Joshua 12:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም እያሱን ደቂ እስራኤልን ብሸነኽ ምዕራብ ካብ ዮርዳኖስ ንምብራቕ፡ ካብ በዓልጋድ ኣብ ስንጭሮ ሊባኖስ ክሳዕ ሰዒር ዝድይቡ ኣኽራን ሓላቅ ዝሰዓርዎም ነገስታት ምድሪ እዚኣቶም እዮም። እያሱ ንነገዳት እስራኤል ከከም ክፍለ ሰራዊቶም ርስቲ ገይሩ ዝሃቦም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ልጆችና ኢያሱ በሊባኖስ ቆላ፥ በበላጋድ ባሕር፥ በዮርዳኖስ ማዶ ወደ ሴይር በሚደርስ በኬልኪ ተራራ የገደሉአቸው የከነዓን ነገሥት እነዚህ ናቸው። ኢያሱም ያችን ምድር ለእስራኤል ወገኖች ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዮርዳኖስም ማዶ በምዕራብ በኩል በሊባኖስ ሸለቆ ካለችው ከበኣልጋድ ወደ ሴይር እስከሚያወጣው ወና እስከ ሆነው ተራራ ድረስ ኢያሱ በየክፍላቸው ርስት አድርጎ ለእስራኤል ነገድ በሰጣት ምድር፥ በተራራማው አገር፥ በቈላውም፥ በዓረባም፥ በቍልቍለቱም፥ በምድረ በዳውም፥ በደቡቡም ያሉ ኬጢያውያን አሞራውያንም ከነዓናውያንም ፌርዛውያንም ኤዊያውያንም ኢያቡሳውያንም የሆኑ ኢያሱና የእስራኤል ልጆች የመቱአቸው የምድር ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱና የእስራኤል ልጆች ያሸነፉአቸው የምድሪቱ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤ እነርሱም የነበሩት በዮርዳኖስም ማዶ በምዕራብ በኩል በሊባኖስ ሸለቆ ካለችው ከበኣልጋድ ወደ ሴይር ተራራ እስከሚያወጣው እስከ ሐላቅ ተራራ ድረስ ኢያሱ በየድርሻቸው ርስት አድርጎ ለእስራኤል ነገድ በሰጣት ምድር፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱነ እስራኤልያ አሳይ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ጋድያን ደእያ ካተቱዋ ኡባ ጾኔድኖ። ሄ ቢታቱ ሊባኖሳ ዎምባን ደእያ ባኣል-ጋዳፐ ዶሚደ፥ ገድሳ ባጋና ኤዶማ ማታን ደእያ ሀላቃ ደርያ ጋኪኖ። ኢያሱ ሄ ቢታቱዋ ሻክ፥ እስራኤልያ ዛረቶ ላታ ጋደ ኦደ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasunne Israa'eeliyaa Asay Yorddaanoosa Shaafaappe away wulliyaa bagga gadiyaan de'iyaa kaatetuwaa ubbaa s'ooneeddino. He biittatuu Liibaanoosa wombban de'iyaa Ba'aali-Gaadappe doommiide, gedissa baggana Eedooma matan de'iyaa Halaak'a Deriyaa gakkiino. Iyyaasu he biittatuwaa shaakki, Israa'eeliyaa zaretoo laata gade ootsiide immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoynne Isra7eele asay Yordaanoose shaafappe arshey wulliza baggan diza kawota ubbaa xoonida. Heyti haariza zaway Libaanoose shoobban diza Ba7aali-Gaadeppe doommidi Seyren Halaaqe zumaa gakkees; Iyaasoy he biittata shaakkidi Isra7eele qommotas xinxxo histti immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋን ዲዛ ካዎታ ኡባ ጾኒዳ። ሄይቲ ሃሪዛ ዛዋይ ሊባኖሴ ሾባን ዲዛ ባኣሊ-ጋዴፔ ዶሚዲ ሴይሬን ሃላቄ ዙማ ጋኬስ፤ ኢያሶይ ሄ ቢታታ ሻኪዲ ኢስራኤሌ ቆሞታስ ጺንጾ ሂስቲ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይነ እስራኤለ አሳይ ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ካዎታ ኡባ ፆንዶሶና። ሄ ቢታይ ልባኖሰ ዛንጋራን ደእያ ባኣል-ጋደፐ ብድ፥ ዱገሀ ባጋራ ሳይረ ማታን ደእያ ሀላቃ ደርያ ጋኬስ። እያሱይ ሄ ቢታ ሻክድ፥ እስራኤለ ኮቻታስ ላታ ቢታ ኦድ እምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuynne Isra7eele asay Yordaanose shaafape wuloha baggan de7iya kawota ubba xoonidosona. He biittay Libaanose zangaaran de7iya Ba7aal-Gaadepe bidi, dugeha baggara Sayre matan de7iya Halaqa deriya gakees. Iyyasuy he biittaa shaakidi, Isra7eele kochatas laata biitta oothidi immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ኢያሱና እስራኤላውያን ከዮርዳኖስ በስተ ምዕራብ ድል ያደረጓቸው የምድሪቱ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤ ግዛታቸውም በሊባኖስ ሸለቆ ውስጥ ካለው ከበኣልጋድ ተነሥቶ በምዕራብ ሴይር እስካለው እስከ ሐላቅ ተራራ ይደርሳል፤ ኢያሱም የእነዚህን ነገሥታት ምድር እንደ ነገዳቸው አከፋፈል ለእስራኤላውያን በማከፋፈል ርስት አድርጎ ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱና የእስራኤል ሕዝብ ከዮርዳኖስ በስተምዕራብ ባለው ምድር የነበሩትን ነገሥታት ሁሉ ድል ነሡ፤ ይህም ምድር በሊባኖስ ሸለቆ ከሚገኘው ከባዓልጋድ ተነሥቶ በደቡብ በኩል በኤዶም አጠገብ እስካለው እስከ ሐላክ ተራራ ይደርስ ነበር፤ ኢያሱም ይህን ምድር በማከፋፈል ለእያንዳንዱ ነገድ ርስት አድርጎ ሰጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ኣብ ወገን ምዕራብ፥ ኣብ ጐልጐል ሊባኖስ ካብ ዘላ በዓልጋድ ክሳዕ እቲ ናብ ሴይር ዘድይብ ዑና ዝኾነ እምባ ሃላቅ ዝነበሩ፥ ኢያሱን ደቂ እስራኤልን ዝሰዓርዎም ነገስታት እታ ሃገር እዚኣቶም እዮም። ኢያሱ ድማ እታ ምድሪ ንነገዳት እስራኤል ብምክፍፋል ርስቲ ገይሩ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ኣብ ወገን ምዕራብ፡ ኣብ ጎልጎል ሊባኖስ ካብ ዘላ በዓልጋድ ክሳዕ እቲ ናብ ስዒር ዜደይብ መላጥ ከረን ዝነበሩ፡ እያሱን ደቂ እስራኤልን ዝወቕዕዎም ነገስታት ኣብ ሃገር እዚኣቶም እዮም። እያሱ ድማ እታ ምድሪ ንነገዳት እስራኤል ከከም ክፍልታቶም ገይሩ ንርስቲ ሀቦም፡ |