Joshua 13:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብቲ ስንጭሮ ድማ፡ ቤት-ራምን ቤት-ኒምራን፡ ሱኮትን ጻፎንን፡ ዝተረፈ መንግስቲ ሲሆን፡ ንጉስ ሄሽቦን፡ ዮርዳኖስን ግዝኣታን፡ ክሳብ ወሰን ባሕሪ ኪነሬት፡ ስግር እቲ… ዮርዳኖስ፡ ንምብራቕ ገጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሸ​ለ​ቆ​ውም ቤት​ሀ​ራም፥ ቤት​ን​ምራ፥ ሱኮት፥ ጻፎን፥ የሐ​ሴ​ቦን ንጉሥ የሴ​ዎን መን​ግ​ሥት ቅሬታ ነበረ። ድን​በ​ሩም ዮር​ዳ​ኖ​ስና በም​ሥ​ራቅ በኩል ባለው በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ የኬ​ኔ​ሬት ባሕር ወዲ​ያ​ኛው ዳርቻ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሸለቆውም ቤትሀራም፥ ቤትኒምራ፥ ሱኮት፥ ጻፎን፥ የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ቅሬታ ነበረ። ድንበሩም ዮርዳኖስና በምሥራቅ በኩል ባለው በዮርዳኖስ ማዶ የኪኔሬት ባሕር ወዲያኛው ዳርቻ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሸለቆውም ቤትሀራም፥ ቤትኒምራ፥ ሱኮት፥ ጻፎን፥ የተቀረውም የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ነበረ። ድንበሩም ዮርዳኖስና በምሥራቅ በኩል ባለው በዮርዳኖስ ማዶ የኪኔሬት ባሕር ወዲያኛው ዳርቻ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮርዳኖሳ ዎምባዉ ግዱዋን ሀሰቦና ካትያ ስሆና ካዉተፐ አቴዳዉንታ፥ ቤት-ሀራማ፥ ቤት-ኒምራ፥ ሱኮታነ ጻፎና ጌተትያ ካታማቱዋ አኬዳ። አዋይ ዶልያ ባጋና ኡንቱንቱ ዛዋይ ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዲደ ቢደ፥ ጋሊላ አባ ጋኬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yorddaanoosa Wombbaw gidduwaan Haseboona Kaatiyaa Sihoona kawutetsaappe atteeddawantta, Beeti-Haraama, Beeti-Niimira, Sukkotanne S'afoona geetettiyaa katamatuwaa akkeedda. Away doliyaa baggana unttunttu zaway Yorddaanoosa shaafaa gidiide biide, Galiilaa Abbaa gakkee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) arshey mokkiza baggara diza Yordaanoose shoobbaas giddon Haseboone kawo Sihoone kawoteththafe attidayta, Beeti-Haraame, Beeti-Niimire, Sukootenne Xafoone geetettiza katamata issife gaththi oykkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ዮርዳኖሴ ሾባስ ጊዶን ሃሴቦኔ ካዎ ሲሆኔ ካዎቴፌ ኣቲዳይታ፥ ቤቲ-ሃራሜ፥ ቤቲ-ኒሚሬ፥ ሱኮቴኔ ጻፎኔ ጌቴቲዛ ካታማታ ኢሲፌ ጋ ኦይኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ዮርዳኖሰ ዛንጋራን፥ ሀሰቦና ካዋ ስሆና ካዎተፈ አትዳ፥ ቤት-ሀራመ፥ ቤት-ንምራ፥ ሱኮታነ ፃፎና ጌተትያ ካታማታ ኤኬስ። ኤንታ ዛዋይ ዉሎሀ ባጋን ዮርዳኖሰ ሻፋ፥ ቃስ ፑደሀ ባጋን ከነሬታ አባ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Yordaanose zangaaran, Haseboona kawa Sihoona kawotethaafe attida, Beet-Harame, Beet-Nimira, Sukotanne Xafoona geetetiya katamata ekees. Enta zaway wuloha baggan Yordaanose shaafa, qassi pudeha baggan Kenereeta abba gakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሸለቆው ውስጥ ደግሞ ቤትሀራምን፣ ቤትኒምራን፣ ሱኮትን፣ ዳፎንንና እስከ ኪኔሬት ባሕር ጫፍ የሚደርሰውን ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ያለውን ቀሪውን የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎንን ግዛት ያካትታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዮርዳኖስ ሸለቆ በተለይ የሐሴቦን ንጉሥ የሲሖን መንግሥት ቅሬታ የሆኑትን ቤትሐራም፥ ቤትኒምራ፥ ሱኮትና ጻፎን ተብለው የሚጠሩትን ጭምር ያጠቃልላል፤ በምዕራብ በኩል የሚዋሰናቸውም የዮርዳኖስ ወንዝ ሲሆን፥ በሰሜን እስከ ገሊላ ባሕር ይደርሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ለሰ ድማ እቲ ተረፍ መንግስቲ ሴዎን፥ ንጉስ ሓሴቦን ዝኾነ፥ ቤትሃራምን ቤትኒምራን ሱኰትን ፃፎንን ነበረ። እቲ ወሰን ብወገን ምብራቕ ሩባ ዮርዳኖስ ኮይኑ ኽሳዕ ወሰን ባሕሪ ገሊላ ይበፅሕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ ለሰ ድማ፡ ቤትሃራምን ቤትኒምራን ሱኬትን ጻፎንን፡ እቲ ተረፍ መንግስቲ ሲሆን፡ ንጉስ ሔስቦን፡ እቲ ዶብ ድማ ዮርዳኖስ እዩ ክሳዕ ወሰን ባሕሪ ኪነረት፡ ስግር ዮርድናኦስ ብምብራቕ።