Joshua 11:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ በታ ጊዜ እቲኣ ተመሊሱ ንሃዞር ሒዙ ንንጉሳ ድማ ብሰይፊ ሰዓሮ፣ ከመይሲ፡ ሓዞር ርእሲ ኵለን መንግስታት እዚኣተን እያ ነይራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእነዚያም ወራት ኢያሱ ተመልሶ አሶርን ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ አሶርም አስቀድሞ የእነዚህ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም ኢያሱ ተመልሶ አሶርን ያዘ፥ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ አሶርም አስቀድሞ የእነዚህ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜም ኢያሱ ተመልሶ አሦርን ያዘ፥ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ አሦርም አስቀድሞ የእነዚህ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ኢያሱ ጉየ ስሚደ፥ ሀጾራ ግያ ካታማ ጾኒደ ኦይቂደ ሄ ካታማ ካትያ ማሻን ዎዳ። ሄ ዎደ ሀጾራ ካታማይ ሄ ካዉተ ኡባዉ ሁጰ ካታማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Iyyaasu guyye simmiide, Has'oora giyaa katamaa s'ooniide oyk'k'iide he katamaa kaatiyaa mashshaan wod'eedda. He wode Has'oora katamay he kawutetsaa ubbaw huup'e katamaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Iyaasoy guye simmidi Haxoore katamaa oykkides; he katamaa kawozakka giththa mashshan siifides; Haxoore katamaas he wode diza kawoteththata ubbaa bolla alaafeteththi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢያሶይ ጉዬ ሲሚዲ ሃጾሬ ካታማ ኦይኪዴስ፤ ሄ ካታማ ካዎዛካ ጊ ማሻን ሲፊዴስ፤ ሃጾሬ ካታማስ ሄ ዎዴ ዲዛ ካዎቴታ ኡባ ቦላ ኣላፌቴ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትድ፥ እያሱይ ጉየ ስሚድ፥ ሀዞራ ኦል ኦይክድ፥ ካዉዋካ ማሻን ዎስ። ሄ ዎደ ሀዞራ ካዎተይ ሀራ ካዎተ ኡባስ ሁጰ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatidi, Iyyasuy guye simmidi, Hazoora oli oykidi, kawuwaka mashshan wodhis. He wode Hazoora kawotethay hara kawotethaa ubbaas huuphe. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜም ኢያሱ ወደ ኋላ ተመልሶ አጾርን ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለው፤ አጾርም ቀድሞ በእነዚህ ሁሉ መንግሥታት ላይ የበላይነት ነበራት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም ወደ ኋላ ተመልሶ ሐጾርን ድል ነሥቶ ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ ሐጾር በዚያን ዘመን ከነበሩት የዘውድ መንግሥታት ሁሉ የሚበልጥ ኀይል ያላት ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ በታ ጊዜ እቲኣ ተመሊሱ ንሓፆር ሓዛ፤ ንንጉሳ ኸዓ ሰየፎ። ሓፆር ቀደም ንዅለን እዘን መንግስታት እዚኣተን ርእሲ ኸተማኣተን ዝነበረት እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓጾር ድማ ነዘን ኩለን መንግስትታት እዚኣተን ቀደም ርእሲ ኸተማኤን ነበረት እሞ፡ እያሱ በታ ጊዜ እቲኣ፡ ተመሊሱ ንሓጾር ሐዛ፡ ንጉሳ ኸአ ሰየፎ። |