Joshua 13:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንነገድ ሌዊ ጥራይ ርስቲ ኣይሃቦን። መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምቲ ዝበሎም ርስቶም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሌዊ ነገድ ግን ርስት አል​ተ​ሰ​ጠም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተና​ገ​ራ​ቸው የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርስ​ታ​ቸው ነውና፥ በኢ​ያ​ሪኮ በኩል በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ በሞ​ዓብ ሜዳ ሙሴ ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እን​ዳ​ካ​ፈ​ላ​ቸው እን​ዲሁ ተካ​ፈሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሌዊ ነገድ ግን ርስት አልሰጠም፤ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር የቀረበው በእሳት የተደረገ መሥዋዕት ርስታቸው ነው፥ እርሱ እንደ ተናገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሌዊ ነገድ ግን ርስት አልሰጠም፤ እርሱ እንደ ተናገራቸው እንዲሁ ለእስራኤል አምላክ ለጌታ በእሳት የሚቀርበው መሥዋዕት ርስታቸው ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ሌዊያ ዛራቱዋ ጻላላዉ ላትያ ጋድያ እምቤና። መና ጎዳይ ሙሴዉ ጌዳዋዳን፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያዌ ኡንቱንቶ ላታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Leewiyaa zaratuwaa s'alalaw laattiyaa gadiyaa immibeenna. Med'ina Goday Musew geeddawaadan, Med'ina Goday Israa'eeliyaa S'oossaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaawe unttunttoo laata.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey Lewe qommotas xinxxo immibeenna; GODAY Muses gida mala, GODAAS Isra7eele Xoossaas taman xuugettiza yarshoy isttas xinxxo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ሌዌ ቆሞታስ ጺንጾ ኢሚቤና፤ ጎዳይ ሙሴስ ጊዳ ማላ፥ ጎዳስ ኢስራኤሌ ጾሳስ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾይ ኢስታስ ጺንጾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ሌወ ኮቻስ ላታ ቢታ እምቤና። ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ኤንታዉ ኪትዳይሳዳ ታማን ፁሳ ያርሾ ኤንታዉ ላታ ኦድ እምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Leewe kochaas laata biitta immibeenna. Goday, Isra7eele Xoossay, entaw kiitidaysada taman xuussa yarsho entaw laata oothidi immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለሌዊ ነገድ ግን ርስት አልሰጠም፤ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር በእሳት የሚቀርበው ቍርባን በተሰጣቸው ተስፋ መሠረት ርስታቸው ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ለሌዊ ነገድ የርስት ድርሻ አልሰጠም፤ እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር በመሠዊያ ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት ሆኖ ከሚቀርበው መባ የሚያገኙት ድርሻ እንደ ርስት ሆኖ ተመድቦላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንነገድ ሌዊ ግና ርስቲ ኣይሃቦምን፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ፥ ርስቶምስ እቲ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብሓዊ ዝቐርብ መስዋእቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንነገድ ሌዊ ጥራይ ርስቲ አይሀቦምን፡ ርስቱስ ከምቲ ዝበሎ፡ ናይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል መስዋእቲ ሓዊ እዩ