Joshua 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶምን ብዘሎ ሰራዊቶምን ድማ ብዙሓት ህዝቢ፡ ከም ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑጻ ብብዝሒ፡ ኣፍራስን ሰረገላታትን ብብዝሒ ወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱ፥ ከእነርሱም ጋር ሠራዊቶቻቸው ሁሉ ብዛታቸው እንደ ባሕር አሸዋ ሆነው ወጡ፤ ፈረሶችና ሰረገሎችም እጅግ ብዙዎች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህም ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ከእጅግም ብዙ ፈረሰኞችና ሠረገሎች ጋር ወጡ፤ በባሕር ዳርም እንዳለ አሸዋ ብዙ ሕዝብ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህም ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ፥ በቍጥር ም በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ከሚሆን ብዙ ሕዝብ፥ እጅግም ከሚበዙ ፈረሶችና ሰረገሎች ጋር በመሆን ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኡባይ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ደንደ፥ እስራኤልያ ኦላናዉ እትፐ ጋከቴድኖ። ሄ ኦላንቻቱ ፓራቱዋናነ ፓራ ጋረቱዋና ጋከቲደ፥ ፓይድና ዉረና አባ ዶና ሻፍያዳን ጮራቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ubbay barenttu olanchchatuwaa dentsiide, Israa'eeliyaa olanaw ittippe gaketeeddino. He olanchchatuu paratuwaananne paraa gaaretuwaana gakettiide, paydina wurenna abbaa doonaa shafiyaadan c'oratteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin istti ba olanchchata ubbaa denththidi daro paratanne para-gaareta issife Isra7eele olanaas ekki yida. Isttas qooday abba doonan diza ancco mala cora. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢስቲ ባ ኦላንቻታ ኡባ ዴንዲ ዳሮ ፓራታኔ ፓራ-ጋሬታ ኢሲፌ ኢስራኤሌ ኦላናስ ኤኪ ዪዳ። ኢስታስ ቆዳይ ኣባ ዶናን ዲዛ ኣንጮ ማላ ጮራ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኡባይ፥ ባንታ ኦላንቾታ፥ ፓራታነ ፓራ ጋረታ እስፈ ጋድ ይዶሶና። ኤንታ ታይቦይ አባ ጋፃን ደእያ ሻፈ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ubbay, banta olanchota, paratanne para gaareta issife gathidi yidosona. Enta tayboy abba gaxan de7iya shafe mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም ሰራዊታቸውን ሁሉ እጅግ ብዙ ከሆኑ ፈረሶችና ሠረገሎች ጋር ይዘው ወጡ፤ የሰራዊቱም ብዛት በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ከነወታደሮቻቸው ስለ መጡ፥ የሠራዊቱ ብዛት እንደ ባሕር አሸዋ ሆነ፤ ከዚህም ሁሉ ጋር ብዙ ፈረሶችና ሠረገሎች ነበራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ ምስ ኵሎም ሰራዊቶምን ምስ ብዙሕ ፈረስን ሰረገላን መፁ። ምብዛሖም ከዓ ኸምቲ ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑፃ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶምን ኩሎም ሰራዊቶምን ምሳታቶም፡ ከምቲ ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑጻ ዝምብዛሑ ብዙሕ ህዝቢ፡ ምስ ኣዝዩ ብዙሕ ፈረስን ሰረገላን ወጹ። |