፥ አስታሮትና ኤድራይ ነበረ። እነዚህም ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች ሆኑ፤ ለማኪር ልጆች እኩሌታ በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የገለዓድም እኩሌታ፥ በባሳንም ያሉት የዐግ መንግሥት ከተሞች፥ አስታሮትና ኤድራይ ነበረ። እነዚህም ለማኪር ልጆች እኩሌታ በየወገኖቻቸው ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች ድርሻቸው ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ጋላኣደፐ ባካነ ባሳነን ኦጋ ካዉተይ ሁጰ ግዴዳ አስታሮታነ ኤድራአ ጌተትያ ካታማቱዋ ጋኬ። ሄ ኡባይ ምናሰ ናኣ ማኪና ዛራቱዋፐ ባጋቶ፥ ኡንቱንቱ ያራን ያራን ጋኬዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Gala'aadeppe bakkaanne Baasaanen Ooga kawutetsay huup'e gideedda Asttaarootanne Ediraa'a geetettiyaa katamatuwaa gakkee. He ubbay Minaase na'aa Maakiina zaratuwaappe baggatoo, unttunttu yaran yaran gakkeeddawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gala7aadeppe baggaanne Baasaanen Aage kawoteththaas waanna katamata Astarootenne Edira7e gakkees. Heyti Minaase naa Maakire zaretas imettidayta gidishin heytikka Maakire naytappe baggaytas istta zarkken zarkken imettidayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋላኣዴፔ ባጋኔ ባሳኔን ኣጌ ካዎቴስ ዋና ካታማታ ኣስታሮቴኔ ኤዲራኤ ጋኬስ። ሄይቲ ሚናሴ ና ማኪሬ ዛሬታስ ኢሜቲዳይታ ጊዲሺን ሄይቲካ ማኪሬ ናይታፔ ባጋይታስ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬን ኢሜቲዳይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ጋላዳፐ ባጋነ ባሳነን ኦገ ካዎተስ ዋና ካታማ ግድዳ አስታሮተነ ኤድራአ ጌተትያ ካታማታ ጋኬስ። ሄ ኡባይ ምናሰ ናአ ማክራ ኮቻስ ኤንታ ኮቻን ኮቻን ጋክዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Galadape bagganne Baasanen Ooge kawotethaas waanna katamaa gidida Astarootenne Edraa7a geetetiya katamata gakees. He ubbay Minaase na7a Makira kochaas enta kochan kochan gakidaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የገለዓድን እኩሌታ፣ በባሳን የዐግ መንግሥት ዋና ከተማ የሆኑትን አስታሮትንና ኤድራይን ይጨምራል። እነዚህ ለምናሴ ልጅ ለማኪር ዘሮች የተሰጡ ሲሆን፣ ይህም ለግማሾቹ የማኪር ልጆች በየጐሣቸው የተሰጡ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም የገለዓድ እኩሌታ፥ አስታሮት እና ኤድራይ እነርሱም በባሳን የንጉሥ ዖግ ከተሞች የነበሩት ይህም ከምናሴ ነገድ ለእኩሌቶቹ የማኪር ልጆች እንደየወገናቸው ተከፋፈሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍርቂ ገለዓድ፥ ኣብ ባሳን ዝርከባ ኸተማታት መንግስቲ ዓግ ዝሓውስ ኣስታሮትን ኤድሬዒን እዩ። እዙይ ንፍርቂ ደቂ ማኪር ወዲ ምናሴ ኸከም ዓሌቶም ተውሃበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈረቓ ጊልዓድ ድማ፡ ኣስትሮትን ኤድሬዒን፡ ከተማታት መንግስቲ ዖግ ኣብ ባሳን፡ ንደቂ ማኪር ወዲ ምናሴ ንፈረቓ ደቂ ማኪር ከከም ዓሌቶም ኮነ። |