Joshua 11:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እያሱ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝበሎ ንብዘላ እታ ምድሪ ወሰዳ። እያሱ ድማ ከከም ነገዳቶም ከከም ክፍለ ሰራዊቶም ንእስራኤል ከም ርስቲ ሃቦ። እታ ምድሪ ድማ ካብ ውግእ ዕረፍቲ ረኸበት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለሙሴ እን​ዳ​ዘ​ዘው ሁሉ ኢያሱ ምድ​ሪ​ቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያ​ሱም ለእ​ስ​ራ​ኤል እንደ ክፍ​ላ​ቸው በየ​ነ​ገ​ዳ​ቸው ርስት አድ​ርጎ ምድ​ሪ​ቱን ሰጣ​ቸው፤ ምድ​ሪ​ቱም ከጦ​ር​ነት ዐረ​ፈች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ለሙሴ እንደ ነገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸውና እንደ ነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከሰልፍ ዐረፈች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ለሙሴ እንደ ተናገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደየነገዳቸው ድርሻ ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከጦርነት ዐረፈች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ኢያሱ ጋድያ ኡባ ኦይቂደ እስራኤልያ አሳዉ ኡንቱንቱ ዛርያን ዛርያን ሻክ እሜዳ። ሄዋፐ ጉይያን ቢታይ ኦላፐ ሸምፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Musa azazeeddawaadan, Iyyaasu gadiyaa ubbaa oyk'k'iide Israa'eeliyaa asaw unttunttu zariyaan zariyaan shaakki immeedda. Hewaappe guyyiyaan biittay olaappe shemppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muse azazida mala Iyaasoy biitta ubbaa oykkides; histtidi Isra7eele asaas istta qommon qommon shaakki immides; hessafe guye biittay olappe shempides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኢያሶይ ቢታ ኡባ ኦይኪዴስ፤ ሂስቲዲ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢስታ ቆሞን ቆሞን ሻኪ ኢሚዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ቢታይ ኦላፔ ሼምፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ እያሱይ ቢታ ኡባ ኦይክድ፥ እስራኤለ አሳ ኮቻን ኮቻን ሻክድ ላትስስ። ሄሳፈ ጉየ ቢታይ ኦላፐ ሸምፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse kiitidaysada Iyyasuy biitta ubbaa oykidi, Isra7eele asaa kochan kochan shaakidi laatisis. Hessafe guye, biittay olape shempis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ኢያሱ እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ምድሪቱን በሙሉ ያዘ፤ እንደ ነገዳቸው አከፋፈል በመመደብም ርስት አድርጎ ለእስራኤላውያን ሰጣቸው። ከዚያም ምድርቱ ከጦርነት ዐረፈች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ኢያሱ ምድሩን ሁሉ በእጁ አደረገ፤ ለእያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ድርሻ ርስት አድርጎ በመስጠት ለእስራኤላውያን በሙሉ አከፋፈለ። ስለዚህም ምድሪቱ ከጦርነት ዐረፈች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምኡ ድማ ኢያሱ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፥ ንዅላ እታ ሃገር ሓዛ፤ ንደቂ እስራኤል ድማ ኸከም ክፍሎምን ከከም ነገዶምን ርስቲ ሃቦም። እታ ሃገር ከዓ ኻብ ውግእ ኣዕረፈት።
Amharic Tigrinya 2011 ከምኡ ድማ እያሱ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ እተዛረቦ ኹሉ፡ ንብሃገራ ሐዛ እያሱ ድማ ንእስራኤል ከከም ክፍሎምን ከከም ነገዶምን ርስቲ ሀቦም። እታ ሃገር ድማ ካብ ውግእ ዐረፈት።