Joshua 13:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ኣሪጉን ብዓመታት ተጸጊዑን ነበረ። እግዚኣብሄር ድማ፡ ኣሪግካን ብዓመታት ተጸቒጥካን ኢኻ፡ ገና ብዙሕ መሬት ተሪፉ ኣሎ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ሸመ​ገለ፤ ዘመ​ኑም አለፈ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኢያ​ሱን አለው፥ “እነሆ ዘመ​ንህ አለፈ፤ ያል​ተ​ወ​ረ​ሰች እጅግ ብዙ ምድር ገና ቀር​ታ​ለች፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ሸመገለ በዕድሜም አረጀ፤ እግዚአብሔርም አለው። አንተ ሸመገልህ፥ በዕድሜህም አረጀህ፤ ያልተወረሰች እጅግ ብዙ ምድር ገና ቀርታለች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ሸመገለ ዕድሜውም ስለ ገፋ አረጀ፤ ጌታም እንዲህ አለው፦ “አንተ ሸምግለሃል፥ ዕድሜህም ስለ ገፋ አርጅተሃል፤ ያልተወረሰ እጅግ ብዙ ምድር ገና ይቀራል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ ጭሚደ፥ ላይ ሎይ ሱጌዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ አዉ፥ “ኔን ጭማዳ፤ ላይካ ሎይ ሱጋዳ። ሽን ኦይቀተናን አቴዳ ዳሮ ቢታይ ብሮ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu c'imiide, laytsaa loytsi sugeedda wode, Med'ina Goday aw, «Neeni c'imaadda; laytsaakka loytsa sugaadda. Shin oyk'k'ettennan atteeda daro biittay biro de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy cimmiin izas layththay keehi bida wode GODAY, «Neni keeha cimadasa; layththayka nees keehi bides; gido attiin buro oykettontta daro biittay dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ጪሚን ኢዛስ ላይይ ኬሂ ቢዳ ዎዴ ጎዳይ፥ «ኔኒ ኬሃ ጪማዳሳ፤ ላይይካ ኔስ ኬሂ ቢዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ቡሮ ኦይኬቶንታ ዳሮ ቢታይ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ዳሮ ጭምዳ ዎደ ጎዳይ እያኮ፥ “ኔን ጭማዳሳ፤ ነ ላይይካ ሱገትስ፥ ግዶሽን ኦይከቶና አትዳ ዳሮ ቢታት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy daro cimida wode Goday iyako, “Neeni cimadasa; ne laythayka sugetis, gidoshin oyketona attida daro biittati de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱ በሸመገለና ዕድሜው በገፋ ጊዜ፣ እግዚአብሔር እንዲህ አለው፤ “እነሆ አርጅተሃል፤ ዕድሜህም ገፍቷል፤ ነገር ግን መያዝ ያለበት እጅግ በጣም ሰፊ ምድር ገና አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ ኢያሱ በዕድሜ እየገፋ ስለ ሄደ አረጀ፤ ስለዚህም እግዚአብሔር እንዲህ አለው፤ “እነሆ፥ አንተ ሸምግለሃል፤ ዕድሜህም ገፍቶአል፤ ገና ብዙ ያልተያዙ ቦታዎች አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ዕድመ ፀጊቡ ኣሪጉ ነበረ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ኸምዙይ በሎ፦ “ንስኻ ነዊሕ ዘመን ጌርካ ኣሪግካ ኢኻ፤ ገና ድማ እትተሓዝ ገፋሕ ምድሪ ተሪፋ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ነዊሕ ዘበን ገይሩ ኣሪጉ ነበረ፡ እግዚኣብሄር ከአ በሎ፡ ንስኻ ነዊሕ ዘበን ጌርካ ኣሪግካ ኢኻ፡ እትተሓዝ ምድሪ ድማ ገና ኣዝያ ገዛፍ ተሪፋ ኣላ።