Joshua 12:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኣኽራንን ኣብ ጎላጉልን ኣብ ቆላታትን ኣብ ዓይኒ ማይን ኣብ በረኻን ኣብ ደቡባዊ ምድርን፤ ሄታውያንን ኣሞራውያንን ከነኣናውያንን ፈረዛውያንን ሄዋውያንን ይቡሳውያንን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራራና በሜዳ በዓረባ፥ በአሴዶት በቆላው፥ በናጌብ፥ በኬጤዎንና በአሞሬዎን፥ በከናኔዎንና በፌርዜዎን፥ በኢያቡሴዎንና በኤዌዎን ያለ ርስታቸውን አወረሳቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተራራማው አገር፥ በቈላውም፥ በዓረባም፥ በቁልቁለቱም፥ በምድረ በዳውም፥ በደቡቡም ያሉ ኬጢያውያን አሞራውያንም ከነዓናውያንም ፌርዛውያንም ኤዊያውያንም ኢያቡሳውያንም ዘንድ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታቱ፥ ገዝያ፥ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ኦላትያ፥ ዮርዳኖሳ ጋ፥ ይሁዳ ባዙዋነ ኔጌባ ባዙዋ። ሄ ቢታቱ ካሰ ሂተቱ፥ አሞራዋናቱ፥ ካናነቱ፥ ፓርዛዋናቱ፥ ሂዌቱነ ያቡሳዋናቱ ደኤዳ ሳኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittatuu, gezziyaa, away wulliyaa baggana de'iyaa ollatiyaa, Yorddaanoosa gad'aa, Yihudaa Bazzuwaanne Neegeeba Bazzuwaa. He biittatuu kase Hiitetu, Amoorawaanatu, Kanaanetuu, Parzzawanatu, Hiiwetunne Yaabuusawaanatuu de'eedda sa'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biittati, gezze dere, arshey wullizaso baggan diza zumbullata ladde, Arabe zumata ladde, bazzo biittanne Negebe biitta. He biittati kase Hiiteti, Amooreti, Kanaaneti, Paarizeti, Hiiwetinne Yaabuseti de7iza biitta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታቲ፥ ጌዜ ዴሬ፥ ኣርሼይ ዉሊዛሶ ባጋን ዲዛ ዙምቡላታ ላዴ፥ ኣራቤ ዙማታ ላዴ፥ ባዞ ቢታኔ ኔጌቤ ቢታ። ሄ ቢታቲ ካሴ ሂቴቲ፥ ኣሞሬቲ፥ ካናኔቲ፥ ፓሪዜቲ፥ ሂዌቲኔ ያቡሴቲ ዴኢዛ ቢታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ እ እምዳ ቢታይ፥ ደረይ ዳርያ ቢታ፥ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ጋ፥ ዮርዳኖሰ ዛንጋራ፥ ይሁዳነ ነገበ መላ ቢታ። ሄ ቢታይ ካሰ ህተት፥ አሞረት፥ ካናነት፥ ፓርዘት፥ ህወትነ ያቡሰት ደእያ ቢታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He I immida biittay, derey dariya biitta, wuloha baggan de7iya gadha, Yordaanose zangaara, Yihudanne Negebe mela biitta. He biittay kase Hiteti, Amooreti, Kanaaneti, Parzeti, Hiwetinne Yaabuseti de7iya biitta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም ተራራማው አገር፤ በስተ ምዕራብ ያለው የኰረብታ ግርጌ፣ ዓረባ፣ የተራራው ሸንተረሮች፣ ምድረ በዳውና ነጌብ ማለት የኬጢያውያን፣ የአሞራውያን፣ የከነዓናውያን፣ የፌርዛውያን፣ የኤዊያውያንና የኢያቡሳውያን ምድር ነው፤ ነገሥታቱም እነዚህ ናቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም የርስት ድርሻ ኮረብታማውን አገር በስተ ምዕራብ ያለውን የኮረብታ ግርጌ፥ የዮርዳኖስን ሸለቆና በእርሱም ኮረብታዎች ግርጌ ያሉትን በስተ ምሥራቅ በኩል የሚገኘውን ረባዳ ቦታና በደቡብ በኩል የሚገኘውን በረሓማ ምድር ሁሉ ያጠቃልል ነበር፤ ይህም ምድር ቀድሞ የሒታውያን፥ የአሞራውያን፥ የከነዓናውያን፥ የፈሪዛውያን፥ የሒዋውያንና የኢያቡሳውያን መኖሪያ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ምድሪ ደጕዓን ሓውሲ ደጕዓን ቈላን ጎቦታትን ብደቡብ ድማ ምድረ በዳ ነበረት። ንሳ ኬጢያውያን፥ ኣሞራውያን፥ ከነዓናውያን፥ ፈሪዛውያን፥ ኤዋውያን፥ ኢያቡሳውያን ዝነብርዋ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኣኽራንን ኣብ ቁላን ኣብ ጎልጎልን ኣብ ጎቦታትን ኣብ በረኻን ኣብ ደቡብን ሔታውያን፡ ኣሞራውያን፡ ከነኣናውያን፡ ፈረዛውያን፡ ሃዋውያን፡ ይቡሳውያን ድማ፡ |