Joshua 11:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እስራኤል ኣሕሊፉ ሃቦም፣ ንሱ ድማ ስዒሩ ክሳዕ ዓባይ ሲዶንን ክሳዕ ሚስረፎጥማይምን ክሳዕ ስንጭሮ ሚጽፓን ብሸነኽ ምብራቕ ሰጐጎም። ሓደ እኳ ክሳዕ ዘይብሎም ድማ ስዒሮምዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ስ​ራ​ኤል እጅ አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው፤ መቱ​አ​ቸ​ውም፤ ወደ ታላ​ቂ​ቱም ሲዶና፥ ወደ ማሴ​ሮ​ንም፥ በም​ሥ​ራ​ቅም በኩል ወዳ​ለው ወደ ሞሳሕ ሸለቆ አሳ​ደ​ዱ​አ​ቸው፤ ማን​ንም ሳያ​ስ​ቀሩ መቱ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ መቱአቸውም፥ ወደ ታላቂቱም ሲዶና፥ ወደ ማሴሮንም፥ በምሥራቅም በኩል ወዳለው ወደ ምጽጳ ሸለቆ አሳደዱአቸው፤ ማንንም ሳያስቀሩ መቱአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ መቱአቸውም፥ ወደ ታላቂቱም ሲዶና፥ ወደ ማሴሮንም፥ በምሥራቅም በኩል ወዳለው ወደ ምጽጳ ሸለቆ አሳደዱአቸው፤ አንድም ሳያስቀሩ መቱአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኡንቱንታ እስራኤላቱ ኩሽያን አደ እሜዳ። ኡንቱንታ ጾኒደ፥ ዎልቃማ ሲዶና ግያ ጋድያ፥ ምስራፎታ-ማይማነ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ምጽጳ ዎምባ ጋካናዉ የደርሴድኖ። ኡንቱንቱፐ እት አሳነ አሸናን ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday unttuntta Israa'eelatuu kushiyan aatsiide immeedda. Unttuntta s'ooniide, Wolk'k'aama Sidoona giyaa gadiyaa, Misirafoota-Maymanne away doliyaa baggana de'iyaa Mis'ip'p'a Wombbaa gakkanaw yedersseeddino. Unttunttuppe itti asaanne ashshenan wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY istta Isra7eeleta kushen aaththi immides; histtiin Isra7eeleti istta xoonidi gita Sidoona biitta efiza ogera, Masirafoote-Mayma gakkanaas qasseka arshey mokkiza baggara Mixiphpha shoobbaa gakkanaas yedeththida. Isttafe issi asikka shemppora paxa attibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢስታ ኢስራኤሌታ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ፤ ሂስቲን ኢስራኤሌቲ ኢስታ ጾኒዲ ጊታ ሲዶና ቢታ ኤፊዛ ኦጌራ፥ ማሲራፎቴ-ማይማ ጋካናስ ቃሴካ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ሚጺጳ ሾባ ጋካናስ ዬዴዳ። ኢስታፌ ኢሲ ኣሲካ ሼምፖራ ፓጻ ኣቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኤንታና እስራኤለታ ኩሸን አድ እምስ። እስራኤለት ኤንታ ኦልድ፥ ግታ ስዶናነ ማስሮታ ጋካናዉ፥ ቃስ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ምፅጳ ዛንጋራ ጋካናዉ ኤንታና የደዶሶና። ኤንታፈ እስ አስካ አሾና ኡባ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday entana Isra7eeleta kushen aathidi immis. Isra7eeleti enta olidi, gita Sidoonanne Masroota gakanaw, qassi doloha baggan de7iya Mixipha zangaara gakanaw entana yedethidosona. Entafe issi asika ashshona ubbaa wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ስለ ሰጣቸው ድል አደረጓቸው። በታላቂቱ ሲዶና መንገድ መጨረሻ እስከ ማስሮን፣ በስተ ምሥራቅም እስከ ምጽጳ ሸለቆ ድረስ አሳደዷቸው፤ ከእነርሱም በሕይወት የተረፈ አንድም ሰው አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እስራኤላውያን በእነርሱ ላይ ድልን እንዲቀዳጁ አደረጋቸው፤ እስራኤላውያንም መተው በሰሜን እስከ ሚስረፎትማይምና እስከ ታላቂቱ ሲዶና፥ በምሥራቅም እስከ ምጽጳ ሸለቆ ድረስ አሳደዱአቸው፤ ከእነርሱም አንድ ሰው እንኳ ሳይተርፍ ሁሉንም ፈጁአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንፀላእቶም ኣብ ኢዶም ኣሕሊፉ ሃቦም፤ ደቂ እስራኤል ከዓ ሰዓርዎም፤ ክሳዕ እታ ዓባይ ሲዶና፥ ክሳዕ ማሴሮን፥ ብወገን ምብራቕውን ክሳዕ ለሰ ምፅጳ ኣሳጐጕዎም። ሓደ እኳ እንተየትረፉ ቐተልዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እስራኤል ሀቦም፡ እሞ ወቕዕዎም፡ ክሳዕ እታ ዓባይ ዲዶን፡ ክሳዕ እታ ዓባይ ሲዶን ክሳዕ ሚስረፎትማይም ድማ ብሸነኽ ምብራቕውን ክሳዕ ለሰ ሚጽጳ ሰጎጉዎም። ሓደ እኳ ከየትረፉሎም ቀተልዎም።