Joshua 11:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ እግዚኣብሄር ሙሴ ዝኣዘዞ፡ ንእስራኤል ምስ እስራኤል ብውግእ ክመጹ፡ ብናይ ምስጓግ መርገም ክወቕዖም፡ ካብ እግዚኣብሄር ድማ ልቦም ከትርር እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን እን​ዳ​ዘዘ፥ ያጠ​ፉ​አ​ቸው ዘንድ እን​ዳ​ይ​ራ​ሩ​ላ​ቸው ፈጽ​መው እን​ዲ​ያ​ጠ​ፉ​አ​ቸው፥ ከእ​ስ​ራ​ኤል ጋር ይጋ​ጠሙ ዘንድ ልባ​ቸ​ውን እን​ዲ​ያ​ደ​ነ​ድኑ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልባ​ቸ​ውን አጸና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ፥ ያጠፉአቸው ዘንድ ሞገስንም እንዳያገኙ ፈጽመውም እንዲያጠፉአቸው፥ ከእስራኤል ጋር ይጋጠሙ ዘንድ ልባቸውን እንዲያደነድኑ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሙሴን እንዳዘዘ፥ እንዲያጠፉአቸው ምሕረትንም ሳያደርጉ ፈጽመው እንዲፈጅዋቸው፥ ከእስራኤል ጋር ለመዋጋት ልባቸውን እንዲያደነድኑ ከጌታ ዘንድ ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ኢያሱ ኡንቱንታ ቃረት ባይናን እቱዋነ አሸናን ዉርስ ዎዳ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ እስራኤላቱዋና ኦለታናዳን መና ጎዳይ ባረ ሁጲያዉ ኡንቱንቱ ዎዛና ሙምሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Musa azazeeddawaadan, Iyyaasu unttuntta k'aretti baynnan ittuwaanne ashshenan wurssi wod'eedda. Ayaw gooppe, unttunttu Israa'eelatuwaana olettanaadan Med'ina Goday bare huup'iyaw unttunttu wozanaa muumisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muse azazida mala Iyaasoy isttas qadhettontta ubbaa wodhides. Gaasoykka istti Isra7eeletara olettana mala GODAY istta wozina dammisides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኢያሶይ ኢስታስ ቃቶንታ ኡባ ዎዴስ። ጋሶይካ ኢስቲ ኢስራኤሌታራ ኦሌታና ማላ ጎዳይ ኢስታ ዎዚና ዳሚሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ፥ እያሱይ ኤንታ ማሮት ባይና ኡባ ዎና መላ ጎዳይ ኤንታ ዎዛና ሙምስድ እስራኤለታ ኦላና መላ ደንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse kiitidaysada, Iyyasuy enta maaroti baynna ubbaa wodhana mela Goday enta wozana muumisidi Isra7eeleta olana mela denthethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት፣ ያለ አንዳች ርኅራኄ ፈጽሞ ይደመስሳቸው ዘንድ እስራኤልን እንዲወጉ ልባቸውን ያደነደነው ራሱ እግዚአብሔር ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህም ሁሉ ከእስራኤላውያን ጋር ጦርነት እንዲገጥሙ እግዚአብሔር ልባቸውን እልኸኛ አድርጎ አነሣሣቸው። ስለዚህም በአጠቃላይ እንዲደመሰሱ ተፈርዶባቸው ያለ ምሕረት ተገደሉ፤ እግዚአብሔርም አስቀድሞ ለሙሴ የሰጠው ትእዛዝ ይኸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፥ ምእንቲ ፈፂሙ ኸጥፍኦም እምበር ምሕረት ምእንቲ ኸይረኽቡ፥ ምስ ደቂ እስራኤል ክዋግኡ እግዚኣብሄር ልቦም ኣትረረ።
Amharic Tigrinya 2011 ምእንቲ ፈጺሙ ኼጥፍኦም እሞ ምሕረት ከይረኽቡ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝአዘዞ፡ ምእንቲ ኼጥፍኦም፡ ምስ ደቂ እስራኤል ኪዋግኡ ምትራር ልቦም ካብ እግዚኣብሄር ኮነ።