Joshua 13:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ ስንጭሮ ድማ፡ ቤት-ራምን ቤት-ኒምራን፡ ሱኮትን ጻፎንን፡ ዝተረፈ መንግስቲ ሲሆን፡ ንጉስ ሄሽቦን፡ ዮርዳኖስን ግዝኣታን፡ ክሳብ ወሰን ባሕሪ ኪነሬት፡ ስግር እቲ… ዮርዳኖስ፡ ንምብራቕ ገጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሸለቆውም ቤትሀራም፥ ቤትንምራ፥ ሱኮት፥ ጻፎን፥ የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ቅሬታ ነበረ። ድንበሩም ዮርዳኖስና በምሥራቅ በኩል ባለው በዮርዳኖስ ማዶ የኬኔሬት ባሕር ወዲያኛው ዳርቻ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሸለቆውም ቤትሀራም፥ ቤትኒምራ፥ ሱኮት፥ ጻፎን፥ የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ቅሬታ ነበረ። ድንበሩም ዮርዳኖስና በምሥራቅ በኩል ባለው በዮርዳኖስ ማዶ የኪኔሬት ባሕር ወዲያኛው ዳርቻ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሸለቆውም ቤትሀራም፥ ቤትኒምራ፥ ሱኮት፥ ጻፎን፥ የተቀረውም የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ነበረ። ድንበሩም ዮርዳኖስና በምሥራቅ በኩል ባለው በዮርዳኖስ ማዶ የኪኔሬት ባሕር ወዲያኛው ዳርቻ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮርዳኖሳ ዎምባዉ ግዱዋን ሀሰቦና ካትያ ስሆና ካዉተፐ አቴዳዉንታ፥ ቤት-ሀራማ፥ ቤት-ኒምራ፥ ሱኮታነ ጻፎና ጌተትያ ካታማቱዋ አኬዳ። አዋይ ዶልያ ባጋና ኡንቱንቱ ዛዋይ ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዲደ ቢደ፥ ጋሊላ አባ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yorddaanoosa Wombbaw gidduwaan Haseboona Kaatiyaa Sihoona kawutetsaappe atteeddawantta, Beeti-Haraama, Beeti-Niimira, Sukkotanne S'afoona geetettiyaa katamatuwaa akkeedda. Away doliyaa baggana unttunttu zaway Yorddaanoosa shaafaa gidiide biide, Galiilaa Abbaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | arshey mokkiza baggara diza Yordaanoose shoobbaas giddon Haseboone kawo Sihoone kawoteththafe attidayta, Beeti-Haraame, Beeti-Niimire, Sukootenne Xafoone geetettiza katamata issife gaththi oykkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ዮርዳኖሴ ሾባስ ጊዶን ሃሴቦኔ ካዎ ሲሆኔ ካዎቴፌ ኣቲዳይታ፥ ቤቲ-ሃራሜ፥ ቤቲ-ኒሚሬ፥ ሱኮቴኔ ጻፎኔ ጌቴቲዛ ካታማታ ኢሲፌ ጋ ኦይኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ዮርዳኖሰ ዛንጋራን፥ ሀሰቦና ካዋ ስሆና ካዎተፈ አትዳ፥ ቤት-ሀራመ፥ ቤት-ንምራ፥ ሱኮታነ ፃፎና ጌተትያ ካታማታ ኤኬስ። ኤንታ ዛዋይ ዉሎሀ ባጋን ዮርዳኖሰ ሻፋ፥ ቃስ ፑደሀ ባጋን ከነሬታ አባ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Yordaanose zangaaran, Haseboona kawa Sihoona kawotethaafe attida, Beet-Harame, Beet-Nimira, Sukotanne Xafoona geetetiya katamata ekees. Enta zaway wuloha baggan Yordaanose shaafa, qassi pudeha baggan Kenereeta abba gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሸለቆው ውስጥ ደግሞ ቤትሀራምን፣ ቤትኒምራን፣ ሱኮትን፣ ዳፎንንና እስከ ኪኔሬት ባሕር ጫፍ የሚደርሰውን ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ያለውን ቀሪውን የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎንን ግዛት ያካትታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዮርዳኖስ ሸለቆ በተለይ የሐሴቦን ንጉሥ የሲሖን መንግሥት ቅሬታ የሆኑትን ቤትሐራም፥ ቤትኒምራ፥ ሱኮትና ጻፎን ተብለው የሚጠሩትን ጭምር ያጠቃልላል፤ በምዕራብ በኩል የሚዋሰናቸውም የዮርዳኖስ ወንዝ ሲሆን፥ በሰሜን እስከ ገሊላ ባሕር ይደርሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ለሰ ድማ እቲ ተረፍ መንግስቲ ሴዎን፥ ንጉስ ሓሴቦን ዝኾነ፥ ቤትሃራምን ቤትኒምራን ሱኰትን ፃፎንን ነበረ። እቲ ወሰን ብወገን ምብራቕ ሩባ ዮርዳኖስ ኮይኑ ኽሳዕ ወሰን ባሕሪ ገሊላ ይበፅሕ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ለሰ ድማ፡ ቤትሃራምን ቤትኒምራን ሱኬትን ጻፎንን፡ እቲ ተረፍ መንግስቲ ሲሆን፡ ንጉስ ሔስቦን፡ እቲ ዶብ ድማ ዮርዳኖስ እዩ ክሳዕ ወሰን ባሕሪ ኪነረት፡ ስግር ዮርድናኦስ ብምብራቕ። |