Joshua 13:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅለን ከተማታት እቲ ጐልጐልን ብዘላ መንግስቲ ሲሆን፡ እቲ ኣብ ሄሽቦን ዝነገሰ ንጉስ ኣሞራውያንን፡ ሙሴ ምስ መሳፍንቲ ሚድያን ኤቪን ረኬምን ሱርን ሑርን ረባን ሓቢሩ ዝሰዓሮ፡ ካብኦም መሳፍንቲ ሲሆን፡ ኣብታ ምድሪ ዝነብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ሶር ከተ​ሞች ሁሉ፥ በሐ​ሴ​ቦ​ንም የነ​ገ​ሠው የአ​ሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያን ንጉሥ የሴ​ዎን መን​ግ​ሥት ሁሉ ነበረ፤ ሙሴም እር​ሱ​ንና በም​ድ​ሪቱ የተ​ቀ​መ​ጡ​ትን የሴ​ዎ​ንን መሳ​ፍ​ንት፥ የም​ድ​ያ​ምን አለ​ቆች ኤዊን፥ ሮቦ​ቅን፥ ሱርን፥ ኡርን፥ ሮቤን በሲ​ዮን የሚ​ኖ​ሩ​ት​ንም ገደ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሜዳውም ከተሞች ሁሉ፥ በሐሴቦንም የነገሠው የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ሁሉ ነበረ፤ ሙሴም እርሱንና በምድሪቱ የተቀመጡትን የሴዎንን መሳፍንት፥ የምድያምን አለቆች ኤዊን፥ ሮቆምን፥ ሱርን፥ ሑርን፥ ሪባን መታቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሜዳውም ከተሞች ሁሉ፥ በሐሴቦንም የነገሠው የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ሁሉ ነበረ፤ ሙሴም ሴዎንና በምድሪቱ የተቀመጡትን የሴዎንን መሳፍንት፥ የምድያምን አለቆች ኤዊን፥ ሮቆምን፥ ሱርን፥ ሑርን፥ ሪባን ድል ነሣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳንካ፥ ቃይ ገዝያን ደእያ ካታማቱዋነ ሀሰቦና ካታማ ሞዴዳ አሞራዋናቱዋ ካትያ ስሆና ጋድያ ኡባ ጋኬ። ሙሴ ካትያ ስሆናነ ምድያማቱዋ ካፓቱዋ ኤዋ፥ ረቄማ፥ ጹራ፥ ሁራነ ረባአ ጾኔዳ፤ ሀዋንቱ ስሆናፐ ጋርሳና ሄ ጋድያ ሞድያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadankka, k'ay gezziyaan de'iyaa katamatuwaanne Haseboona katamaa mooddeedda Amoorawaanatuwaa Kaatiyaa Sihoona gadiyaa ubbaa gakkee. Muse Kaatiyaa Sihoonanne Midiyaamatuwaa kaappatuwaa Eewa, Rek'eema, S'uura, Huuranne Rebaa'a s'ooneedda; hawanttu Sihoonappe garssana he gadiyaa mooddiyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessika gezze biittan diza katamata ubbaanne Haseboone katamaan uttidi haarida Amooreta kawo Sihoone biitta ubbaa oykkees. Musey kawo Sihoonenne he biittan diza daannata, Eewa, Ereqeeme, Xuure, Uurenne Ereba7e geetettiza Midiyaame halaqata oli xoonides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲካ ጌዜ ቢታን ዲዛ ካታማታ ኡባኔ ሃሴቦኔ ካታማን ኡቲዲ ሃሪዳ ኣሞሬታ ካዎ ሲሆኔ ቢታ ኡባ ኦይኬስ። ሙሴይ ካዎ ሲሆኔኔ ሄ ቢታን ዲዛ ዳናታ፥ ኤዋ፥ ኤሬቄሜ፥ ጹሬ፥ ኡሬኔ ኤሬባኤ ጌቴቲዛ ሚዲያሜ ሃላቃታ ኦሊ ጾኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ገዘን ደእያ ካታማታነ ሀሰቦናን ኡትድ ሃርዳ አሞረታ ካዋ ስሆና ቢታ ኡባ ጋኬስ። ሙሰይ ካዋ ስሆናነ ምድያመታ ሀላቃታ ኤዋ፥ ረቄማ፥ ፁራ፥ ሁራነ ሬባ ኦልድ ፆንስ። ሀይሳቲ ካዋ ስሆናፐ ጋርሳን ሄ ቢታ ሃረይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi gezzen de7iya katamatanne Haseboonan uttidi haarida Amooreta kawa Sihoona biitta ubbaa gakees. Musey kawa Sihoonanne Midiyaameta halaqata Ewa, Reqeema, Xuura, Huranne Reeba olidi xoonis. Haysati kawa Sihoonape garsan he biitta haareyisata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማለት በደጋው አገር የሚገኙት ከተሞች ሁሉና መቀመጫውን በሐሴቦን አድርጎ የገዛውን የአሞራውያንን ንጉሥ የሴዎንን ግዛት በሙሉ ያካትታል። ሙሴ ሴዎንንና በዚያው ምድር ተቀማጭ የነበሩትን መሳፍንት፤ አዊ፣ ሮቆም፣ ሱር፣ ሑርና ሪባ የተባሉትን የምድያም አለቆች ድል አደረጋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በደጋማው አገር የሚገኙትን ከተሞችና መኖሪያውን በሐሴቦን አድርጎ ይገዛ የነበረውን የአሞራውያን ንጉሥ የሲሖንን ግዛት ሁሉ ይጨምራል። ሙሴም ንጉሥ ሲሖንንና የምድያም መሪዎች የነበሩትን፥ ኤዊን፥ ሬቄምን፥ ጹርን፥ ሑርንና ሬባዕን ድል ነሣ፤ እነዚህ ሁሉ ምድሪቱን የሚያስተዳድሩት የንጉሥ ሲሖን ገባሮች በመሆን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵለን ከተማታት ጐልጐልን ኵላ መንግስቲ እቲ ኣብ ሓሴቦን ነጊሱ ዝነበረ ሴዎን ንጉስ ኣሞራውያንን ምስቶም ሹመኛታት ሚድያን፥ ኤዊን ሬቀምን ፁርን ሑርን ሬባን፥ እቶም ኣብታ ሃገር ዝነበሩ ሹመኛታት ሴዎን፥ ሙሴ ዝሰዓሮም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኩለን ከተማታት ጎልጎልን ብዘላ መንግስቲ እቲ ኣብ ሔስቦን ነጊሱ ዝነበረ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያንን ምስቶም ሹማምቲ ሚድያን፡ ኤዊን ሬቀምን ጹርን ሑርን ሬባን፡ እቶም ኣብታ ሃገር ዝነበሩ ሹማምቲ ሲሆን፡ ሙሴ ዝወቕዖም፡