Joshua 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብታ ኣብ ቅድሚ ግብጺ እትርከብ ሲሆር፡ ክሳዕ ዶባት ኤክሮን ብሰሜን፡ ኣብ ከነኣናውያን እትቝጸር፡ ሓሙሽተ መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን። ጋሳታውያንን ኣሽዶታውያንን፡ ኤስካሎናውያንን ጊታውያንን ኤክሮናውያንን፤ ኣቪያውያን እውን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በግብፅ ፊት ካለው ምድረ በዳ ጀምሮ ለአምስቱ የፍልስጥኤም ግዛቶች ለጋዛ፥ ለአዛጦን፥ ለአስቀሎና፥ ለጌት፥ ለአቃሮን፥ እንዲሁም ለኤዌዎናውያን በተቈጠረችው በከነዓን ግራ በኩል እስካለችው እስከ አቃሮን ዳርቻ ድረስ ነው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በግብፅ ፊት ካለው ከሺሖር ወንዝ ጀምሮ በሰሜን በኩል እስካለችው የከነዓናውያን ሆና እስከ ተቈጠረችው እስከ አቃሮን ዳርቻ ድረስ፥ የጋዛ፥ የአዛጦን፥ የአስቀሎና፥ የጌት፥ የአቃሮን፥ አምስቱ የፍልስጥኤማውያን መኳንንት፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በግብጽ ፊት ለፊት ካለው ከሺሖር ወንዝ ጀምሮ በሰሜን በኩል እስካለችው የከነዓናውያን ሆና እስከ ተቈጠረችው እስከ አቃሮን ዳርቻ ድረስ፥ የጋዛ፥ የአዛጦን፥ የአስቀሎና፥ የጌት፥ የአቃሮን፥ አምስቱ የፍልስጥኤማውያን ገዢዎች ናቸው፥ የኤዋውያን የሆኑትም እንዲሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ሽሆራ ሻፋፐ ዶሚደ፥ ሁጲሳ ባጋና ደእያ ኤቅሮና ጋድያ ጋካናዉ ደእያ ቢታቱ ኡባይ ካናነ ጋድያን ፓይደቲኖ። እቼሹ ፕልስጼማ ካተቱ ሞድያ ካታማቱ ጋዛ፥ አሽዶዳ፥ አስቃሎና፥ ጋታነ ኤቅሮና ጌተትያ። አዎቱዋ ቢታይካ ብሮ ኦይቀትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'eppe away doliyaa baggana de'iyaa Shihoora Shaafaappe doommiide, huup'issa baggana de'iyaa Ek'iroona gadiyaa gakkanaw de'iyaa biittatuu ubbay Kanaane gadiyaan Paydettiino. Ichcheshu Piliss's'eema kaatetuu mooddiyaa katamatuu Gaaza, Ashddooda, Ask'k'aloona, Gaatanne Ek'iroona geetettiyaa. Aawotuwaa biittaykka biro oyk'k'ettibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxeppe arshey mokkiza baggara diza Shihoore shaafaappe doommidi, pudeha baggara diza Aqaroone zawa gakkanaas diza biittati wuri Kanaane biitta mala qoodetteettes. Ichchash Filisxeeme kawoti haariza katamati Gaaza, Ashdoode, Asqeloona, Geetenne Aqaroone geetettizayta gidishin heytikka Aweta biitta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ሺሆሬ ሻፋፔ ዶሚዲ፥ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ኣቃሮኔ ዛዋ ጋካናስ ዲዛ ቢታቲ ዉሪ ካናኔ ቢታ ማላ ቆዴቴቴስ። ኢቻሽ ፊሊስጼሜ ካዎቲ ሃሪዛ ካታማቲ ጋዛ፥ ኣሽዶዴ፥ ኣስቄሎና፥ ጌቴኔ ኣቃሮኔ ጌቴቲዛይታ ጊዲሺን ሄይቲካ ኣዌታ ቢታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀፈ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ሽሆራ ሻፋፐ ብድ፥ ፑደሀ ባጋን ደእያ ኤክሮና ቢታ ጋካናዉ ደእያ ቢታ ኡባ። ሄ ቢታት ካናነ ቢታ ጌተቶሶና። ኤንትካ እቻሹ ፍልስፄመ ካዎት አይስያ ጋዛ፥ አሽዶዳ፥ አስቀሎና፥ ጋተነ ኤክሮና ጌተትያ ካታማታ። አዌታ ቢታይካ ቡሮ ኦይከትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxefe doloha baggan de7iya Shihoora Shaafape bidi, pudeha baggan de7iya Ekroona biitta gakanaw de7iya biitta ubbaa. He biittati Kanaane biitta geetetoosona. Entika ichashu Filisxeeme kawoti aysiya Gaaza, Ashdooda, Asqeloona, Gaatenne Ekroona geetetiya katamata. Aweeta biittayka buroo oyketibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከግብፅ በስተ ምሥራቅ ከሚገኘው ከሺሖር ወንዝ አንሥቶ፣ በሰሜን እስከ አቃሮን ወሰን ያለው አገር፣ ሁሉም እንደ ከነዓናውያን ምድር ይቈጠራል። ይኸውም በጋዛ፣ በአሽዶድ፣ በአስቀሎና፣ በጌትና በአቃሮን የሚኖሩትን የአምስቱን የፍልስጥኤማውያን ገዦች ምድር የሚያካትት ሲሆን፣ ይህም የኤዋውያን ምድር ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህም ከግብጽ በስተ ምሥራቅ ካለው ከሺሆን ወንዝ ጀምሮ ወደ ሰሜን እስከ ኤክሮን ድንበር ድረስ ያለው ነው። ይህም በአጠቃላይ ከነዓን ተብሎ ይጠራል። እርሱም የአምስቱ የፍልስጥኤም ማለት የጋዛ፥ የአሽዶድ፥ የአስቀሎና፥ የጋትና የኤክሮን ነገሥታት ግዛት ነው። ሌሎች ያልተያዙ ደግሞ በደቡብ በኩል ያለው የአቢብ ግዛት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብታ ኣብ ቅድሚ ግብፂ ዘላ ሺሖር ንሰሜን ከዓ ኽሳዕ እታ ምስ ምድሪ ከነዓን እትቝፀር ወሰን ኣስቀሎና፥ ናይቶም ዔዋውያን ዝነበሩ፥ ኣብ ጋዛ፥ ኣብ ኣዛጦን፥ ኣብ ኣስቀሎና፥ ኣብ ጌት፥ ኣብ ኣስቀሎና ናይ ዝገዝኡ፥ ናይ ሓሙሽተ ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያን ምድሪ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብታ ኣብ ቅድሚ ግብጺ ዘላ ሺሖር ንሰሜን ከአ ክሳዕ እታ ምስ ምድሪ ኸነኣን እትቑጸር ዶብ ዔቅሮን፡ ናይቶም ሓሙሽተ ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን፡ ጋዛውያን ኣሽዶዳውያን፡ ኣስቀሎናውያን፡ ጋታውያን፡ ዔቅሮናውያን ዓዋውያን ድማ፡ |