Joshua 11:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እያሱ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝበሎ ንብዘላ እታ ምድሪ ወሰዳ። እያሱ ድማ ከከም ነገዳቶም ከከም ክፍለ ሰራዊቶም ንእስራኤል ከም ርስቲ ሃቦ። እታ ምድሪ ድማ ካብ ውግእ ዕረፍቲ ረኸበት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ለሙሴ እንዳዘዘው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸው በየነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከጦርነት ዐረፈች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ለሙሴ እንደ ነገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸውና እንደ ነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከሰልፍ ዐረፈች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ለሙሴ እንደ ተናገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደየነገዳቸው ድርሻ ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከጦርነት ዐረፈች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ኢያሱ ጋድያ ኡባ ኦይቂደ እስራኤልያ አሳዉ ኡንቱንቱ ዛርያን ዛርያን ሻክ እሜዳ። ሄዋፐ ጉይያን ቢታይ ኦላፐ ሸምፔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday Musa azazeeddawaadan, Iyyaasu gadiyaa ubbaa oyk'k'iide Israa'eeliyaa asaw unttunttu zariyaan zariyaan shaakki immeedda. Hewaappe guyyiyaan biittay olaappe shemppeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muse azazida mala Iyaasoy biitta ubbaa oykkides; histtidi Isra7eele asaas istta qommon qommon shaakki immides; hessafe guye biittay olappe shempides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኢያሶይ ቢታ ኡባ ኦይኪዴስ፤ ሂስቲዲ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢስታ ቆሞን ቆሞን ሻኪ ኢሚዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ቢታይ ኦላፔ ሼምፒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ እያሱይ ቢታ ኡባ ኦይክድ፥ እስራኤለ አሳ ኮቻን ኮቻን ሻክድ ላትስስ። ሄሳፈ ጉየ ቢታይ ኦላፐ ሸምፕስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Muse kiitidaysada Iyyasuy biitta ubbaa oykidi, Isra7eele asaa kochan kochan shaakidi laatisis. Hessafe guye, biittay olape shempis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ኢያሱ እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ምድሪቱን በሙሉ ያዘ፤ እንደ ነገዳቸው አከፋፈል በመመደብም ርስት አድርጎ ለእስራኤላውያን ሰጣቸው። ከዚያም ምድርቱ ከጦርነት ዐረፈች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ኢያሱ ምድሩን ሁሉ በእጁ አደረገ፤ ለእያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ድርሻ ርስት አድርጎ በመስጠት ለእስራኤላውያን በሙሉ አከፋፈለ። ስለዚህም ምድሪቱ ከጦርነት ዐረፈች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምኡ ድማ ኢያሱ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፥ ንዅላ እታ ሃገር ሓዛ፤ ንደቂ እስራኤል ድማ ኸከም ክፍሎምን ከከም ነገዶምን ርስቲ ሃቦም። እታ ሃገር ከዓ ኻብ ውግእ ኣዕረፈት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምኡ ድማ እያሱ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ እተዛረቦ ኹሉ፡ ንብሃገራ ሐዛ እያሱ ድማ ንእስራኤል ከከም ክፍሎምን ከከም ነገዶምን ርስቲ ሀቦም። እታ ሃገር ድማ ካብ ውግእ ዐረፈት። |