Joshua 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሙሴ ባርያ እግዚኣብሄርን ንደቂ እስራኤልን ሰዓሩ። ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ድማ ንሮቤናውያንን ጋዳውያንን ንፍርቂ ነገድ ምናሴን ርስቲ ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴና የእስራኤል ልጆች ገደሉአቸው፤ የእግዚአብሔርም አገልጋይ ሙሴ ርስት አድርጎ ለሮቤል ልጆች፥ ለጋድም ልጆች፥ ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ምድሪቱን ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴና የእስራኤል ልጆች መቱአቸው፤ የእግዚአብሔርም ባሪያ ሙሴ ርስት አድርጎ ለሮቤል ልጆች ለጋድም ልጆች ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ምድሪቱን ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ባርያ ሙሴና የእስራኤል ልጆች አሸነፉአቸው፤ የጌታም ባርያ ሙሴ ርስት አድርጎ ለሮቤል ልጆች ለጋድም ልጆች ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ምድሪቱን ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ቆማይ ሙሴነ እስራኤልያ አሳይ ሀ ካተቱዋ ጾኔድኖ። መና ጎዳ ቆማይ ሙሴ ኡንቱንቱ ቢታቱዋ ሮቤላ ዛረቶ፥ ጋደ ዛረቶነ ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋዉ ሻክ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Godaa k'oomay Musenne Israa'eeliyaa Asay ha kaatetuwaa s'ooneeddino. Med'ina Godaa k'oomay Muse unttunttu biittatuwaa Roobeela zaretoo, Gaade zaretoonne Minaase zaratuwaappe baggaw shaakki immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA ashkara Museynne Isra7eele asay ha kawota xoonida; histtidi GODAA aylle Musey istta biittaa Oroobeele qommotas, Gaade qommotassinne Minaase qommotappe baggaytas xinxxo gidana mala shaakki immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኣሽካራ ሙሴይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃ ካዎታ ጾኒዳ፤ ሂስቲዲ ጎዳ ኣይሌ ሙሴይ ኢስታ ቢታ ኦሮቤሌ ቆሞታስ፥ ጋዴ ቆሞታሲኔ ሚናሴ ቆሞታፔ ባጋይታስ ጺንጾ ጊዳና ማላ ሻኪ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ አይለይ ሙሰይ ካለን፥ እስራኤለ አሳይ ሀ ካዎታ ፆንዶሶና። ጎዳ አይለይ ሙሰይ ኤንታ ቢታ ሮቤላ ኮቻታስ፥ ጋዳ ኮቻታስነ ምናሰ ኮቻፈ ባጋስ ሻክድ ላትስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa aylley Musey kaalethin, Isra7eele asay ha kawota xoonidosona. Godaa aylley Musey enta biitta Robeela kochatas, Gaade kochatasinne Minaase kochaafe baggaas shaakidi laatisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴና እስራኤላውያን እነዚህን ድል አደረጉ፤ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴም ምድራቸውን ለሮቤል፣ ለጋድና ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ርስት አድርጎ ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ እነዚህ ሁለት ነገሥታት በእግዚአብሔር አገልጋይ በሙሴና በእስራኤል ሕዝብ ጦርነት ድል ሆነው ነበር፤ የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴም ይህን ምድር ለሮቤልና ለጋድ ነገዶች እንዲሁም ለምናሴ ነገድ እኩሌታ በማከፋፈል ርስት አድርጎ ሰጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣገልጋሊ እግዚኣብሄር ሙሴን ደቂ እስራኤልን ነዚኣቶም ሰዓርዎም፤ ኣገልጋሊ እግዚኣብሄር ሙሴ ድማ ነታ ምድሮም፥ ንነገድ ሮቤልን ንነገድ ጋድን ንፍርቂ ነገድ ምናሴን ርስቲ ገይሩ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄርን ደቂ እስራኤልን ወቕዕዎም፡ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ድማ እታ ምድሮም ንሮቤላውያንን ንጋዳውያንን ንፈረቓ ነገድ ምናሴን ንርስቲ ሀቦም። |