Joshua 11:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ ጽባሕ ኣብ ቅድሚ እስራኤል እተሳዕሩ ዅሎም ከናግፎም እየ እሞ፡ ኣይትፍራህ። ኣፍራሶም ቆሪጽካ ሰረገላታቶም ብሓዊ ከተቃጽል ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኢያ​ሱን፥ “በእ​ስ​ራ​ኤል ፊት ይሞቱ ዘንድ ነገ በዚህ ጊዜ ሁሉን በእ​ጅህ አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለ​ሁና አት​ፍ​ራ​ቸው፤ የፈ​ረ​ሶ​ቻ​ቸ​ውን ቋንጃ ትቈ​ር​ጣ​ለህ፤ ሰረ​ገ​ሎ​ቻ​ቸ​ው​ንም በእ​ሳት ታቃ​ጥ​ላ​ለህ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ኢያሱን። ነገ በዚህ ጊዜ ሁሉን እንደ ሞቱ አድርጌ በእስራኤል እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና አትፍራቸው፤ የፈረሶቻቸውንም ቋንጃ ትቈርጣለህ፥ ሰረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “ነገ በዚህ ጊዜ እኔ ሁሉንም እንደሞቱ አድርጌ በእስራኤል እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና አትፍራቸው፤ የፈረሶቻቸውንም ቋንጃ ትቈርጣለህ፥ ሰረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኢያሳ፥ “ኔን ኡንቱንቶ ያዮፓ! ታን ዎንት ሀኖደ ኡንቱንታ ኡባቱዋካ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳዉ አደ እማና። ኔን ኡንቱንቱ ፓራቱዋ ኡባ ግልዳያና፤ ኡንቱንቱ ፓራቱዋ ጋረቱዋካ ታማን ጹጋና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Iyyaasa, «Neeni unttunttoo yayyoppa! Taani wontti hannoode unttuntta ubbatuwaakka wod'aade, Israa'eeliyaa asaw aatsaade immana. Neeni unttunttu paratuwaa ubbaa gilddayana; unttunttu paratuwaa gaaretuwaakka taman s'uuggana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Iyaasos, «Neni isttas babbofa! Tani wonto hanni wode istta ubbaa hayqqida asa mala histta Isra7eele kushen aaththa immana. Neni istta parata ubbaa gildayana; istta para-gaaretakka taman xuuggana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢያሶስ፥ «ኔኒ ኢስታስ ባቦፋ! ታኒ ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ኢስታ ኡባ ሃይቂዳ ኣሳ ማላ ሂስታ ኢስራኤሌ ኩሼን ኣ ኢማና። ኔኒ ኢስታ ፓራታ ኡባ ጊልዳያና፤ ኢስታ ፓራ-ጋሬታካ ታማን ጹጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እያሱኮ፥ “ነ ኤንታዉ ባቦፋ፤ ታኒ ዎንቶ ሀኖደ ኤንታ ኡባ ዎዳ እስራኤለ አሳስ አ እማና። ኔን ኤንታ ፓራታ ጋድያ ቃንፃና፤ ኤንታ ፓራ ጋረታካ ታማን ፁጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Iyyasuko, “Ne entaw babofa; taani wonto hannoode enta ubbaa wodhada Isra7eele asaas aatha immana. Neeni enta parata gaadiya qanxana; enta para gaaretaka taman xuuggana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ኢያሱን፣ “እነዚህን ሁሉ ነገ በዚች ሰዓት እንደ ሙት አድርጌ፣ በእስራኤል እጅ አሳልፌ ስለምሰጣቸው አትፍራቸው። የፈረሶቻቸውን ቋንጃ ትቈርጣለህ፤ ሠረገሎቻቸውንም ታቃጥላለህ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ኢያሱን “እነርሱን አትፍራ፤ ስለ እስራኤል በመዋጋት ነገ ይህን ጊዜ ሁሉንም እንደ ሞቱ አድርጌ በእስራኤል እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ አንተም የፈረሶቻቸውን ቋንጃ ትቈርጣለህ፤ ሠረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ “ፅባሕ ከምዛ እዋን እዚኣ፥ ኣነ ንዅሎም፥ ቅቱላት ገይረ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ እሞ፥ ንኣኣቶም ኣይትፍራሕ፤ ቋንጃ ኣፍራሶም ክትበትኽ፥ ሰረገላታቶምውን ብሓዊ ኽተንድድ ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንእያሱ፡ ጽባሕ ከምዛ ግዜ እዚኣ ኣነ ንኹሎም ቅቱላት ገይረ ኣብ ቅድሚ እስራኤ ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ እሞ፡ ብእኦም ኣይትፍራህ፡ ኣፍሪሶም ክትቅንጅብ፡ ሰረገላታቶምውን ብሓዊ ኽተንድድ ኢኻ፡ በሎ።