Joshua 11:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ ናብ ሰዒር ዚድይብ ከረን ሓላቅ፡ ኣብ ጐልጐል ሊባኖስ ኣብ ትሕቲ ደብረ ሄርሞን ዚርከብ በዓልጋድ እውን ከይተረፈ። ንዅሎም ነገስቶም ድማ ሒዙ ስዒሩ ቀተሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስከ ሴይርም ከሚያወጣው ከኤኬል ተራራ ጀምሮ ከአርሞንዔም ተራራ በታች እስከ ሊባኖስ ሜዳና እስከ በላጋድ ድረስ፤ ንጉሦቻቸውን ሁሉ ይዞ መታቸው፤ ገደላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስከ ሴይርም ከሚያወጣው ወና ከሆነው ተራራ ጀምሮ ከአርሞንዔም ተራራ በታች በሊባኖስም ሸለቆ ውስጥ እስካለው እስከ በኣልጋድ ድረስ፤ ነገሥታቶቻቸውንም ሁሉ ይዞ መታቸው፥ ገደላቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቈላውም እስከ ሴይር ከሚያወጣው ከሐላቅ ተራራ ጀምሮ ከአርሞንዔም ተራራ በታች በሊባኖስም ሸለቆ ውስጥ እስካለው እስከ በአልጋድ ድረስ ነበር፤ ነገሥታቶቻቸውንም ሁሉ ይዞ መታቸው፥ ገደላቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታይ ኤዶም ደእያ ሀላቃ ግያ ደርያፐ ዶም ቢደ፥ ሄርሞነ ደርያፐ ጋርሳ ባጋና ደእያ ሊባኖሳ ዎምባን ደእያ ባኣል-ጋዳ ጋካናዉ ደእያ ሳኣ ጋኬ። ኡንቱንቱ ካተቱዋ ኡባ ኢያሱ ኦሞዲደ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittay Edoomi de'iyaa Halaak'a giyaa deriyaappe doommi biide, Hermmoone Deriyaappe garssa baggana de'iyaa Liibaanoosa Wombban de'iyaa Ba'aali-Gaada gakkanaw de'iyaa sa'aa gakkee. Unttunttu kaatetuwaa ubbaa Iyyaasu omoodiide wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessika Seyre gakkanaas diza Halaaqe zumaappe biidi Hermoone zumaappe dan7e baggara Libaanoose zullen Ba7aali-Gaade gakkanaas diza biitta ubbaa gakkides. Istta kawotakka ubbaa oykkidi wodhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲካ ሴይሬ ጋካናስ ዲዛ ሃላቄ ዙማፔ ቢዲ ሄርሞኔ ዙማፔ ዳንኤ ባጋራ ሊባኖሴ ዙሌን ባኣሊ-ጋዴ ጋካናስ ዲዛ ቢታ ኡባ ጋኪዴስ። ኢስታ ካዎታካ ኡባ ኦይኪዲ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሳይረ ካንስያ ሀላቃ ዙማፐ ብድ፥ አርሞና ዙማፐ ጋርሳ ባጋን ደእያ ልባኖሰ ዛንጋራነ ባኣል-ጋደ ጋካናዉ ደእያ ቢታታ ኦይክስ። ኤንታ ካዎታ ኡባ ሾጭስ፤ ድእድ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I Sayre kanthisiya Halaqa zumaape bidi, Armoona zumaape garsa baggan de7iya Libaanose zangaaranne Ba7aal-Gaade gakanaw de7iya biittata oykis. Enta kawota ubbaa shocis; di77idi wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም እስከ ሴይር በሚደርሰው ከሐላቅ ተራራ አንሥቶ ከአርሞንዔም ተራራ በታች በሊባኖስ ሸለቆ ውስጥ እስካለው እስከ በኣልጋድ ድረስ ያለውን ምድር በሙሉ ያዘ፤ ነገሥታታቸውንም ሁሉ ያዘ፤ መትቶም ገደላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ወደ ኤዶም ከሚያወጣው ከሐላቅ ተራራ ጀምሮ ከሔርሞን ተራራ በታች እስከ ሊባኖስ ሸለቆ እስከ ባዓልጋድ ድረስ ያሉትን ነገሥታት ሁሉ ማርኮ መታቸው፤ ገደላቸውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ናብ ሴይር ዘድይብ እምባ ሃላቅ ጀሚሩ፥ ክሳዕ እቲ ኣብ ጐልጐል ሊባኖስ ኣብ እግሪ እምባ ኣርሞንኤም ዘሎ በዓልጋድ ሓዘ። ንዅሎም ነገስታቶም ሒዙ ድማ ቐተሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቲ ናብ ስዒር ዜደይብ መላጥ ከረን ሒዙ፡ ክሳዕ እቲ ኣብ ጎልጎል ሊባኖስ ኣብ እግሪ ሄርሞን ዘሎ በዓልጋድ ንኹሎም ነገስታቶም ሐዘ፡ ወቒዑ ድማ ቀተሎም። |