Joshua 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶምን ብዘሎ ሰራዊቶምን ድማ ብዙሓት ህዝቢ፡ ከም ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑጻ ብብዝሒ፡ ኣፍራስን ሰረገላታትን ብብዝሒ ወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ፥ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ሠራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው ሁሉ ብዛ​ታ​ቸው እንደ ባሕር አሸዋ ሆነው ወጡ፤ ፈረ​ሶ​ችና ሰረ​ገ​ሎ​ችም እጅግ ብዙ​ዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህም ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ከእጅግም ብዙ ፈረሰኞችና ሠረገሎች ጋር ወጡ፤ በባሕር ዳርም እንዳለ አሸዋ ብዙ ሕዝብ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህም ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ፥ በቍጥር ም በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ከሚሆን ብዙ ሕዝብ፥ እጅግም ከሚበዙ ፈረሶችና ሰረገሎች ጋር በመሆን ወጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኡባይ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ደንደ፥ እስራኤልያ ኦላናዉ እትፐ ጋከቴድኖ። ሄ ኦላንቻቱ ፓራቱዋናነ ፓራ ጋረቱዋና ጋከቲደ፥ ፓይድና ዉረና አባ ዶና ሻፍያዳን ጮራቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu ubbay barenttu olanchchatuwaa dentsiide, Israa'eeliyaa olanaw ittippe gaketeeddino. He olanchchatuu paratuwaananne paraa gaaretuwaana gakettiide, paydina wurenna abbaa doonaa shafiyaadan c'oratteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin istti ba olanchchata ubbaa denththidi daro paratanne para-gaareta issife Isra7eele olanaas ekki yida. Isttas qooday abba doonan diza ancco mala cora.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢስቲ ባ ኦላንቻታ ኡባ ዴንዲ ዳሮ ፓራታኔ ፓራ-ጋሬታ ኢሲፌ ኢስራኤሌ ኦላናስ ኤኪ ዪዳ። ኢስታስ ቆዳይ ኣባ ዶናን ዲዛ ኣንጮ ማላ ጮራ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኡባይ፥ ባንታ ኦላንቾታ፥ ፓራታነ ፓራ ጋረታ እስፈ ጋድ ይዶሶና። ኤንታ ታይቦይ አባ ጋፃን ደእያ ሻፈ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ubbay, banta olanchota, paratanne para gaareta issife gathidi yidosona. Enta tayboy abba gaxan de7iya shafe mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህም ሰራዊታቸውን ሁሉ እጅግ ብዙ ከሆኑ ፈረሶችና ሠረገሎች ጋር ይዘው ወጡ፤ የሰራዊቱም ብዛት በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ከነወታደሮቻቸው ስለ መጡ፥ የሠራዊቱ ብዛት እንደ ባሕር አሸዋ ሆነ፤ ከዚህም ሁሉ ጋር ብዙ ፈረሶችና ሠረገሎች ነበራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ ምስ ኵሎም ሰራዊቶምን ምስ ብዙሕ ፈረስን ሰረገላን መፁ። ምብዛሖም ከዓ ኸምቲ ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑፃ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶምን ኩሎም ሰራዊቶምን ምሳታቶም፡ ከምቲ ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑጻ ዝምብዛሑ ብዙሕ ህዝቢ፡ ምስ ኣዝዩ ብዙሕ ፈረስን ሰረገላን ወጹ።