Joshua 11:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምድሪ ደቂ እስራኤል ካብ ዓናቃውያን ሓደ እኳ ኣይተረፈን፡ ኣብ ጋዛን ኣብ ጋትን ኣብ ኣሽዶድን ጥራይ ተረፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጋዛ፥ በጌትም፥ በአዛጦንም ከቀሩት በቀር በእስራኤል መካከል ከኤናቃውያን ማንንም አላስቀረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጋዛ በጌትም በአዛጦንም ጥቂቶች ቀሩ እንጂ በእስራኤል ልጆች ምድር ከዔናቅ ልጆች ማንም አልቀረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጋዛ በጌትም በአዛጦንም ጥቂቶች ቀሩ እንጂ በእስራኤል ልጆች ምድር ከዔናቅ ልጆች ማንም አልቀረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አናቀ ዛራቱዋፐ እስራኤልያ ጋድያን ኦንነ አትቤና፤ ሽን አማሬዳዋንቱ ጋዛ፥ ጋተነ አሽዶዳ ካታማቱዋ ጻላላን አቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Anaak'e zaratuwaappe Israa'eeliyaa gadiyaan ooninne attibeena; shin amareedawanttu Gaaza, Gaatenne Ashddooda katamatuwaa s'alalan atteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttafe guuththati xalla Gaazan, Geeteninne Ashdooden attida; gido attiin Isra7eelen shemppora paxa attida Enaaqe zereththi deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታፌ ጉቲ ጻላ ጋዛን፥ ጌቴኒኔ ኣሽዶዴን ኣቲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌን ሼምፖራ ፓጻ ኣቲዳ ኤናቄ ዜሬ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አናቀ ኮቻታፐ ኦንካ እስራኤለ ቢታን አትቤና፥ ሽን ጋዛን፥ ጋታንነ አሽዶዳን ጉት አትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Anaaqe kochatape oonika Isra7eele biittan attibeenna, shin Gaazan, Gaataninne Ashdoodan guuthati attidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነዚህም ጥቂቶቹ ብቻ በጋዛ፣ በጌትና በአሽዶድ ሲቀሩ፣ በእስራኤል የቀሩ የዔናቅ ዘሮች ግን አልነበሩም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዐናቅ ዘሮች በእስራኤል ምድር የተረፈ አልነበረም፤ ነገር ግን ጥቂቶች ብቻ በጋዛ፥ በጋትና በአሽዶድ ይኖሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ምድሪ ደቂ እስራኤል ካብ ዔናቃውያን ሓደ እኳ ኣየትረፈን። ኣብ ጋዛን ኣብ ጌትን ኣብ ኣዛጦንን ግና ቑሩብ ተሪፎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሃገር ደቂ እስራኤል ገለ ዓናቃውያን ኣይተረፉን። ኣብ ጋዛን ኣብ ጋትን ኣብ ኣሽዶድን ጥራይ ተረፉ። |