Joshua 11:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሉ ምርኮ እዘን ከተማታትን ንጥሪትን ደቂ እስራኤል ንርእሶም ከም ምርኮ ወሰድዎ። ግናኸ ክሳዕ ዘጥፍእዎ ንነፍሲ ወከፍ ብስሕለት ሰይፊ ወቕዕዎም፣ ሓደ እኳ ትንፋስ ከየስተንፍስ ኣይፈቐዱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች የእ​ነ​ዚ​ህን ከተ​ሞች ምርኮ ሁሉ፥ ከብ​ቶ​ቹ​ንም ለራ​ሳ​ቸው ዘረፉ፤ ሰዎ​ቹን ሁሉ ግን እስ​ኪ​ጠፉ ድረስ በሰ​ይፍ ስለት መቱ​አ​ቸው፤ እስ​ት​ን​ፋስ ያለ​ው​ንም ሁሉ አን​ድም አላ​ስ​ቀ​ሩም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች የእነዚህን ከተሞች ምርኮ ሁሉ ከብቶቹንም ለራሳቸው ዘረፉ፤ ሰዎቹን ሁሉ ግን እስኪጠፉ ድረስ በሰይፍ ስለት መቱአቸው፥ እስትንፋስ ያለውንም ሁሉ አላስቀሩም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች የእነዚህን ከተሞች ምርኮ ሁሉ ከብቶቹንም ለራሳቸው ዘረፉ፤ ሰዎቹን ሁሉ ግን እስኪጠፉ ድረስ በሰይፍ ስለት መቱአቸው፥ እስትንፋስ ያለውንም ሁሉ አላስቀሩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ሄ ካታማቱዋፐ ቦንቄዳ ሚሻ ኡባነ መህያ ኡባ ባረንቶ አኬድኖ። ሽን አሳ ኡባ ይሳና ጋካናዉ ቃራ ማሻን ዎድኖ፤ ፓጻ ደእያዋ አያካ አሽበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay he katamatuwaappe bonk'k'eedda miishshaa ubbaanne mehiyaa ubbaa barenttoo akkeeddino. Shin asaa ubbaa d'ayssana gakkanaw k'ara mashshaan wod'eeddino; pas'a de'iyaawaa ayaakka ashshibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay he katamatappe bonqqida miish ubbaanne mehe ubbaa banttas ekkida; gido attiin asaa giththa mashshan dhayssida; shemppora paxa dizaa issinokka ashshibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄ ካታማታፔ ቦንቂዳ ሚሽ ኡባኔ ሜሄ ኡባ ባንታስ ኤኪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሳ ጊ ማሻን ይሲዳ፤ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ኢሲኖካ ኣሺቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ሄ ካታማታፐ ቦንቅዳ፥ ሚሽያነ መሄ ኡባ ባንታዉ ኤክዶሶና። እስ አስካ አሾና አሳ ኡባ ማሻን ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay he katamatape bonqida, miishiyanne mehe ubbaa bantaw ekidosona. Issi asika ashshona asa ubbaa mashshan wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ምርኮውን በሙሉ፣ ከእነዚህም ከተሞች የተገኙትን እንስሳት ለራሳቸው ወሰዱ፤ ሕዝቡን ግን በሙሉ በሰይፍ ስለት ፈጁት፤ እስትንፋስ ካለው ፍጡር አንድም ሳያስቀሩ ፈጽመው ደመሰሱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ዋጋ ያለውን ንብረትና ከብቱን ሁሉ ከእነዚህ ከተሞች ወስደው የራሳቸው ንብረት አደረጉት፤ ሰዎቹን ሁሉ ግን በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ፤ አንድ ሰው እንኳ ሳይቀር ሁሉንም ገደሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ንዅሉ ናይዘን ከተማታት እዚኣተን ምርኮን እንስሳን ንባዕላቶም ገበርዎ፤ ንዅሉ ሰብ ግና ኽሳዕ ዘጥፍእዎም ብስሕለት ሰይፊ ወድእዎም፤ እስትንፋስ ዘላቶ ሓደ እኳ ኣየትረፉን።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሉ ምርኮ እዘን ከተማታት እዚኤንን ማልን ደቂ እስራኣኤል ንርእሶም ማረኽዎ። ንኹሉ ሰብ ግና ክሳዕ ዜጥፍእዎም ብስሕለት ሴፍ ቀተልዎም። ትንፋስ ዘላቶ ሓደ እኳ ኣይተረፉን።