Joshua 11:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እስራኤል ኣሕሊፉ ሃቦም፣ ንሱ ድማ ስዒሩ ክሳዕ ዓባይ ሲዶንን ክሳዕ ሚስረፎጥማይምን ክሳዕ ስንጭሮ ሚጽፓን ብሸነኽ ምብራቕ ሰጐጎም። ሓደ እኳ ክሳዕ ዘይብሎም ድማ ስዒሮምዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ መቱአቸውም፤ ወደ ታላቂቱም ሲዶና፥ ወደ ማሴሮንም፥ በምሥራቅም በኩል ወዳለው ወደ ሞሳሕ ሸለቆ አሳደዱአቸው፤ ማንንም ሳያስቀሩ መቱአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ መቱአቸውም፥ ወደ ታላቂቱም ሲዶና፥ ወደ ማሴሮንም፥ በምሥራቅም በኩል ወዳለው ወደ ምጽጳ ሸለቆ አሳደዱአቸው፤ ማንንም ሳያስቀሩ መቱአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ መቱአቸውም፥ ወደ ታላቂቱም ሲዶና፥ ወደ ማሴሮንም፥ በምሥራቅም በኩል ወዳለው ወደ ምጽጳ ሸለቆ አሳደዱአቸው፤ አንድም ሳያስቀሩ መቱአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኡንቱንታ እስራኤላቱ ኩሽያን አደ እሜዳ። ኡንቱንታ ጾኒደ፥ ዎልቃማ ሲዶና ግያ ጋድያ፥ ምስራፎታ-ማይማነ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ምጽጳ ዎምባ ጋካናዉ የደርሴድኖ። ኡንቱንቱፐ እት አሳነ አሸናን ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday unttuntta Israa'eelatuu kushiyan aatsiide immeedda. Unttuntta s'ooniide, Wolk'k'aama Sidoona giyaa gadiyaa, Misirafoota-Maymanne away doliyaa baggana de'iyaa Mis'ip'p'a Wombbaa gakkanaw yedersseeddino. Unttunttuppe itti asaanne ashshenan wod'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY istta Isra7eeleta kushen aaththi immides; histtiin Isra7eeleti istta xoonidi gita Sidoona biitta efiza ogera, Masirafoote-Mayma gakkanaas qasseka arshey mokkiza baggara Mixiphpha shoobbaa gakkanaas yedeththida. Isttafe issi asikka shemppora paxa attibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢስታ ኢስራኤሌታ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ፤ ሂስቲን ኢስራኤሌቲ ኢስታ ጾኒዲ ጊታ ሲዶና ቢታ ኤፊዛ ኦጌራ፥ ማሲራፎቴ-ማይማ ጋካናስ ቃሴካ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ሚጺጳ ሾባ ጋካናስ ዬዴዳ። ኢስታፌ ኢሲ ኣሲካ ሼምፖራ ፓጻ ኣቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኤንታና እስራኤለታ ኩሸን አድ እምስ። እስራኤለት ኤንታ ኦልድ፥ ግታ ስዶናነ ማስሮታ ጋካናዉ፥ ቃስ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ምፅጳ ዛንጋራ ጋካናዉ ኤንታና የደዶሶና። ኤንታፈ እስ አስካ አሾና ኡባ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday entana Isra7eeleta kushen aathidi immis. Isra7eeleti enta olidi, gita Sidoonanne Masroota gakanaw, qassi doloha baggan de7iya Mixipha zangaara gakanaw entana yedethidosona. Entafe issi asika ashshona ubbaa wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ስለ ሰጣቸው ድል አደረጓቸው። በታላቂቱ ሲዶና መንገድ መጨረሻ እስከ ማስሮን፣ በስተ ምሥራቅም እስከ ምጽጳ ሸለቆ ድረስ አሳደዷቸው፤ ከእነርሱም በሕይወት የተረፈ አንድም ሰው አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እስራኤላውያን በእነርሱ ላይ ድልን እንዲቀዳጁ አደረጋቸው፤ እስራኤላውያንም መተው በሰሜን እስከ ሚስረፎትማይምና እስከ ታላቂቱ ሲዶና፥ በምሥራቅም እስከ ምጽጳ ሸለቆ ድረስ አሳደዱአቸው፤ ከእነርሱም አንድ ሰው እንኳ ሳይተርፍ ሁሉንም ፈጁአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንፀላእቶም ኣብ ኢዶም ኣሕሊፉ ሃቦም፤ ደቂ እስራኤል ከዓ ሰዓርዎም፤ ክሳዕ እታ ዓባይ ሲዶና፥ ክሳዕ ማሴሮን፥ ብወገን ምብራቕውን ክሳዕ ለሰ ምፅጳ ኣሳጐጕዎም። ሓደ እኳ እንተየትረፉ ቐተልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እስራኤል ሀቦም፡ እሞ ወቕዕዎም፡ ክሳዕ እታ ዓባይ ዲዶን፡ ክሳዕ እታ ዓባይ ሲዶን ክሳዕ ሚስረፎትማይም ድማ ብሸነኽ ምብራቕውን ክሳዕ ለሰ ሚጽጳ ሰጎጉዎም። ሓደ እኳ ከየትረፉሎም ቀተልዎም። |