Joshua 10:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብ ጊብዖን ድማ ናብ እያሱ ናብቲ ኣብ ጊልጋል ዝነበረ ሰፈር ለኣኹ፦ “ኢድካ ካብ ባሮትካ ኣይትስሕብ። ኣብ ኣኽራን ዚነብሩ ኵሎም ነገስታት ኣሞራውያን ተኣኪቦምና እዮም እሞ፡ ቀልጢፍኩም ናባና ምጹ፡ ኣድሕነናውን ሓግዙናን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የገ​ባ​ዖ​ንም ሰዎች ኢያሱ ወደ ሰፈ​ረ​በት ወደ ጌል​ገላ ልከው፥ “ባሪ​ያ​ዎ​ች​ህን ለመ​ር​ዳት እጅ​ህን አት​መ​ልስ፤ በተ​ራ​ራ​ማው ሀገር የሚ​ኖሩ የአ​ሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያን ነገ​ሥት ሁሉ ተሰ​ብ​ስ​በ​ው​ብ​ና​ልና ፈጥ​ነህ ወደ እኛ ውጣ፤ አድ​ነ​ንም፤ ርዳ​ንም፤” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የገባዖንም ሰዎች ኢያሱ ወደ ሰፈረበት ወደ ጌልገላ ልከው። ባሪያዎችህን ለመርዳት እጅህን አትመልስ፤ በተራራማው አገር የሚኖሩ የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ ተሰብስበውብናልና ፈጥነህ ወደ እኛ ውጣ አድነንም እርዳንም አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የገባዖንም ሰዎች ኢያሱ ወደ ሰፈረበት ወደ ጌልገላ ልከው እንዲህ አሉት፦ “ባርያዎችህን ለመርዳት እጅህን አትመልስ፤ በተራራማው አገር የሚኖሩ የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ ተሰብስበውብናልና ፈጥነህ ወደ እኛ ውጣ አድነንም እርዳንም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋባኦና አሳይ ገልጋላን ዱንካኒደ ኢያሱኮ ኪቲደ፥ “ኑና ነ ቆማቱዋ አጎፓ፤ ኤለካ ኑኮ ያደ ኑና አሻ። ገዝያን ደእያ አሞራዋናቱዋ ካተቱ ኡባይ ኑና ኦላናዉ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ እቱዋ ኦዳ ድራዉ፥ ኔን ኑና ማዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gabaa'oona Asay Gelggalan dunkkaaniide Iyyaasukko kiittiide, «Nuuna ne k'oomatuwaa aggoppa; ellekka nuukko yaade nuuna ashsha. Gezziyaan de'iyaa Amooraawaanatuwaa kaatetuu ubbay nuuna olanaw barenttu olanchchatuwaa ittuwaa ootseedda diraw, neeni nuuna maadda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geba7oone asay Gelgelan dunkaanida Iyaasokko kiittidi, «Nuna ne aylleta aggofa; eeson nuukko yaada nuna ashsha. Gezze deren diza Amooreta kawoti wuri nuna olanaas ba olanchchata ubbaa shiishshi ekkidi yiza gishshas nuna ne aylleta maadda» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌባኦኔ ኣሳይ ጌልጌላን ዱንካኒዳ ኢያሶኮ ኪቲዲ፥ «ኑና ኔ ኣይሌታ ኣጎፋ፤ ኤሶን ኑኮ ያዳ ኑና ኣሻ። ጌዜ ዴሬን ዲዛ ኣሞሬታ ካዎቲ ዉሪ ኑና ኦላናስ ባ ኦላንቻታ ኡባ ሺሺ ኤኪዲ ዪዛ ጊሻስ ኑና ኔ ኣይሌታ ማዳ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋባኦና አሳይ ጋልጋላን ዱንካንዳ እያሱኮ፥ “ኑና ነ አይለታ አጎፋ፤ ኤለሳ ያዳ ኑና አሻ። ደረይ ዳርያ ቢታን ደእያ አሞረ ካዎት ኡባይ ኑና ኦላናዉ ባንታ ኦላንቾታ እስኖ ኦዳ ግሾ፥ ነ ኑና ማዳ” ያግድ ኪትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaba7oona asay Galgalan dunkaanida Iyyasuko, “Nuna ne aylleta aggofa; ellesa yada nuna ashsha. Derey dariya biittan de7iya Amoore kawoti ubbay nuna olanaw banta olanchota issino oothida gisho, ne nuna maadda” yaagidi kiittidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የገባዖንም ሰዎች በጌልገላ ወደ ሰፈረው ወደ ኢያሱ፣ “በተራራማው አገር የሚኖሩ የአሞራውያን ነገሥታት ኀይላቸውን አስተባብረው ተሰልፈውብናል፤ እኛን ባሮችህን አትተወን፤ ርዳን፤ ፈጥነህ በመድረስም አድነን” ሲሉ ላኩበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የገባዖን ሰዎችም ሰፈሩን በጌልገላ አድርጎ ወደነበረው ወደ ኢያሱ እንዲህ ሲሉ መልእክት ላኩበት፦ “በተራራማው አገር የሚኖሩት የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ እኛን ሊወጉን ስለ ተባበሩብን እኛ አገልጋዮችህን ችላ አትበል! በቶሎ ወደ እኛ ወጥተህ እርዳንና አድነን!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ገባዖን ድማ ናብ ኢያሱ ናብቲ ሰፈር ናብ ጌልገላ ልኢኾም “ንባሮትካ ንምርዳእ ኢድካ ኣይትመልስ፤ እቶም ኣብ ደጕዓ ዝነብሩ ነገስታት ኣሞራውያን ኵሎም ክዋግኡና ተኣኪቦም ኣለዉ እሞ ቐልጢፍካ ናባና ደይብ፤ ኣድሕነና፤ ርድአናውን” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ጊብዖን ድማ ናብ እያሱ ኣብቲ ሰፈር ኣብ ጊልጋል ልኢኾም፡ እቶም ኣብ ከረን ዚነብሩ ነገስታት ኣሞራውያን ኹሎም ናባና ተአኪቦም እዮም እሞ፡ ኢድካ ኻብ ባሮትካ ኣይትድከም፡ ቀልጢፍካ ናባና ደይብ፡ ኣድሕነናን ርድኣናን፡ በልዎ።