Joshua 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ ጽባሕ ኣብ ቅድሚ እስራኤል እተሳዕሩ ዅሎም ከናግፎም እየ እሞ፡ ኣይትፍራህ። ኣፍራሶም ቆሪጽካ ሰረገላታቶም ብሓዊ ከተቃጽል ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ኢያሱን፥ “በእስራኤል ፊት ይሞቱ ዘንድ ነገ በዚህ ጊዜ ሁሉን በእጅህ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና አትፍራቸው፤ የፈረሶቻቸውን ቋንጃ ትቈርጣለህ፤ ሰረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ኢያሱን። ነገ በዚህ ጊዜ ሁሉን እንደ ሞቱ አድርጌ በእስራኤል እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና አትፍራቸው፤ የፈረሶቻቸውንም ቋንጃ ትቈርጣለህ፥ ሰረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “ነገ በዚህ ጊዜ እኔ ሁሉንም እንደሞቱ አድርጌ በእስራኤል እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና አትፍራቸው፤ የፈረሶቻቸውንም ቋንጃ ትቈርጣለህ፥ ሰረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኢያሳ፥ “ኔን ኡንቱንቶ ያዮፓ! ታን ዎንት ሀኖደ ኡንቱንታ ኡባቱዋካ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳዉ አደ እማና። ኔን ኡንቱንቱ ፓራቱዋ ኡባ ግልዳያና፤ ኡንቱንቱ ፓራቱዋ ጋረቱዋካ ታማን ጹጋና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday Iyyaasa, «Neeni unttunttoo yayyoppa! Taani wontti hannoode unttuntta ubbatuwaakka wod'aade, Israa'eeliyaa asaw aatsaade immana. Neeni unttunttu paratuwaa ubbaa gilddayana; unttunttu paratuwaa gaaretuwaakka taman s'uuggana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Iyaasos, «Neni isttas babbofa! Tani wonto hanni wode istta ubbaa hayqqida asa mala histta Isra7eele kushen aaththa immana. Neni istta parata ubbaa gildayana; istta para-gaaretakka taman xuuggana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢያሶስ፥ «ኔኒ ኢስታስ ባቦፋ! ታኒ ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ኢስታ ኡባ ሃይቂዳ ኣሳ ማላ ሂስታ ኢስራኤሌ ኩሼን ኣ ኢማና። ኔኒ ኢስታ ፓራታ ኡባ ጊልዳያና፤ ኢስታ ፓራ-ጋሬታካ ታማን ጹጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያሱኮ፥ “ነ ኤንታዉ ባቦፋ፤ ታኒ ዎንቶ ሀኖደ ኤንታ ኡባ ዎዳ እስራኤለ አሳስ አ እማና። ኔን ኤንታ ፓራታ ጋድያ ቃንፃና፤ ኤንታ ፓራ ጋረታካ ታማን ፁጋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Iyyasuko, “Ne entaw babofa; taani wonto hannoode enta ubbaa wodhada Isra7eele asaas aatha immana. Neeni enta parata gaadiya qanxana; enta para gaaretaka taman xuuggana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ኢያሱን፣ “እነዚህን ሁሉ ነገ በዚች ሰዓት እንደ ሙት አድርጌ፣ በእስራኤል እጅ አሳልፌ ስለምሰጣቸው አትፍራቸው። የፈረሶቻቸውን ቋንጃ ትቈርጣለህ፤ ሠረገሎቻቸውንም ታቃጥላለህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ኢያሱን “እነርሱን አትፍራ፤ ስለ እስራኤል በመዋጋት ነገ ይህን ጊዜ ሁሉንም እንደ ሞቱ አድርጌ በእስራኤል እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ አንተም የፈረሶቻቸውን ቋንጃ ትቈርጣለህ፤ ሠረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ “ፅባሕ ከምዛ እዋን እዚኣ፥ ኣነ ንዅሎም፥ ቅቱላት ገይረ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ እሞ፥ ንኣኣቶም ኣይትፍራሕ፤ ቋንጃ ኣፍራሶም ክትበትኽ፥ ሰረገላታቶምውን ብሓዊ ኽተንድድ ኢኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንእያሱ፡ ጽባሕ ከምዛ ግዜ እዚኣ ኣነ ንኹሎም ቅቱላት ገይረ ኣብ ቅድሚ እስራኤ ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ እሞ፡ ብእኦም ኣይትፍራህ፡ ኣፍሪሶም ክትቅንጅብ፡ ሰረገላታቶምውን ብሓዊ ኽተንድድ ኢኻ፡ በሎ። |