Joshua 13:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ኣሪጉን ብዓመታት ተጸጊዑን ነበረ። እግዚኣብሄር ድማ፡ ኣሪግካን ብዓመታት ተጸቒጥካን ኢኻ፡ ገና ብዙሕ መሬት ተሪፉ ኣሎ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ሸመገለ፤ ዘመኑም አለፈ፤ እግዚአብሔርም ኢያሱን አለው፥ “እነሆ ዘመንህ አለፈ፤ ያልተወረሰች እጅግ ብዙ ምድር ገና ቀርታለች፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ሸመገለ በዕድሜም አረጀ፤ እግዚአብሔርም አለው። አንተ ሸመገልህ፥ በዕድሜህም አረጀህ፤ ያልተወረሰች እጅግ ብዙ ምድር ገና ቀርታለች፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ሸመገለ ዕድሜውም ስለ ገፋ አረጀ፤ ጌታም እንዲህ አለው፦ “አንተ ሸምግለሃል፥ ዕድሜህም ስለ ገፋ አርጅተሃል፤ ያልተወረሰ እጅግ ብዙ ምድር ገና ይቀራል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ጭሚደ፥ ላይ ሎይ ሱጌዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ አዉ፥ “ኔን ጭማዳ፤ ላይካ ሎይ ሱጋዳ። ሽን ኦይቀተናን አቴዳ ዳሮ ቢታይ ብሮ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu c'imiide, laytsaa loytsi sugeedda wode, Med'ina Goday aw, «Neeni c'imaadda; laytsaakka loytsa sugaadda. Shin oyk'k'ettennan atteeda daro biittay biro de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy cimmiin izas layththay keehi bida wode GODAY, «Neni keeha cimadasa; layththayka nees keehi bides; gido attiin buro oykettontta daro biittay dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ጪሚን ኢዛስ ላይይ ኬሂ ቢዳ ዎዴ ጎዳይ፥ «ኔኒ ኬሃ ጪማዳሳ፤ ላይይካ ኔስ ኬሂ ቢዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ቡሮ ኦይኬቶንታ ዳሮ ቢታይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ዳሮ ጭምዳ ዎደ ጎዳይ እያኮ፥ “ኔን ጭማዳሳ፤ ነ ላይይካ ሱገትስ፥ ግዶሽን ኦይከቶና አትዳ ዳሮ ቢታት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy daro cimida wode Goday iyako, “Neeni cimadasa; ne laythayka sugetis, gidoshin oyketona attida daro biittati de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱ በሸመገለና ዕድሜው በገፋ ጊዜ፣ እግዚአብሔር እንዲህ አለው፤ “እነሆ አርጅተሃል፤ ዕድሜህም ገፍቷል፤ ነገር ግን መያዝ ያለበት እጅግ በጣም ሰፊ ምድር ገና አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ ኢያሱ በዕድሜ እየገፋ ስለ ሄደ አረጀ፤ ስለዚህም እግዚአብሔር እንዲህ አለው፤ “እነሆ፥ አንተ ሸምግለሃል፤ ዕድሜህም ገፍቶአል፤ ገና ብዙ ያልተያዙ ቦታዎች አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ዕድመ ፀጊቡ ኣሪጉ ነበረ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ኸምዙይ በሎ፦ “ንስኻ ነዊሕ ዘመን ጌርካ ኣሪግካ ኢኻ፤ ገና ድማ እትተሓዝ ገፋሕ ምድሪ ተሪፋ ኣላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ነዊሕ ዘበን ገይሩ ኣሪጉ ነበረ፡ እግዚኣብሄር ከአ በሎ፡ ንስኻ ነዊሕ ዘበን ጌርካ ኣሪግካ ኢኻ፡ እትተሓዝ ምድሪ ድማ ገና ኣዝያ ገዛፍ ተሪፋ ኣላ። |