Joshua 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ከረን ሄርሞንን ኣብ ሳልካን ኣብ ብዘሎ ባሳንን፡ ክሳዕ ዶብ ጌሹራውያንን መኣጋታውያንን ፍርቂ ጊልዓድን፡ ኣብ ዶብ ሲሆን ንጉስ ሄሽቦንን ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአርሞንኤምን ተራራ፥ ካሴኪን፥ ባሳንንም ሁሉ እስከ ጌርጌሲና እስከ መከጢ ዳርቻ፥ የገለዓድንም እኩሌታ እስከ ሐሴቦን ንጉሥ እስከ ሴዎን ዳርቻ ድረስ የገዛው የባሳን ንጉሥ ዐግ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰልካን፥ ባሳንንም ሁሉ እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ዳርቻ፥ የገለዓድንም እኩሌታ እስከ ሐሴቦን ንጉሥ እስከ ሴዎን ዳርቻ ድረስ የገዛው የባሳን ንጉሥ ዐግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይገዛ የነበረው የአርሞንዔምን ተራራ፥ ሰልካን፥ ባሳንንም ሁሉ እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ዳርቻ፥ የገለዓድንም እኩሌታ እስከ ሐሴቦን ንጉሥ እስከ ሴዎን ዳርቻ ድረስ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሞዴዳ ሳአይ ሄርሞነ ደርያ፥ ሳላካ ግያ ሳኣ፥ ባሳነ ጋድያ ኡባ ቢደ ጋሹራነ ማእካ አሳቱዋ ዛዋ ጋኬ፤ ቃይ ጋላኣደ ጋድያፐ ባጋ አኪደ፥ ቢደ ሀሰቦና ካትያ ስሆና ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ጋድያ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I mooddeedda sa'ay Hermmoone Deriyaa, Salaaka giyaa sa'aa, Baasaane gadiyaa ubbaa biide Gashuuranne Maa'ika asatuwaa zawaa gakkee; k'ay Gala'aade gadiyaappe bagga akkiide, biide Haseboona Kaatiyaa Sihoona zawaa gakkanaw de'iyaa gadiyaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi Hermoone zumaa, Salaaka, Baasaane biitta ubbaa, biidi Geeshuretanne Ma7ikate zawa gakkanaas, qasseka Gala7aade biittafe baggaa ekki biidi Haseboone kawo Sihoone zawa gakkanaas haarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄርሞኔ ዙማ፥ ሳላካ፥ ባሳኔ ቢታ ኡባ፥ ቢዲ ጌሹሬታኔ ማኢካቴ ዛዋ ጋካናስ፥ ቃሴካ ጋላኣዴ ቢታፌ ባጋ ኤኪ ቢዲ ሃሴቦኔ ካዎ ሲሆኔ ዛዋ ጋካናስ ሃሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦገይ፥ ሃርያ ዛዋይ ፑደሀን አርሞና ዙማ፥ ዶሎሀን ሳላካ ካታማ ጋክድ፥ ዉሎሀን ጌሹረታነ ማካታ ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ባሳነ ቢታ ኡባ ጋኬስ። ሀሰቦና ካዋ ስሆና ቢታ ጋላዳ ፑደሀ ባጋ ጉጅድ ሃሬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oogey, haariya zaway pudehan Armoona zumaa, dolohan Salaka katamaa gakidi, wulohan Geeshuretanne Makata zawa gakanaw de7iya Baasane biitta ubbaa gakees. Haseboona kawa Sihoona biitta Galada pudeha baggaa gujidi haarees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአርሞንዔምን ተራራ፣ ሰልካንን፣ ባሳንን ሁሉ እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ድንበሮች እንዲሁም ከገለዓድ እኩሌታ እስከ ሐሴቦን ንጉሥ እስከ ሴዎን ወሰን ድረስ ገዝቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግዛቱም የሔርሞንን ተራራ፥ ሳለካን፥ እስከ ገሹርና ማዕካ ድንበሮች የሚደርሰውን የባሳንን ምድር ሁሉ ጠቅልሎ፥ የሐሴቦን ንጉሥ የሲሖን ይዞታ እስከሆነው ግዛት የገለዓድን እኩሌታ የሚጨምር ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኣብ እምባ ኣርሞንኤምን ኣብ ሳልካን ኣብ ዅሉ ባሳንን ክሳዕ ወሰን ገሹራውያንን ማዓካታውያንን ኣብ ፈረቓ ገለዓድን፥ ክሳዕ ወሰን ሴዎን ንጉስ ሓሴቦን ዝገዝእ ዝነበረ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኣብ ከረን ሄርሞንን ኣብ ሳልካን ኣብ ብዘሎ ባሳንን ክሳዕ ዶብ ገሹራውያንን ማዓካውያንን ኣብ ፈረቓ ጊልዓድን ድማ፡ ዶብ ሲሆን ንጉስ ሔስቦን ይገዝእ ነበረ። |